fa
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

رفتن به کانال در Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

نمایش بیشتر
6 218
مشترکین
-324 ساعت
-407 روز
-33730 روز
آرشیو پست ها
"ኢትዮጵያ እየተመራችበት ያለው የትምህርት ፖሊሲ የማን ነው?''
‎ፋና መድረክ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የትምህርት ፖሊሲ ፈትሿል። የትምህርት ስርዓቱ በምን ቋንቋ ይሁን? የትምህርትና ስልጠና የምዘና ስርዓት እንዴት ይተግበር? በሚሉ ጉዳዮች የፖለቲካ ፓርቲዎች አማራጭ ሐሳብ ተፈትሿል። በዚህም፡- 👉‎የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) 👉‎ብልጽግና ፓርቲ 👉 ‎ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት እንዲሁም 👉 ‎ኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሐሳባቸውን አቅርበዋል። ‎በቅርብ ቀን በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሁሉም አማራጮች ወደ እናንተ ይደርሳል።

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምዝገባ እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገለጸ።
የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። ተፈታኞች በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ምዝገባ ማካሄድ እንዳለባቸው ያሳሰበው አገልግሎቱ፤ በተለይም በግላቸው በድጋሚ የሚፈተኑ ተፈታኞች https://register.eaes.et በሚለው የራስ-አገዝ ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም መመዝገብ እንደሚኖርባቸው ገልጿል። አስፈላጊውን ምዝገባ ያላከናወነ ማንኛውም ተማሪ በፈተናው ላይ መሳተፍ የማይችል መሆኑን መሥሪያ ቤቱ አሳስቧል። @Grade12results

2018 ተፈታኞች ለ entrance exam matinat ስጀምሩ ለራሳችሁ ፈተናው ቀላል እንደሆነ አሳምኑት እንደኛ አክብዳቹ ካሰባቹ ለማጥናት ባሰባቹ ቁጥር ጭንቀት ይይዛቹሃል እኛ ሄደን ስንፈተን ነው ያመነው ፈተናው ከምናስበው በላይ ቀላል ነው class final ከምንፈተነው ራሱ ይቀላል እና እናንተ ይሄን ካወቃቹ እንደእኛ ምንም ሚያስተሽናቹ ነገር ሊኖር አይገባም ስታጠኑ ደሞ relax አያረጋቹ አጥኑ. እኛ በዚህ misunderstanding ብዙ ነገር አተናል ይሄን አወቀን ቢሆን ኖር ያለቴንሽን አጥንተን አሁን ከሰራነው በላይ እንሰራ ነበር. ይሄን ክረምት bio, chem,phy, math 9-10 short note አውጥታቹ ጨርሱ 11-12 ደሞ እየተማራቹ እስከ ሞዴል ከቻላችሁ cover አርጉ note ስታወጡ short ለማረግ ሞክሩ coz ሲታዩት /ስታነቡት ትንሽ ነው እያላችሁ በቀላሉ ትይዛላችሁ ex እኔ grade 12 bio በ 20 ልሙጥ ሉክ ከሆአላ እና ከፊት ከነስእሉ ነው የያዝኩት እኔ note ሳወጣ competency ላይ ሚጠይቀውን ነበር እሱን መልስ በሚመስል መልኩ ለያንዳንዱ competency note ሳወጣ የነበረው. English ደሞ አንብቦ ፈተና መስራት ለኔ ሞኝነት ነው እኔ ያረኩት በ ትርፍ ሰዓት english movie አይ ነበር እና ethiomatric በስልክ ከ 2007-2016 የ 10 ክፍል matric, 11-12 matric እና 9-12 entrance exam ሁሉንም ደጋግሜ ሰርቻለው just ትንሽ አነበብኩ more ግን ከ ጥያቄ ጋር familiar ሆንኩኝ እና grammar ብትረሱ እንኩዋን ከጥያቀ ጋር ከመላመዳቹ ብዛት ትክክለኛውን መልስ sense ማረግ ትቺላላችሁ እና በዚህ way ከሁሉም የሰራሁት English new specially passage ማታ ማታ ዓመቱን ሙሉ English አልጋየ ላይ ተኚቼ ስሰራ ነበር. Math እና physics ብዙ ጥያቄ ስሩ physics እንደ ድሮ አይደለም concept ማምጣት ጀምረዋል እና በደንብ ለመረዳት ሞክሩ math ጥያቄ በደንብ ስሩ text book በደንብ ሰርታቹ entrance ተለማመዱ እና reference book ጭራሽ ባታዩ ጥሩ ነው text እራሱ ከበቂ በላይ ነው. እኔ አንድም reference book አልጠቀምኩም. እና sat practice አርጉ. የራሳችሁን ድሮ የሚታውቁትን የንባብ መንገድ ተጠቀሙ. ከ social media( except tg and you tube for educational purpose) ራቁ. በሞደል ፈተና result እንዳትደናገጡ coz entrance ከሞዴል ቀላል ነው. Spiritually መጠንከር የሚፈልግ ጊዜ ስልሆነ church/ mosque ሂዱ ክዱስ መፃፍ አንብበው /ዱአ አርጉ /ፀልዩ." እና የሰራነውን የሚባርክ እንጂ የሚነሳ ፈጣሪ የለም እና የቻላቹትን ያክል ስሩ በጎደለው ፈጣሪ ይሞላል. መልካም ጥናት ይሁንላችሁ...

✅ አሁንም አታምኑም ?? 🚨ጋይስ ይሄን ስራ ተጠቀሙበት ገና ብዙ ሰው አልገባበትም 🤑ልክ $10 ሲሞላ ማውጣት ትችላላችሁ 🧲 ሰዎችን ስትጋብዙ ደግሞ ከ 8$ ጀምሮ ማውጣት ትችላላችሁ 🛑ይህን ሊን
+1
✅ አሁንም አታምኑም ?? 🚨ጋይስ ይሄን ስራ ተጠቀሙበት ገና ብዙ ሰው አልገባበትም 🤑ልክ $10 ሲሞላ ማውጣት ትችላላችሁ 🧲 ሰዎችን ስትጋብዙ ደግሞ  ከ 8$ ጀምሮ  ማውጣት ትችላላችሁ 🛑ይህን ሊንክ ተጭናችሁ አፑን ከplaystore or appstore አውረዱ 👇 Download link👇👇 https://os8.me/pkkwT6 🛑 ወንዶች ሰዎችን በመጋበዝና  ኤጀንት በመሆን ኮሚሽን ታገኛላችሁ 🛑  ሴቶች  ታስክ መስራት ትችላላችሁ እንዲሁም ሰዎችን በመጋበዝ  ብዙ መስራት ትችላላችሁ 👉 My Invitation Code 595707775          👉 አሰራሩ        ✅ ከላይ ባለው ሊንክ app ማውረድ        ✅ በ google  register አድርጉና ከላይ ያስቀመጥኩላችሁን ኮድ ማስገባት        ✅ me  ላይ ትሄዱና join agency የሚለው ላይ 595707775 ይህንን ኮድ በማስገባት   confirm ማድረግ        ✅  back  ትሉና  me ላይ verification የሚለውን በመንካት  አሻራ መስጠት        ✅   room  ላይ  በመቀመጥ 2 ሰዓት  ሰርታችሁ 4000 bean  መቀበል 🛑ከዚህ በኋላ መስራት ነው እድሉን ተጠቀሙ ሞክሩት ቪዲዮም ሙሉ ማብራሪያ ቪዲዩ ከፈለጋቹ 👇👇 እዚህ channal ውስጥ አለ👇👇👇 https://t.me/Grade12results

እኔ አልሞትኩም አለሁ:-ኔታንያሁ‼️ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ከሰሞኑ መጥፋታቸውን ተከትሎ በርካታ የመረጃ ምንጮች ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢራን ጥቃት እንደተገደሉ ሲዘገብ የቆየ ቢሆ
እኔ አልሞትኩም አለሁ:-ኔታንያሁ‼️ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ከሰሞኑ መጥፋታቸውን ተከትሎ በርካታ የመረጃ ምንጮች ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢራን ጥቃት እንደተገደሉ ሲዘገብ የቆየ ቢሆንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደቂቃዎች በፊት በአንድ ካፌ ውስጥ ሆነው ቡና እየጠጡ ቪዲዮ ያሰራጩ ሲሆን "እኔ አለሁ ቡና እወዳለሁ ህዝቤን እወዳለሁ" ብለዋል። በ AI ስድስት ጣት ያለው ቪዲዮ መሰራጩትን ተከትሎ " ጣቶቼን መቁጠር ከፈለጋችሁ ይኸው አምስት ጣት ነው ያለኝ"ብለዋል። ዛሬ በኢራን እና በሄዝቦላህ ላይ ከባድ ጥቃት ሰንዝረናል፣በኢራን ላይ ጥቃታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል። @Grade12results @Grade12results

#coc የጤና ተመራቂዎች  የ coc ፈተና በ ሚያዝያ  ወር ውስጥ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን በጤና ሚንስትር  የምዘና ዳይሬክተሩ  ፍንጭ ሰጥተዋል። ከትምህርት ሚንስትር እና ከትምህርት ምዘናዎች  አገልግሎት  ጋር በመሆን ፈተናውን ለመስጠት ታስቧል። አምና ፈተናው ከሚያዝያ 1-4 መሰጠቱ  ሚታወስ  ነው ዘንድሮ ምዘና ያስፈልጋቸዋል ተብለው የተለዩ አዳዲስ የትምህርት  አይነቶች  ሊካተቱ ይችላሉ ተብሏል ። https://t.me/Grade12results

መስራት የምትፈልጉ ብቻ አሁኑኑ reaction አሳዩ 30 reaction ብቻ ከዛ linkun እንለቃለን @Grade12results @Grade12results

በኢራን ትምህርት ቤት ላይ ለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት ቻይና የገንዘብ ድጋፍ አደረገች በኢራን ደቡባዊ የሆርሙዝጋን ግዛት በሚገኝ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ በደረሰው አሰቃቂ የሚሳይል ጥቃት ለተጎ
+1
በኢራን ትምህርት ቤት ላይ ለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት ቻይና የገንዘብ ድጋፍ አደረገች በኢራን ደቡባዊ የሆርሙዝጋን ግዛት በሚገኝ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ በደረሰው አሰቃቂ የሚሳይል ጥቃት ለተጎዱ ቤተሰቦች የቻይና መንግስት አስቸኳይ የሰብአዊ እርዳታ ማድረጉን አስታወቀ። ቻይና በቻይና ቀይ መስቀል ማህበር በኩል የ200,000 የአሜሪካ ዶላር እርዳታ ለኢራን ቀይ አንበሳ ማህበር የላከች ሲሆን፣ ገንዘቡም በደረሰው ጥቃት ልጆቻቸውን ላጡ ወላጆች ድጋፍ እንዲውል መታሰቡ ተገልጿል። በሚናብ ከተማ በሚገኘው "ሻጃሬህ ታዬቤህ" በተሰኘው የሴቶች ትምህርት ቤት ላይ በደረሰው በዚህ ጥቃት፣ ከ160 በላይ ተማሪዎች ህይወታቸውን ማጣታቸው የሚታወስ ነው። የጥቃቱ መንስኤ እና ትክክለኛ የጉዳት መጠን በገለልተኛ አካላት እየተጣራ ቢሆንም፣ አንዳንድ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ጥቃቱ በወታደራዊ ግጭት ወቅት በስህተት ኢላማውን የሳተ ሊሆን እንደሚችል በመዘገብ ላይ ይገኛሉ። የቻይና ባለስልጣናት ጥቃቱን በጽኑ የኮነኑ ሲሆን፣ በትምህርት ቤቶችና በህጻናት ላይ የሚፈጸሙ መሰል ጥቃቶች ዓለም አቀፍ የሰብአዊነት መርሆዎችን የጣሱ እና "የሰው ልጅ የህሊና መስመርን" ያለፉ ናቸው ሲሉ ገልጸውታል። በተጨማሪም የታጠቁ ግጭቶች በሚከሰቱበት ወቅት ንጹሃን ዜጎች እና የህዝብ ተቋማት ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ አሳስበዋል። ይህ አሳዛኝ ክስተት በመላው ዓለም ከፍተኛ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን፣ እንደ ዩኔስኮ (UNESCO) ያሉ ተቋማት በግጭት ቀጠናዎች ውስጥ የንጹሃንን ደህንነት ለመጠበቅ ዓለም አቀፍ ህጎች በጥብቅ እንዲከበሩ ድምጻቸውን እያሰሙ ይገኛሉ። @Grade12results @Grade12results

+1
📚ርእስ: 48 ሕግጋት ስልጣን (the 48 low of power) ትረካ ክፍል ሁለት እና መጨረሻው 📝ደራሲ: ROBERT GREENE 🎤ተራኪ:... 🔊ቆይታ: 5:42:09

ልውውጥ (በእውቀቱ ስዩም) በመጀመርያ እጅግ ቸር እና ታታሪ ለሆነው የጎፋ ህዝብ መጽናናትን ከልቤ እመኛለሁ፤ ሀዘኑን ያቅልላችሁ ወገኖቼ! ስሙኝማ ! ትናንትና “ እንኳን ደስ ያላችሁ “ ብሎ የሚጀምር የኢኮኖሚ ሀተታ ሲዘዋወር አየሁ፤ በአለቃ ተከለወልድ መዝገበቃላት እገዛ ልረዳው ብሞከርም ምንም ሊዘልቀኝ አልቻለም፤ ያም ሆኖ፥ የአማርኛው አለቅጥ መወሳሰብ የሆነ ከበድ ያለ ነገር እየመጣ እንደሆነ መገመት ችያለሁ፤ ትዝ ይለኛል፤ የሆነ ጊዜ አንድ መስራያ ቤት ውስጥ ተቀጥሬ ለሰባት ወራት ሰርቼ ተባረርሁ፤ አለቃየ ቢሮው ጠርቶ “ ከዛሬ ጀምሮ ተባርረሀል “ አላለኝም፤ በፈገግታ “ ከዛሬ ጀምሮ ወደ መስርያቤታችንን በመመመላለስ እንዳትደከም ባብላጫ ድምጽ ተወስኗል” ነበር ያለኝ ፤ እኔም ተጨንቆና ተጠቦ በአክብሮት ስላባረረኝ ደስ ብሎኝ ራሴን የመግደል ውሳኔየን ለመጭው አምሳ አመት አራዘምኩት🙂 እንዳለመታደል ሆኖ፥ የኢኮኖሚስቶች እና ያይዶል ዳኞች አማርኛ ምንም አይገባኝም፤ ትናንት አንድ አንጋፋ ኢኮኖሚስት በሚድያ ቀርቦ “ ብር ዋጋ እያጣ ስለሆነ ገንዘባችሁን እቃ ላይ አስቀምጡ ” የሚል ምክር ለገሰ፤ ምክሩን ሰምቼ አምስት መቶ ብር ሞሰብ ላይ አስቀመጥኩ፤ በሁዋላ ሳጣራ ለካ እቃ ግዙበት ማለት ነው፤ አንዱ ደግሞ “ ከዚህ በሁዋላ የኢትዮጵያ ብር ዋጋ ስለማይኖረው ግብይት የሚካሄደው በምርት እና ባገልግሎት ልውውጥ ነው” ሲል ተናገረ፤ ይሄ እንኳ ግልጥ ሆኖልኛል፤ የተቀቀለ እንቁላል ሰጥተህ የተቀቀለ በቆሎ ትቀባለለህ፤ በኪራይ ቤት የምትኖር ሀኪም ከሆንህ የቤት ኪራይ በብር አትከፍልም፤ በምትኩ፤ የአከራይህን ቤተሰቦች በታመሙ ቁጥር በነጻ መድፌ ትወጋለህ፤ አሁን እኔ፤ ምሳ ካሰኘኝ ለሬስቶራንቱ ባለቤት አንድ አጠር ያለ ወግ አነብለታለሁ፤ በለውጡ ድርቆሽ ፍርፍር ያዝዝልኛል ፤ ከዚህ በላይ ምን እፈልጋለሁ ዠለስ? ከተኩስ ልውውጥ ወደ ሸቀጥ ልውውጥ መሄድምኮ መሻሻል ነው! “ኑሮ እንዴት ነው” ሲሉት “ ተመስጌን ነው!ከነገ ይሻላል” ያለው ሰውየ ግን ሀውልት ሊሰራለት ይገባል፤ @Grade12results

ይሄንን መፅሐፍ በትረካ ለምትፈልጉ በሙሉ በ ትረካ ቻናላችን ስለሚገኝ አሁኑኑ ገብተው ያድምጥ:: 📚ርእስ: 48 ሕግጋት ስልጣን (the 48 low of power) ትረካ 📝ደራሲ: ROBERT GREE
ይሄንን መፅሐፍ በትረካ ለምትፈልጉ በሙሉ በ ትረካ ቻናላችን ስለሚገኝ አሁኑኑ ገብተው ያድምጥ:: 📚ርእስ: 48 ሕግጋት ስልጣን (the 48 low of power) ትረካ 📝ደራሲ: ROBERT GREENE 👤ትርጉም : Eskinder Seyoum 🎤ተራኪ: 🔊ቆይታ: 5:43:19 አሁኑኑ reaction ያሳዩ @Grade12results @Grade12results

በትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ጭማሪ ተደረገ። በወቅታዊ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ የተደረገውን የዋጋ ጭማሪ ተከትሎ በአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ጭማሪ መደረጉ ታውቋል። የአ
+1
በትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ጭማሪ ተደረገ። በወቅታዊ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ የተደረገውን የዋጋ ጭማሪ ተከትሎ በአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ጭማሪ መደረጉ ታውቋል። የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አዲሱ ታሪፍ ከነገ ሰኞ መጋቢት 7/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ገልጿል። ጭማሪው የከተማ አውቶብስ አገልግሎትን ጨምሮ በሚኒባስ፣ በሚዲባስና የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል። (አዲሱ ታሪፍ ከላይ ተያይዟል) @Grade12results @Grade12results

አርሰናል ኤቨርተንን በማሸነፍ ከሲቲ ያለውን ልዩነት ወደ 10 አስፍቷል በ30ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚር ሊግ አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 በማሸነፍ ይበልጥ ወደ ዋንጫው ቀርቧል፡፡ በኤምሬትስ በተደ
+3
አርሰናል ኤቨርተንን በማሸነፍ ከሲቲ ያለውን ልዩነት ወደ 10 አስፍቷል በ30ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚር ሊግ አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 በማሸነፍ ይበልጥ ወደ ዋንጫው ቀርቧል፡፡ በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ተቀይሮ የገባው ቪክቶር ዮኬሬስ 89ኛው ደቂቃ ላይ ወጣቱ ማክሰ ዶውማን ግቦቹን አስቆጥረዋል፡፡ መድፈኞቹ ሊጉን በ70 ነጥብ ሲመሩ ማንችስተር ሲቲ በ60 ነጥብ ይከተላል፡፡ @Grade12results @Grade12results

✅ እነሆ አዲስ ስራ✅ 🚨ጋይስ ይሄን ስራ ተጠቀሙበት ገና ብዙ ሰው አልገባበትም 🤑ልክ $10 ሲሞላ ማውጣት ትችላላችሁ 🧲 ሰዎችን ስትጋብዙ ደግሞ ከ 8$ ጀምሮ ማውጣት ትችላላችሁ 🛑ይህን ሊንክ
+1
✅ እነሆ አዲስ ስራ✅ 🚨ጋይስ ይሄን ስራ ተጠቀሙበት ገና ብዙ ሰው አልገባበትም 🤑ልክ $10 ሲሞላ ማውጣት ትችላላችሁ 🧲 ሰዎችን ስትጋብዙ ደግሞ  ከ 8$ ጀምሮ  ማውጣት ትችላላችሁ 🛑ይህን ሊንክ ተጭናችሁ አፑን ከplaystore or appstore አውረዱ 👇 Download link👇👇 https://os8.me/CSDR63 🛑 ወንዶች ሰዎችን በመጋበዝና  ኤጀንት በመሆን ኮሚሽን ታገኛላችሁ 🛑  ሴቶች  ታስክ መስራት ትችላላችሁ እንዲሁም ሰዎችን በመጋበዝ  ብዙ መስራት ትችላላችሁ 👉 My Invitation Code 595707775          👉 አሰራሩ        ✅ ከላይ ባለው ሊንክ app ማውረድ        ✅ በ google  register አድርጉና ከላይ ያስቀመጥኩላችሁን ኮድ ማስገባት        ✅ me  ላይ ትሄዱና join agency የሚለው ላይ 595707775 ይህንን ኮድ በማስገባት   confirm ማድረግ        ✅  back  ትሉና  me ላይ verification የሚለውን በመንካት  አሻራ መስጠት        ✅   room  ላይ  በመቀመጥ 2 ሰዓት  ሰርታችሁ 4000 bean  መቀበል 🛑ከዚህ በኋላ መስራት ነው እድሉን ተጠቀሙ ሞክሩት ቪዲዮም ሙሉ ማብራሪያ ቪዲዩ ከፈለጋቹ 👇👇 እዚህ channal ውስጥ አለ👇👇👇

Meet Dr. Meron Legesse, the highest scorer /Gold medalist/ of the Hakim 2026 graduating batch of AAU , (Black Lion Hospital),
Meet Dr. Meron Legesse, the highest scorer /Gold medalist/ of the Hakim 2026 graduating batch of AAU , (Black Lion Hospital), achieving an outstanding CGPA of 3.95. https://t.me/Grade12results

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሦስት ቀናት ሀዘን ታውጇል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው የመሬት ናዳ እና የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች በክልሉ የሦስት ቀናት ሀ
+2
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሦስት ቀናት ሀዘን ታውጇል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው የመሬት ናዳ እና የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች በክልሉ የሦስት ቀናት ሀዘን ታውጇል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ ኃይለማርያም ተስፋዬ እንደገለጹት፥ በአደጋው ምክንያት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች በክልሉ የታወጀው ሀዘን ከነገ ጀምሮ ለሦስት ቀናት የሚቆይ ነው፡፡ በአደጋው የበርካታ ዜጎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፥ ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው በጊዜያዊ መጠለያ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ምግብና የጤና አገልግሎትን ጨምሮ አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡       https://t.me/Grade12results