fa
Feedback
Usman Mustofa (TELEGRAM channel)

Usman Mustofa (TELEGRAM channel)

رفتن به کانال در Telegram

THE writer and Islamic psychologist usman mustofa's official page የፀሀፊ ኡስማን ሙስጠፋ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል For any message contact @usmanoman

نمایش بیشتر
1 389
مشترکین
+124 ساعت
+57 روز
+19430 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+6
در 1 کانال‌ها
ژوئن '26
+238
در 8 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+19
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+3
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+13
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+15
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+47
در 10 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+7
در 9 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+9
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+30
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+123
در 13 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+139
در 15 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+20
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+31
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+51
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+75
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+49
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+44
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+117
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+987
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+94
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+1 226
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
06 ژوئیه0
05 ژوئیه+1
04 ژوئیه0
03 ژوئیه+2
02 ژوئیه+1
01 ژوئیه+2
پست‌های کانال
13ኛ ቀን. የመሀፈዝ ቻሌንጅ ሱረቱል - በቀራ (ከአንቀፅ 53 እስከ 57) ድምፅ አሚር ሁሴን

2
12ኛ ቀን. የመሀፈዝ ቻሌንጅ ሱረቱል - በቀራ (ከአንቀፅ 48 እስከ 52) ድምፅ አሚር ሁሴን
164
3
11ኛ ቀን. የመሀፈዝ ቻሌንጅ ሱረቱል - በቀራ (ከአንቀፅ 45 እስከ 47) ድምፅ አሚር ሁሴን
211
4
የተረሳው ቋንቋ (እዝነት) .1 መድረክ ትናንት በቢላሉል ሀበሺ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል። (አልሃምዱሊላህ) በዚህ ዝግጅትም ሁሉም አቃራቢዎች የተዘጋጁበትን ዘርፍ በጥሩ ብቃት ያቀረቡ ሲሆን ከታ+5
የተረሳው ቋንቋ (እዝነት) .1 መድረክ ትናንት በቢላሉል ሀበሺ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል። (አልሃምዱሊላህ) በዚህ ዝግጅትም ሁሉም አቃራቢዎች የተዘጋጁበትን ዘርፍ በጥሩ ብቃት ያቀረቡ ሲሆን ከታዳሚዎችም ጋር ጥሩ ቆይታ ነበራቸው። ይህ ጥበባዊ እና ሁሉን አካታች የመዝናኛ እና የመማማሪያ ዝግጅት ቁጥር ሁለት የተረሳው ቋንቋ (ፍትህ) 2 በሚል በአላህ ፍቃድ ሞቅ ብሎ በቅርቡ የሚቀጥል ሲሆን የመግቢያ ዋጋውም 250 ብር ሆኗል። አብራችሁን መስራት የምትፈልጉ ፣ አላማችንን የምትደግፉ እንዲሁም ለኡማው የሚጠቅም ልዩ ተሰጥኦ ያላችሁ ሰዎች በሚከተሉት ስልኮች ያናግሩን 0921390122 0912027023 የእለቱ ፕሮግራም በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች በቅርቡ ለህዝብ ይለቀቃል። ኢንሻአላህ!!
351
5
ቀጣይ የተረሳው ቋንቋ (ፍትህ).2 መድረክ ከስንት ጊዜ በኋላ ይዘጋጅ?
266
6
ከቂያማ ምልክቶች መካከል የተወሰኑት የሚከተሉት ናቸዉ 1⃣ ዝሙት ይስፋፋል 2⃣ ወንዶች ሀር ይለብሳሉ 3⃣ ሙዚቃ እንደሚፈቀድ ይነገራል 4⃣ ሴቶች ዘፋኞች በአጫዋችነት ይያዛሉ 5⃣መጥፎ ቃላቶችንመለዋወጥ ይበዛል 6⃣ዝምድናን መቁረጥ ይበረክታል 7⃣ታማኝ ሰዉን እንደ ከዳተኛ መቁጠር እና መወንጀል 8⃣ ከዳተኛን ማገዝ እና ማቅረብ 9⃣ድንገተኛ ሞት መከሰት 🔟 መስጅድን እንደ መተላለፊያ መንገድ መጠቀም 1⃣1⃣ ጥሪያቸዉ ወይም ተልእኮአቸዉ ተመሳሳይ የሆነ ሁለት ቡድኖች ይፋ ጦር ይማዘዛሉ (የአልይ ና የሙአዉያዉያንን ዉጊያን ያመለክታሉ 1⃣2⃣ የዘመን መቀራረብ ወይም የጊዜ መፍጠን (በረካ ማጣት) 1⃣3⃣ ፈተናዎች ይደራርሳሉ ፣ተንኮል ይስፋፋል 1⃣4⃣ ኢልም ከህፃናት ይፈለጋል 1⃣5⃣ የመሬት መንቀጥቀጥ 1⃣6⃣ ሰዉነታቸዉን አግባብ ባለዉ ልብስ ያልሸፈኑ ሴቶች ይበዛሉ 1⃣7⃣ እዉቀት የሌላቸዉ ሰዎች ህዝባዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወስናሉ 1⃣8⃣ሰላምታ በትዉዉቅ ላይ ብቻ ይመሰረታል 1⃣9⃣ ዉሸት መናገር ይስፋፋል:: 2⃣0⃣ የንግድ ቤቶች ተቀራርበዉ ይገነባሉ። 2⃣1⃣ ለሰይጣን አገልግሎት የሚዉሉ ግመሎች ና ለሰይጣን አገልግሎት የሚዉሉ ቤቶች ይገነባሉ።  ማለትም 1 አንድ ሰዉ ከሚጠቀምባቸዉ ዉጭ ያሉ ግመሎች በስድ ሲለቀቁ ሰይጣን ይጋልባቸዋል።  2 ከመኖሪያ ቤት ዉጭ ያሉ ትርፍ ቤቶች ለረጅም ጊዜ ሰዉ ሳይገባባቸዉ ከቆዩ የሰይጣን መኖሪያ ይሆናል። 2⃣2⃣ ሰዎች በመስጊድ ዉበት ይፎካከራሉ_በዉስጡ ይመፃደቃሉ። 2⃣3⃣ ሺበታቸዉን በጥቁር ቀለም የሚያጠቁሩ ሰዎች ይመጣሉ። እነዚህ ሰዎች የጀነትን ሽታ እንኳን አያገኙም። 2⃣4⃣ ሰዎች አላህን የመታዘዝ ባህሪያቸዉ ይመነምናል።ለአኼራ መስራትም ይቀንሳል። 2⃣5⃣ ስስት ይስፋፋል፣ሁሉም ሰዉ ግለኛ ይሆናል፣አዋቂ እዉቀቱን ለማካፈል ይሳሳል። 2⃣6⃣ ሰዎች አላማዉን በማያዉቁት ዉጊያ ዉስጥ ይሳተፋሉ (ይጋደላሉ።)"ነፍሴ በእጁ በሆነዉ ጌታ እምላለሁ በሰዎች ላይ ይህ ዘመን ይመጣል።ገዳይ በምን ምክንያት እንደገደለ አያዉቅም-ተገዳይ በምን ምክንያት እንደተገደለ አያዉቅም። 2⃣7⃣ የህዝብ ገንዘብ ያለ አግባብ ይመዘበራል። 2⃣8⃣ አማና (ታማኝነት) ይጎአደላል። 2⃣9⃣ ባል ሚስቱን እየታዘዘ እናቱን ይበድላል። 3⃣0⃣ በአባቶች ላይ እየተፌዘ (አባት ሳይከበር) ጎአደኛ ይከበራል። 3⃣1⃣ በመስጅድ ዉስጥ ጩሀት ይበራከታል። 3⃣2⃣ ተንኮሉ ተፈርቶ ሰዉ ይከበራል-ችሎታና ስነ-ምግር ግን የለዉም። 3⃣3⃣ ፖሊስ ይበዛል፤ይህም ማለት ወንጀል መበራከቱን ያመለክታል። 3⃣4⃣ አንድ ሰዉ በእዉቀቱ አናሳ ሆኖ እና በባህሪዉም ገና ያልተገራ ሆኖ ሳለ ድምፁ የሚያምር ሆኖ በመገኘቱ ብቻ ሶላት እንዲመራ (እንዲያሰግድ) ይደረጋል። 3⃣5⃣ ሚስት ባሏን በንግድ እና በስራ ላይ ትጋራለች። 3⃣6⃣ ብእር ይበራከታል፤ድርሰት እና ህትመት ይስፋፋል። 3⃣7⃣ ልጅ መመኪያ መሆኑ ቀርቶ መተከዣ እና መቆጫ ይሆናል። 3⃣8⃣ የዝናብ እጥረት ይስተዋላል። 3⃣9⃣ መኪና ይፈለሰፋል። "ከኡመቶቼ መካከል ወደመጨረሻዉ የሚመጡት 'ሱሩጅ ወይም (መኪና) ላይ ይሳፈራሉ። የመጎጎዣ አይነት ነዉ በመስጅድ በሮች ያቆሙታል (ይወርዳሉ) ሴቶቻቸዉ ግን የለባሽ እርቃን ናቸዉ። 4⃣0⃣ ፊትና በመብዛቱ ሳቢያ ሞትን መመኘት። 4⃣1⃣ ኢራቅ ማእቀብ ይጣልባታል-ምግብናእርዳታ ትከለከላለች። 4⃣2⃣ በመቀጠልም ሻም (ሶሪያ፣ሊባኖስ፣ዩርዳኖስ እና ፍልስጤም) ምግብና እርዳታ ይከለከላሉ ማእቀብ ይጣልባቸዋል። 4⃣3⃣ የነብዩ ሙሀመድ (ሶ.አ.ወ) ከዚህ አለም በሞት መለየት እንደ አንድ የቂያማ ቀንመድረስ ምልክት ተወስዷል። 4⃣4⃣ በይተል መቅደስ (እየሩሳሌም) በሙስሊሞች ቁጥጥር ስር መግባት። 4⃣5⃣ በጅምላ ጨራሽ በሽታም ሆነ ጦርነት የሰዉ ህይወት መጥፋት። 4⃣6⃣ ሙስና፣ማጭበርበር እናየ ዋጋ ንረት እያየለ መምጣት። 4⃣7⃣ በአረቦችም ሆነ በሌሎች ወገኖች ቤት ዉስጥ ጣልቃ ገብነት እና ፊትና (መከራ) ይስተዋላል። 4⃣8⃣ በሙስሊሞች እና በሮማዉያን(አዉሮፓ እና አሜሪካ) የጋራ ስምምነት ይፈረማል። አዉፍ ኢብን ማሊክ (ረ.አ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ  (ሶ.አ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦ የቂያማ ቀን ከመድረሱ በፊት ስድስት ነገሮች ይከሰታሉ፥ 1 የኔሞት። 2 ከዚያም በይተል መቅዲስ ይከፈታል። 3 ከዚያም ሁለት ሞት እዉን ይሆናል። 4 አንድ ሰዉ መቶ ዲናር ቢሰጠዉ እንኳን ምንም አይመስለዉም። 5 ከዚያ በሁላ ደግሞ ፊትና ይከሰታል። 6 ከዚያም በናንተና በነጮች መካከል ስምምነት ይኖራል። ይከዷችሁል ። 80 አላማ ይዘዉ ይመጣሉ እያንዳንዱ አላማ ደግሞ 12 ሺህ (ንኡስ አላማ) አለዉ። #copied
300
7
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) .1 የመድረክ ዝግጅት 🎭✨ የኢስላም ውበት እና እውነት በኪነት የሚገለጥበት ባለ ተስጥኦቹ ወጣቶችም አቅማቸው የሚያሳዩበት ታላቅ ዝግጅት የሚቀርብበት ሰአት እየደረሰ ነው
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) .1  የመድረክ ዝግጅት 🎭✨ የኢስላም ውበት እና እውነት በኪነት የሚገለጥበት ባለ ተስጥኦቹ ወጣቶችም አቅማቸው የሚያሳዩበት ታላቅ ዝግጅት የሚቀርብበት ሰአት እየደረሰ ነው🌟🕌 ወደ እዚህ መድረክ ሁላችሁም በነፃ ተጋብዛችኋል!!🎉🙌 📆 ቀን ሰኔ 23 ማክሰኞ 2018 ዓ.ል 🕔 ከ አሱር በኋላ ከ10:00 ጀምሮ (በሰአታችን የምንጀምር ስለሆነ በጊዜ እንድትገኙልን በትህትና እንጠይቃለን) 🏟️ ቦታ ቢላሉል ሀበሺ አዳራሽ አድራሻ:- 📍 ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ 2ተኛ ፎቅ አዳራሽ አላማችንን መደገፍ 🥰፥ አብራችሁን መስራት የምትፈልጉ እንዲሁም ልዩ ተሰጥኦ ያላችሁ ሰዎች በሚከተሉት ቁጥሮች አናግሩን ☎️ 0921390122 / 0912027023 tg username @usmanoman Telegram channel link https://t.me/USMAN_MUSTOFA_telgram 🔗
292
8
ሌሎችም በርካታ ጠቅሼ የማልጨርሳቸው የሶሻል ሚዲያ ማጋራቶች አሉ ሁሉንም ጠቅሼ ስለማልጨርስ በምስጋና ብቻ ይህን ጉዳይ ለአሁን ልደምድመው። ባረከላህፊኩም ብቻ ነው አቅሜ!!!
268
9
ከ 600,000 በላይ ተከታ ያለው የቲክቶክ ገፁ ላይ ዝግጅታችንን ስላጋራልን ጋዜጠኛ ሙቤን ከልብ እናመሠግናለ
ከ 600,000 በላይ ተከታ ያለው የቲክቶክ ገፁ ላይ ዝግጅታችንን ስላጋራልን ጋዜጠኛ ሙቤን ከልብ እናመሠግናለ
300
10
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) .1 የመድረክ ዝግጅት 🎭✨ ሁላችሁም በነፃ ተጋብዛችኋል የኢስላም ውበት እና እውነት በኪነት የሚገለጥበት ባለ ተስጥኦቹ ወጣቶችም አቅማቸው የሚያሳዩበት ታላቅ ዝግጅት ሊቀ
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) .1  የመድረክ ዝግጅት 🎭✨ ሁላችሁም በነፃ ተጋብዛችኋል የኢስላም ውበት እና እውነት በኪነት የሚገለጥበት ባለ ተስጥኦቹ ወጣቶችም አቅማቸው የሚያሳዩበት ታላቅ ዝግጅት ሊቀርብ ነው🌟🕌 የዚህ ጥበባዊ መድረክ አላማ የተደበቀ ተሰጥኦ ያላቸውን ግለሰቦች በማውጣት እና ለህዝብ ችሎታቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ ለኡማው ጠቃሚ የሆኑ ግለሰቦችን ማፍራት መቻል እና ኡማው በየዘርፉ ያለበትን ክፍተት የሚሸፍንበትን የሰዎች ተዋፅኦ የሚያገኝበትን መንገድ ማመቻቸት ነው🤝🌱 ይህ መድረክ ፀሀፊዎች📝፣ የስራ ፈጣሪዎች🛠️ ፣ ከያኒያን🎤፣ዳኢዎች🎙️፣  የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች💻 ፣ እና የንግግር ክህሎት ያላቸው (orators)🗣️ ፣ መሪዎች👑 ፣ አሳቢያን🧠...በሌሎችም ዘርፎች የአንድን ማህረሰብ ቀና መንገድ ሊጠርጉ የሚችሉ ሰዎች በአላህ ፍቃድ የሚፈሩበት መልካም ማሳ ይሆናል🌾🤲 ወደ እዚህ መድረክ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!🎉🙌 📆 ቀን ሰኔ 23 ማክሰኞ 2018 ዓ.ል 🏟️ ቦታ ቢላሉል ሀበሺ አዳራሽ አድራሻ:- 📍 ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ 2ተኛ ፎቅ አዳራሽ አላማችንን መደገፍ 🥰፥ አብራችሁን መስራት የምትፈልጉ እንዲሁም ልዩ ተሰጥኦ ያላችሁ ሰዎች በሚከተሉት ቁጥሮች አናግሩን ☎️ 0921390122 / 0912027023 tg username @usmanoman Telegram channel link https://t.me/USMAN_MUSTOFA_telgram 🔗
384
11
لا تفكر كثيراً بل إستغفر كثيراً ... فالله يفتح بالإستغفار أبواب لا تفتح بالتفكير ... أستغفر الله الذي لا إله إلا هو الحي القيوم وأتوب إليه ብዙ አታስብ ይልቅ እስቲግፋር አብዛ በማሰብ ያልተከፈተ በር በኢስቲግፋር ይከፈታል ©️
292
12
لا تفكر كثيراً بل إستغفر كثيراً ... فالله يفتح بالإستغفار أبواب لا تفتح بالتفكير ... أستغفر الله الذي لا إله إلا هو الحي القيوم وأتوب إليه ብዙ አታስብ ይልቅ እስቲግፋር አብዛ በማሰብ ያልተከፈተ በር በኢስቲግፋር ይከፈታል ©️ https://t.me/MuhammedSeidAbx
1
13
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) 1. መድረክን ሶሻል ሚዲያው ላይ ስላጋራልን የ'ሶባሀል ኸይር' እና የሌሎች ተወዳጅ ስራዎች ተርጓሚ እና ፀሀፊ አንጋፋው መሀመድ ABX ከልብ እናመሠግናለን። #Celebri
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) 1. መድረክን ሶሻል ሚዲያው ላይ ስላጋራልን የ'ሶባሀል ኸይር' እና የሌሎች ተወዳጅ ስራዎች ተርጓሚ እና ፀሀፊ አንጋፋው መሀመድ ABX ከልብ እናመሠግናለን። #Celebrity_posts_of_our_event_ #4
322
14
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) 1. መድረክን ማስታወቂያ ሶሻል ሚዲያው ላይ ስላጋራልን ተዋቂው ሙነሺድ አስማማው ከልብ እናመሠግናለን። #Celebrity_posts_of_our_event_ #3
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) 1. መድረክን ማስታወቂያ ሶሻል ሚዲያው ላይ ስላጋራልን ተዋቂው ሙነሺድ አስማማው ከልብ እናመሠግናለን። #Celebrity_posts_of_our_event_ #3
361
15
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተመራቂ ተማሪዎች ታሰሩ ! ! ! አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ምረቃ ፕሮግራምን እያካሄደ ባለበት ወቅት በምርቃታቸው ቀን የመረጡትን፤ የሚያስደስታቸውን፤ የምርቃ+2
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተመራቂ ተማሪዎች ታሰሩ ! ! ! አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ምረቃ ፕሮግራምን እያካሄደ ባለበት ወቅት በምርቃታቸው ቀን የመረጡትን፤ የሚያስደስታቸውን፤ የምርቃት ቀኔ መልዕክት ይሁን ያሉትን በሪቫን እና ባይንደር ላይ አሳትመው ባሉበት እና የደስታ ቀናቸውን እያሳለፉ ባለበት ወቅት የግቢ በር አካባቢ ላይ ሳሉ 10 ገደማ ልጆችን ወደ ፖሊስ ጣቢያ ወስደዋል። እንደ ምክንያትም "ሪቫኑ ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሎጎ የለም!" - የሚልን አቅርበዋል። ይህ ፈፅሞ ትክክል ያልሆነ፤ የተማሪዎችን ነፃነት የሚጋፋ፤ የደስታ ቀናቸውን የሚያደፈርስ እና ከአንድ አንጋፋ ዩኒቨርስቲ የማይጠበቅ እኩይ ተግባር ነው። መሠል የሙስሊም ተማሪዎችን ነፃነት የሚጋፋ ተግባር ኒቃብ መልበስን በመመሪያ ከመከልከል ጀምሮ እየተደጋገመ ያለና ጥሩ ወዳልሆነ አቅጣጫ የሚያመራ ነው። ስለሆነም የታሰሩት ሙስሊም ተማሪዎች በቶሎ ተፈተው ወደ ቤተሰባቸው እንዲመለሱ የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ እንጠይቃለን። ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !!! @aaumsu
123
16
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) 1. መድረክን ማስታወቂያ ሶሻል ሚዲያው ላይ ስላጋራልን ተዋቂው ጋዜጠኛ እስማኤል ተክሌን ከልብ እናመሠግናለን። #Celebrity_posts_of_our_event_ #1+3
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) 1. መድረክን ማስታወቂያ ሶሻል ሚዲያው ላይ ስላጋራልን ተዋቂው ጋዜጠኛ እስማኤል ተክሌን ከልብ እናመሠግናለን። #Celebrity_posts_of_our_event_ #1
401
17
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) 1. መድረክን ሶሻል ሚዲያው ላይ ስላጋራልን ኡስታዝ በድሩ ሁሴንን ከልብ እናመሠግናለን። #Celebrity_posts_of_our _event
የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) 1. መድረክን ሶሻል ሚዲያው ላይ ስላጋራልን ኡስታዝ በድሩ ሁሴንን ከልብ እናመሠግናለን። #Celebrity_posts_of_our _event
362
18
'የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) .1 የመድረክ ዝግጅት የኢስላም ውበት እና እውነት በኪነት የሚገለጥበት ባለ ተስጥኦቹ ወጣቶችም አቅማቸው የሚያሳዩበት ታላቅ ዝግጅት ሊቀርብ ነው። የዚህ ጥበባዊ መድረክ
'የተረሳው ቋንቋ' (እዝነት) .1 የመድረክ ዝግጅት የኢስላም ውበት እና እውነት በኪነት የሚገለጥበት ባለ ተስጥኦቹ ወጣቶችም አቅማቸው የሚያሳዩበት ታላቅ ዝግጅት ሊቀርብ ነው። የዚህ ጥበባዊ መድረክ አላማ የተደበቀ ተሰጥኦ ያላቸውን ግለሰቦች በማውጣት እና ለህዝብ ችሎታቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ ለኡማው ጠቃሚ የሆኑ ግለሰቦችን ማፍራት መቻል እና ኡማው በየዘርፉ ያለበትን ክፍተት የሚሸፍንበትን የሰዎች ተዋፅኦ የሚያገኝበትን መንገድ ማመቻቸት ነው። ይህ መድረክ ፀሀፊዎች፣ የስራ ፈጣሪዎች ፣ ከያኒያን ፣ዳኢዎች፣ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ፣ እና የንግግር ክህሎት ያላቸው (orators) ፣ መሪዎች ፣ አሳቢያን ...በሌሎችም ዘርፎች የአንድን ማህረሰብ ቀና መንገድ ሊጠርጉ የሚችሉ ሰዎች በአላህ ፍቃድ የሚፈሩበት መልካም ማሳ ይሆናል። ወደ እዚህ መድረክ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!! 📆 ቀን ሰኔ 23 ማክሰኞ 2018 ዓ.ል 🏟️ ቦታ ቢላሉል ሀበሺ አዳራሽ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ 2ተኛ ፎቅ አዳራሽ አላማችንን መደገፍ ፥ አብራችሁን መስራት የምትፈልጉ እንዲሁም ልዩ ተሰጥኦ ያላችሁ ሰዎች በሚከተሉት ቁጥሮች አናግሩን ☎️ 0921390122 / 0912027023
5 757
19
ለይላ ሸምሱ ከ ሻሸመኔ ከ 25 ሰው በላይ በማስገባት የመፅሀፍ (ፍፁም ሰው ፍፁም ነብይ) ተሸላሚ ሆናለች። 🎉🎉👏 እናመሠግናለን። ከ 'ተረሳው ቋንቋ' የመድረክ ዝግጅት በኋላ በተለያዩ አጓጊ ሽልማቶች የሁለተኛ ዙር ውድድራችንን እንቀጥላለን ኢንሸአላህ! ማስታወሻ በውድድሩ ለተሳተፋችሁ ከልብ እያመሠገንን ተሳትፏችሁን ሳታቋርጡ ወደ ተባለው ግብ ከደረሳችሁ ሽልማቱን መቀበል ስለምትችሉ ሰው ማስገባታችሁን አታቋርጡ።
597
20
ለይላ ሸምሱ ከ ሻሸመኔ ከ 25 ሰው በላይ በማስገባት የመፅሀፍ (ፍፁም ሰው ፍፁም ነብይ) ተሸላሚ ሆናለች። 🎉🎉👏 እናመሠግናለን። ከ 'ተረሳው ቋንቋ' የመድረክ ዝግጅት በኋላ በተለያዩ አጓጊ ሽልማቶች የሁለተኛ ዙር ውድድራችንን እንቀጥላለን ኢንሸአላህ!
29