cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Addis Ababa Water & Sewerage Authority (AAWSA)

water is life

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
1 483
مشترکین
+824 ساعت
+497 روز
+8930 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ከመልካም አስተዳደር ችግር እና ህገወጥ ተግባራት የፀዳ አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ:: ሰኔ 25/2016 ዓ.ም (AAWSA) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አሠራር፣ አደረጃጀት፣ ግብዓት እና የሠው ሃይልን በማስተካከል አገልግሎት አሠጣጡን የተሳለጠ ለማድረግ ኮሚቴ አቋቁሞ ወደ ስራ መግባቱ ተገልጿል፡፡ በባለስልጣኑ የደንበኞች አገልግሎት ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሞገስ አርጋው ከዋና መስሪያ ቤትና ከቅርንጫፍ የደንበኞች አገልግሎት ዘርፍ ለተውጣጡ አመራር እና ባለሙያዎች የሥራ አቅጣጫ በሰጡበት ወቅት እንደገለፁት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ ስራዎችን አደራጅቶ እና አቀናጅቶ መምራት አስፈላጊ በመሆኑ አመራሩ ቅርንጫፎችን ተከፋፍሎ በመደገፍ ውጤት ለማምጣት በትኩረት ይሰራል ብለዋል፡፡ በቅርንጫፎች የመልካም አስተዳደር ችግሮችንና ህገወጥ ተግባራት ለመከላከል በምክትል የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ሰብሳቢነት የሚመራና ከፍሳሽ ደንበኞች፣ ከውሃ እና ፍሳሽ ዘርፍ እንዲሁም ውጤትን መሰረት ካደረገ የክትትል ግምገማና ድጋፍ ባለሙያ የተካተቱበት ኮሚቴ ተቋቁሟል፡፡
نمایش همه...
የአዲስአበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የወንዶች የቦሊቦል ቡድን የኢሰማኮ የበጋ ውድድር ሻምፒዮን ሆኗል። ሰኔ 24/2016 ዓ.ም (AAWSA) የአዲስአበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የወንዶች የቦሊቦል ቡድን የኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን አቻውን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የኢሰማኮ የበጋ ውድድር ሻምፒዮን ሆኗል። ቡድን እስካሁ ስድስት ጨዋታዎችን ያካሄደ ሲሆን አምስት ጨዋታዎችን በማሸነፍ 13 ነጥብ መሰብሰብ ችሏል። በተመሳሳይ የሴቶች የቮሊቮል ቡድን የኢሰማኮ የበጋ ውድድር ሻምፒዮና ሆኗል። በቀጣይ ኢሰማኮ በሚያዘጋጀው የዋንጫ ርክክብ ሥነ ሥርዓት ሁለቱም ቡድኖች የዋንጫ ተሸላሚ ይሆናሉ። የተገኘውን ውጤት አስመልክቶ የባለሥልጣኑ ሠራተኛ ማህበር ሊቀ መንበርና የስፖርት ኮሚቴ ሰብሳቢ ከቶ ወርቁ አንዷለም የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!  Face book: https://www.facebook.com/.../Addis-Ababa.../100080091460989/  Telegram ፡ https://t.me/+s8W7g6eJ2Xw5OWNk  Website: - www.aawsa.gov.et  TikTok:-aawsa1893  You Tube: https://studio.youtube.com/.../UC4fIZ63NHF.../editing/images Twitter ፡- https://x.com/ababa5045/
نمایش همه...
00:33
Video unavailableShow in Telegram
የማጠራቀሚያ ጋን ግንባታ በቦሌ አራብሳ
نمایش همه...
13.24 MB
ሰኔ 22/2016 ዓ.ም (AAWSA)‍ ‍ ባለስልጣኑ የደንበኞች እርካታን ለማሰደግ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑ ተገለፀ:: ሰኔ 22/2016 ዓ.ም (AAWSA) ባለስልጣኑ የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ ለሚያደርገው ጥናት ግብኣት መሰብሰብ ዓላማ ያደረገ ከተመረጡ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ አካላት፤ ከሀይማኖት ተቋማት፣ ት/ቤቶች እና የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡ ባለስልጣኑ ለከተማዋ ማህበረሰብ ውኃ ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት የሚደነቅና የሚያስመስግነው መሆኑን የውይይቱ ተሳታፊዎች ገልጸው ፈረቃ ጠብቆ ውኃ አለመምጣት፤ የውሃ አቅም ማነስ፤ ከተቋማት ጋር ተናቦና ተቀናጅቶ አለመስራት የሚስተዋሉ ችገሮች ናቸው ብለዋል፡፡ የባለስልጣኑ የደንበኞች አገልግሎት ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ሞገስ አርጋው ባለሰልጣኑ የደንበኞችን አገልግሎት ለማሻሻልና የደንበኞች እርካታን ለማሳደግ የአጭር የመካከለኛ እና የረዥም ጊዜ ስትራቴጂዎች በማስቀመጥ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑ ገልፀዋል፡፡ ባለስልጣኑ አገለግሎቶችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ሰው ስራሽ ችግሮችን ከመቅረፍ ጀምሮ ፣ ቅርንጫፎችን በማስፋት ለህብረተሰቡ የበለጠ ቅርብ መሆን፣ የባለስልጣኑን አመራሮችና ሰራተኞች አስተሳሰብ፣ አውቀትና ክህሎት ማሳደግ፤ ቅንጅታዊ አሰራሮችን ማጠናከር እና ሌሎች ስትራቴጂዎች ተቀምጠው የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ ተግባራዊ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን አቶ ሞገስ ገልፀዋል፡፡ ባለስልጣን መ/ቤቱ በሚሰጠው አገልግሎቶች ዙሪያ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማወያየት አዎንታዊና አሉታዊ አስተያየትን እየሰበሰበ ይገኛል፡፡
نمایش همه...
የስራ እድል የተፈጠረላቸው ማህበራት የስራ አፈፃፀም ምልከታ ተደረገ ። ሰኔ 21/2016 ዓ.ም(AAWSA) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2016 በጀት ዓመት የስራ ዕድል የፈጠረላቸው 42 ማህበታት የተረከቡትን የግንባታ ስራ በጥሩ ሁኔታ እያከናወኑ መሆኑን በመስክ ምልከታ ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ ማህበራቱ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ በጀት በቦሌ አራብሳ 5 እና 6 የጋራ መኖሪ ቤት የፍሳሽ መስመር እንዲዘረጉ እና ማንሆል እንዲመርቱ እንዲሁም በቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የአጥር ስራ እንዲያከናውኑ በተደረገላቸው የሳይት ርክክብ መሰረት ስራቸውን በጥሩ ሁኔታ እያከናወኑ ይገኛሉ፡፡ በጉብኝቱ ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ የሶስተኛ ወገን የስራ ዕድል ፈጠራና መረጃ ማዕከል ሃላፊ አቶ ዋሲሁን ዘውዴ እንደገለፁት ማህበራቱ ቅድመ ክፍያ ሳይከፋላቸው ክረምቱን በመቅድም አብዛኞቹ ስራውን መጀመራቸው በተለይ ደግሞ የቃሊቲ ፍሳሻ ማጣሪያ ጣቢያ አጥር ግንባታን ለማገባደድ መድረሳቸው የሚበረታታ ነው ብለዋል፡፡ በሳይት ምልከታ ወቅት ያገኘናቸው ማህበራትም የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የተጠሰጣቸውን ስራ በተያዘለት ጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ እንየሰሩ እንደሚገኙ ገልፀዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!‍ ‍  Face book: https://www.facebook.com/.../Addis-Ababa.../100080091460989/‍  Telegram ፡ https://t.me/+s8W7g6eJ2Xw5OWNk‍  Website: - www.aawsa.gov.et ‍  TikTok:-aawsa1893‍  You Tube: https://studio.youtube.com/.../UC4fIZ63NHF.../editing/images‍ Twitter ፡- https://x.com/ababa5045/
نمایش همه...

01:09
Video unavailableShow in Telegram
28.42 MB
02:36
Video unavailableShow in Telegram
የቦሌ አራብሳ የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ የሚሰራው የፍሳሽ መሰረተ ልማት እየተፋጠነ ነው ! ሰኔ 17/2016 ዓ.ም.(AAWSA) ከጋራ መኖሪያ ቤቶቹ ተሰብስቦ ወደ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያው እንዲገባ የሚያደርገው የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ ስራም እየተሰራ ነው ፡፡ ይህ የ4.6 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ ስራ ዮት ኮንስትራክሽን ኮንትራቱን በመውሰድ በዚህ መልኩ ሰራውን በቶሎ ለማጠናቀቅ እየሰራ ይገኛል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!  Face book: https://www.facebook.com/.../Addis-Ababa.../100080091460989/  Telegram ፡ https://t.me/+s8W7g6eJ2Xw5OWNk  Website: - www.aawsa.gov.et  TikTok:-aawsa1893  You Tube: https://studio.youtube.com/.../UC4fIZ63NHF.../editing/images Twitter ፡- https://x.com/ababa5045/status/1783401461533016527...  whatsapp_ ttps://whatsapp.com/channel/0029VadnE4v0AgWAtiJZvC0R
نمایش همه...
Sewer Line.mp4209.19 MB
20:16
Video unavailableShow in Telegram
የተለየ ስልጠና በራስ አቅም ሰኔ 13/2016 ዓ.ም (AAWSA)
نمایش همه...
46_ ስለ ማሰልጠኛ ማዕከሉ....mp41742.21 MB
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.