Mark Tech Info | Mark Technology Information
رفتن به کانال در Telegram
Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot
نمایش بیشتر6 218
مشترکین
-324 ساعت
-407 روز
-33730 روز
آرشیو پست ها
ስጋ መመገብ የሴቶችን ጭንቀት በ40% ይቀንሳል‐ጥናት
አዳዲስ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ስጋን በበቂ ሁኔታ መመገብ ለጭንቀትና ለድብርት የመጋለጥ እድልን በእጅጉ ይቀንሳል።
ጥናቱ ከፍተኛ የስጋ ተዋፅኦ የሚወስዱ ሰዎች፣ ስጋ ከማይመገቡት ጋር ሲነፃፀሩ በ27% ያነሰ የድብርት ስሜት እንደሚታይባቸው አረጋግጧል።
በተለይም በሴቶች ላይ ያለው ተፅዕኖ የጎላ ሲሆን፣ ለሥነ-አእምሮ ጤና እክል የመጋለጥ እድላቸውን በ40% ዝቅ ያደርገዋል።
ሳይንቲስቶች ይህንን ውጤት በስጋ ውስጥ ከሚገኙት አሚኖ አሲዶች (ጋር ያያይዙታል። እነዚህ ንጥረ ነገሮች ለደስታ ስሜት ተጠያቂ የሆነውን ሴሮቶኒን የተባለ ሆርሞን ለማምረት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ።
https://t.me/Grade12results
+2
#SubmitYourComplaint
በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት በኦንላይን ቅሬታዎን ያስገቡ፡፡
ማንኛውም አይነት ቅሬታ ካለዎ ማለትም
➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ
➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ
➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ
➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡ
➫ ሌላ ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡
Via: https://t.me/Grade12results
#EXIT_EXAM:100/100🤔
(Si'a lama kufee, si’a 3ffaatti exit exam 100% fide)
Walumaa galatti, jireenyi har'aa boruuf faallaa tahuu mala; har'arra dhaabbattee boruu keef hin dhiphatiin! Abdiin hin kutatiin; ejjennoof cimina waa fageessitee yaaduu qabaannaan ni milkoofta guyyaa isaatti. Abdii hin kutadhu; ammas borullee abdii qaba!🤝
Try fail
Try fail
Try Success ✈️🎁 🏆🎖️
Kan milkeessu isa kufee achumaan hafe osoo hin taane isa kufee achii ka'ee irra deebiin yaaledha. Yaalii kufi Kufii yaali. Ni milkoofta!
Tasuma tasa harkan kenniin!
https://t.me/Grade12results
‼️የExit Exam ውጤት ይፋ ሆኗል።
የ2018 የጥር ወር የ መውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በሚከተለው ሊንክ Username በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ። 👇
https://result.ethernet.edu.et/
Surver Busy ስለሆነ ደጋግማችሁ ሞክሩት።
📢 Advertising in this channel
You can place an ad via Telega․io. It takes just a few minutes.
Formats and current rates: View details
የ2018 ዓም የ12ኛ ክፍል አገር ከቀፍ ፈተና በክልሉ ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ እንደሚሰጥ የሐረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ።
------------------------- // ----------------------------
(የካቲት 11/2018 ዓ.ም) የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ነገዎ እንደገለጹት የ2018 ዓም የ12ኛ ክፍል አገረ አቀፍ ፈተና ከ2ሺ 400 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች ፈተናው በበይነ መረብ ይሰጣል።
በክልሉ በወረቀት የሚሰጥ የ12ኛ ክፍል ፈተና የለም ያሉት ኃላፊው በክልሉ በገጠርና በከተማ የሚገኙ 18 ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ፈተናውን በኦንላይን እንደሚያስፈትኑ ተናግረዋል።
ተማሪዎች ከወዲሁ የበይነ-መረብ ፈተናውን እንዲለማመዱ የቴሌግራም ቻናል ተከፍቶላቸው በየቡድናቸው ጥያቄዎች እየተላኩላቸው በቤታቸው ሆነው እንዲሰሩ እየተደረገ መሆኑንም ገልጸዋል።
በክልሉ ባለፈው ዓመት በወረቀት ከተሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና ይልቅ በበይነ መረብ በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና ተማሪዎች ጥሩ ውጤት ማምጣታቸውንና ይህም የተማሪዎችን የማለፍ ምጣኔ ከፍ እንዳደረገው አቶ ጌቱ ተናግረዋል።
+1
ረመዷን ነገ ይጀምራል‼️
በሳውዲ አረቢያ የረመዳን ወር መግቢያ ጨረቃ በመታየቷ የታላቁና ቅዱሱ የረመዳን ወር ጾም ነገ ረቡዕ ይጀምራል።
https://t.me/+cz62YcWx-71mZjE0
+2
‼️ዩኒቨርሲቲዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናቸውን ለሚወስዱ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት ከጀመሩ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ወራቤ ዩኒቨርሲቲ አንዱ ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው ለስልጤ ዞን፣ ሃላባ ዞን እና ማረቆ ልዩ ወረዳ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት በ18 ማዕከላት እየሰጠ ነው።
በተመሳሳይ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር በ2018 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት ጀምሯል።
ዩኒቨርሲቲው በ16 ማዕከላት ለሚገኙ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጥ ሲሆን፤ በሀዲያ እና ከምባታ ዞኖች እንዲሁም በጠንባሮ ልዩ ወረዳ የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት ተጀምሯል።
+3
በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ትምህርት ቤቶች ልዩ ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ መሆኑ ተገልጸ።
---------------------------------------------
(ጥር 15/2018 ዓ.ም) በ2018 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ትምህርት ቤቶች ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሠሩ መሆኑን ተገልጿል።
በተለይም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ታስቦ በመከናወን ላይ ያለውና በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢ እየተተገበረ ያለው የማጠናከሪያ ትምህርት ተስፋ ሰጪ መሆኑም ተመላክቷል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘውና ባለውፈው ዓመት በአንጻራዊነት የተሻለ ውጤት ያስመዘገበው የመቂቾ ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር የሆኑት አቶ ፈቱዲን ኑሪ እንደገለጹት ትምህርት ቤቱ በዚህ ዓመትም የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ከማሟላት ባለፈ፣ የጥናት ክፍለጊዜዎች በእቅድ እንዲመሩ በማድረግ ተማሪዎች በግቢ ውስጥ ቆይታቸው ትኩረታቸውን በትምህርታቸው ላይ ብቻ እንዲሆን ጥብቅ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።
+2
‼️አሳዛኝ ዜና
ተወዳጁ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ከዚህ አለም በሞት ተለየ።
ነፃነት በአጋጠመው ድንገተኛ ህመም ነው ዛሬ ረፋድ ላይ ከዚህ አለም የተለየው።
በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት፣ በተዋናይነትና በሌሎች የጥበብ ስራዎች ውስጥ ስመጥር እና ተወዳጅ ከሆኑ የጥበብ ሰዎች አንዱ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባደረበት ህመም በድንገት ከዚህ ዓለም ተለይቷል፡፡
ለበርካታ ዓመታት በኢቢኤስ ቴሌቪዥን የሚተላለፈው የቤተሰብ ጨዋታ ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባለትዳርና የ3 ልጆች አባት ነበር፡፡
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ማኔጅመንትና ሰራተኞች ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ ባልደረቦቹ እንዲሁም አድናቂዎቹ መፅናናትን ይመኛል በማለት መግለጫ አውጥቷል።
ለወዳጅ፣ ዘመዶቹና ለአድናቂወቹ መፅናናትን እንመኛለን
❗️ጥር ወር ላይ የሚሰጠው መውጫ ፈተና ተራዝሟል ?
" ምዝገባው አርብ እለት አይደል እንዴ የተጠናቀቀው እንዴት ይራዘማል ? አይራዘምም። ቁርጥ ያለ ቀኑን አላሳወቅንም፤ በቅርቡ በቀናት ውስጥ እናሳውቃለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በ2018 ዓ/ም ጥር ላይ ይሰጣል የተባለው የመውጫ ፈተና " ተራዝሟል የሚል አወዛጋቢ መረጃ ደረሰን" በሚል ትምህርት ሚኒስቴር ምላሽ እንዲጠየቅላቸው በርካቶች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
" በጥር ወር ይሰጣል " ከመባል በዘለለ ፈተናው የሚሰጥበት ትክክለኛ ቀን ይፋ አለመደረጉ እንዳሳሰባቸውም ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ለጥያቄያችሁ ምን ምላሽ እንዳለው በቀጥታ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቋል።
ሚስቴሩ " ጉዳዩ ወደ ፈተናዎች አገልግት ሂዷል" የሚል ምላሽ ሰጥቷል።
ቲክቫህም ጥር 2018 ዓ/ም ይሰጣል የተባለው የመውጫ ፈተና ተራዝሟል እንዴ ? በትክክል ፈተና የሚሰጥበት ቀን መቼ ነው ? ሲል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትን ጠይቋል።
በዚህም አንድ የተቋሙ ከፍተኛ አመራር በሰጡት ምላሽ፣ " ምዝገባው አርብ እለት አይደል እንዴ የተጠናቀቀው እንዴት ይራዘማል ? አይራዘምም። ቁርጥ ያለ ቀኑን አላሳወቅንም፤ በቅርቡ በቀናት ውስጥ እናሳውቃለን " ብለዋል።
" ፈተናው አልተራዘመም ይሰጣል " ያሉት አመራሩ፣ " ምዝገባ ደግሞ አርብ እለት ወደ አስር ሰዓት አጠናቀናል። በክፍያና አንዳንድ ነገሮች ላይ ለተቸገሩ እንዲያጠናቅቁ እስከ ነገ ጊዜ ሰጥተናቸዋል፤ ለሁሉም ሳይሆን ለተወሰኑ ጥያቄ ላቀረቡት " ሲሉ አክለዋል።
ጥያቄዎች ያቀረቡት ተማሪዎች ናቸው ? ሲል ቲክቫህ ኢትዮጰያ ላቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽም፣ " ተማሪዎች አይደሉም ተቋማት ናቸው " ብለዋል።
እስከዛሬ እንደሚሰጠው ፈተናው እንደሚሰጥ የገለጹ ሲሆን፣ የፈተናው ጊዜ ከጥር መጨረሻ፣ የካቲት 2018 ዓ/መ መጀመሪያ ሳምንት አያልፍም አይደል ? ብሎ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሲጠይቃቸው " አዎ። እንዴት ያልፋል ? የግድ እኮነው፤ ልጆቹም ይጠብቁናል፤ እኛም ተዘጋጅተናል። አዲስ መረጃ ካለም በቅርቡ እናሳውቃለን " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
" ምዝባ ስላደረግን፣ ስንት ተመሪዎች ተመዘገቡ ? በምን ፕሮግራም ተመዘገቡ ? የትኞቹ ፕሮግራሞች ላይ ይሰጣል ? የትኞቹ ላይ አይሰጥም ? የሚለው ግምገማ ስለሚፈልግ ነው እንጅ ይህን ያልኩት የተያዘ የእቅድ ቀን አለ " ሲሉም ትክክለኛ ቀኑን ለመግለጽ ያልተቻለበትን ምክንያት አስረድተዋል።
" ሰዎች በተለያየ ስራ ሆነው ለመፈተን ስለሚያቅዱ እንዳንረብሻቸው በደንብ የተረጋገጠ ቀን ይነገር በማለት ነው " ያሉ ሲሆን የተመዝጋቢዎች ብዛት አልታወቀም ? ስንል ላቀረብነው ጥያቄ፣ " ገና፤ ከተመዘገቡ በኋላ ከአግባብነት፣ ከክፍያ... ከተለያዩ ሁኔታዎች ጋር ከትምትርትና ስልጠና ባለስልጣን ጋር እንገመግመዋለን፤ ያ ውሳኔ ላይ ካለፈ በኋላ እናሳውቃለን " ብለዋል።
#Tikvah
https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
‼️ፍጠኑ
እስከ ገና ድረስ ብቻ የሚቆይ አሪፍ ገንዘብ የምትሰሩበት AIRDROP ነው፣ ተጠቀሙበት 400,000 ዶላር ተዘጋጅቷል ተጫወቱ #Level 100 ቶሎ ድረሱ።
https://t.me/giftfest_bot
‼️እስከ ገና ድረስ ብቻ የሚቆይ አሪፍ ገንዘብ የምትሰሩበት AIRDROP ነው፣ ተጠቀሙበት 400,000 ዶላር ተዘጋጅቷል ተጫወቱ #Level 100 ቶሎ ድረሱ።
https://t.me/giftfest_bot
‼️እስከ ገና ድረስ ብቻ የሚቆይ አሪፍ ገንዘብ የምትሰሩበት AIRDROP ነው፣ ተጠቀሙበት 400,000 ዶላር ተዘጋጅቷል ተጫወቱ #Level 100 ቶሎ ድረሱ።
https://t.me/giftfest_bot
‼️እስከ ገና ድረስ ብቻ የሚቆይ አሪፍ ገንዘብ የምትሰሩበት AIRDROP ነው፣ ተጠቀሙበት 400,000 ዶላር ተዘጋጅቷል ተጫወቱ #Level 100 ቶሎ ድረሱ።
https://t.me/giftfest_bot
‼️እስከ ገና ድረስ ብቻ የሚቆይ አሪፍ ገንዘብ የምትሰሩበት AIRDROP ነው፣ ተጠቀሙበት 400,000 ዶላር ተዘጋጅቷል ተጫወቱ #Level 100 ቶሎ ድረሱ።
https://t.me/giftfest_bot
‼️እስከ ገና ድረስ ብቻ የሚቆይ አሪፍ ገንዘብ የምትሰሩበት AIRDROP ነው፣ ተጠቀሙበት 400,000 ዶላር ተዘጋጅቷል ተጫወቱ #Level 100 ቶሎ ድረሱ።
https://t.me/giftfest_bot
‼️እስከ ገና ድረስ ብቻ የሚቆይ አሪፍ ገንዘብ የምትሰሩበት AIRDROP ነው፣ ተጠቀሙበት 400,000 ዶላር ተዘጋጅቷል ተጫወቱ #Level 100 ቶሎ ድረሱ።
https://t.me/giftfest_bot
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
