LEARN TECH ||ethiopia ®
前往频道在 Telegram
We are dedicated to provide tech tips and other tech related information. #join and #share
显示更多1 495
订阅者
无数据24 小时
-107 天
-5530 天
帖子存档
🔴Notcoin ብዙ ሳትሰበስቡ አልቆ የተቆጫችሁ በtapswap የመጨርሻ ዕድላችሁን ቶሎ ሰብስቡ ሊያልቅ 15 ቀን ብቻ ነው የቀረው
ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት አሁኑኑ ጀምሩ👇👇
https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_2093172989
🎁 +2.5k Shares as a first-time gift
🔴Notcoin ብዙ ሳትሰበስቡ አልቆ የተቆጫችሁ በtapswap የመጨርሻ ዕድላችሁን ቶሎ ሰብስቡ ሊያልቅ 15 ቀን ብቻ ነው የቀረው
ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት አሁኑኑ ጀምሩ👇👇
https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_6139011136
🎁 +2.5k Shares as a first-time gift
Share በማድረግ ለኢትዮጵያ ተፈታኞች በሙሉ አድርሱ 🙏🙏
©fana education
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
▶️🌟💧@top_students1
▶️🌟💧@top_students1
▶️🌟💧@top_students1
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን
በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን
ዐሠሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለአዳም
ሰላም
እምይእዜሰ
ኮነ
ፍሥሐ ወሰላም።
እኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በአል አደረሰን አደረሳቹ 🙏🙏🙏
መልካም በአል።
@zigora
+1
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል።
በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉም አሳውቀዋል።
ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል።
የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትም ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብሏል።
ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጿል።
የአሰልጣኞች ስልጠና በመሥጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሠጣቸው ተገልጿል።
ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ተብሏል።
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
መጨነቁን አቁም! ጥናቱን ጀምር!
ፈተና ደረሰ ብለህ መጨነቁን አቁምና የምትችለውን ሁሉ አድርግ! ፈጣሪም የሚረዳህ የምትችለውን ስታደርግ ነው! ጊዜ ደግሞ አለህ!
ከዚህ በፊት አጥንተህ ጥሩ ውጤት ያመጣህባቸውን ወቅቶች አስብ እስኪ.... እርግጠኛ ነኝ አሁንም በቆራጥነት ያኔ የለፋኸውን ልፋት ከደገምከው ማትሪክን ከ 500 በላይ ታመጣለህ። ዛሬውኑ ጥናታችሁን ከጀመራችሁ ያላችሁ ግዜ በቂ ነው 👍👍 ዳይ ወደ ጥናት 👌
ግሩም ምሽት ተመኘንላችሁ🙏
@Entranceprepare
@Entranceprepare
+1
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ 9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።
@Entranceprepare
🧿Chemistry and Biology short notes 🔥🔥
✅JOIN & SHARE👇
https://t.me/excellence_tutorial_tips
