fa
Feedback
LEARN TECH ||ethiopia ®

LEARN TECH ||ethiopia ®

رفتن به کانال در Telegram

We are dedicated to provide tech tips and other tech related information. #join and #share

نمایش بیشتر
1 495
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-107 روز
-5530 روز
آرشیو پست ها
Exercise 2.7

Exercise 2.6

Exercise 2.1

Exercise 2.3

Exercise 2.2

🔴Notcoin ብዙ ሳትሰበስቡ አልቆ የተቆጫችሁ በtapswap የመጨርሻ ዕድላችሁን ቶሎ ሰብስቡ ሊያልቅ 15 ቀን ብቻ ነው የቀረው ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት አሁኑኑ ጀምሩ👇👇 https://t.
🔴Notcoin ብዙ ሳትሰበስቡ አልቆ የተቆጫችሁ በtapswap የመጨርሻ ዕድላችሁን ቶሎ ሰብስቡ ሊያልቅ 15 ቀን ብቻ ነው የቀረው ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት አሁኑኑ ጀምሩ👇👇 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_2093172989 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift

🔴Notcoin ብዙ ሳትሰበስቡ አልቆ የተቆጫችሁ በtapswap የመጨርሻ ዕድላችሁን ቶሎ ሰብስቡ ሊያልቅ 15 ቀን ብቻ ነው የቀረው ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት አሁኑኑ ጀምሩ👇👇 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_6139011136 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift

Share በማድረግ ለኢትዮጵያ ተፈታኞች በሙሉ አድርሱ 🙏🙏 ©fana education 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

Chemistry Entrance Exam 2004-2007.pdf9.85 KB

Entrance Exam for Grade 11 & 12.pdf1.33 MB

History Entrance Exam 2004-2008.pdf8.40 KB

Entrance Exam Biology 2013.pdf6.45 KB

Entrance Exam Chemistry 2013.pdf6.23 KB

Entrance Exam Physics.pdf6.85 KB

ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን ዐሠሮ ለሰይጣን አግአዞ ለአዳም ሰላም እምይእዜሰ ኮነ ፍሥሐ ወሰላም። እኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በአል አደረሰን አደረ
ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን ዐሠሮ ለሰይጣን አግአዞ ለአዳም ሰላም እምይእዜሰ ኮነ ፍሥሐ ወሰላም።    እኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በአል አደረሰን አደረሳቹ 🙏🙏🙏 መልካም በአል። @zigora

photo content

" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር
+1
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉም አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትም ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብሏል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጿል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመሥጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሠጣቸው ተገልጿል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ተብሏል። ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️ https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister

መጨነቁን አቁም! ጥናቱን ጀምር! ፈተና ደረሰ ብለህ መጨነቁን አቁምና የምትችለውን ሁሉ አድርግ! ፈጣሪም የሚረዳህ የምትችለውን ስታደርግ ነው! ጊዜ ደግሞ አለህ! ከዚህ በፊት አጥንተህ ጥሩ ውጤት ያመ
መጨነቁን አቁም! ጥናቱን ጀምር! ፈተና ደረሰ ብለህ መጨነቁን አቁምና የምትችለውን ሁሉ አድርግ! ፈጣሪም የሚረዳህ የምትችለውን ስታደርግ ነው! ጊዜ ደግሞ አለህ! ከዚህ በፊት አጥንተህ ጥሩ ውጤት ያመጣህባቸውን ወቅቶች አስብ እስኪ.... እርግጠኛ ነኝ አሁንም በቆራጥነት ያኔ የለፋኸውን ልፋት ከደገምከው ማትሪክን ከ 500 በላይ ታመጣለህ። ዛሬውኑ ጥናታችሁን ከጀመራችሁ ያላችሁ ግዜ በቂ ነው 👍👍 ዳይ ወደ ጥናት 👌                 ግሩም ምሽት ተመኘንላችሁ🙏                   @Entranceprepare        @Entranceprepare

#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ
+1
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።  መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። @Entranceprepare

+1
🧿Chemistry and Biology short notes 🔥🔥  ✅JOIN & SHARE👇 https://t.me/excellence_tutorial_tips