cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

የሆሳዕና ልጆች ህብረት

ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ ምንጭ

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
232
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+17 روز
+1730 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ክቡራን ተማሪዎቻችን ስፖርት ሆቴል አከባቢ በለው ኮብል ስቶን ለይ እንገኛለን።
نمایش همه...
በሰው መግደል ወንጀል የተከሰሱ አራት ግለሰቦች እያንዳዳቸው  በ 11 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ መስጠቱን የሀድያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ገለፀ። ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ያስተላለፈው በቀን 25/10/2016 ዓ.ም በዋለው የወንጀል ችሎት እንደሆነም ተጠቁሟል። ።።ቀን7/11/2016ዓ.ም፣የሀድያዞንየመ/ኮ/ጉ/መ። የግድያ  ወንጀሉ   በዞኑ ሆሳዕና ከተማ አስተዳደር  ጀሎ ናረሞ ቀበሌ ሞቢል ሰፈር በቀን 19/11/2015 ዓ.ም   የተፈፀመ ሲሆን ወንጀሉን ፈፅመዋል ተብለው የተከሰሱት አራት ሰዎች    1ኛ ፈይሳ ገብሬ፣ 2ኛ እንዳልካቸው ደምሴ ፣ 3ኛ ዮርዲያኖስ ለገሰ እና 4ኛ  ዳንኤል ደምሴ በህግ  ሲሆኑ ቁጥጥር ስር ውለው ዐቃቤ ሕግ ክስ እንደመሰረተባቸው ተገልጿል። ፍርድ ቤቱም   ለተከሳሾች ክሱ እንዲደርሳቸው በማድረግና እንዲሁም ተነብቦላቸው ክሱን የሚቃወሙ እንደሆነ ተጠይቀው ክሱን ሳይቃወሙ የወንጀሉን ድርጊቱን አልፈፀምንም ሲሉ ቃላቸውን ሰጥተዋል። ፍርድ ቤቱ አያይዞም ዐቃቤ ህግ ተከሻሾች ወንጀሉን መፈፀማቸውን የሚያስረዱ  የሰውና ሌሎች ማስረጃዎች እንዲያቀርብ በማድረግ ተከሳሾቹን በማከራከር ጉዳዩን ሲያጣራና መዝገቡን ሲመረምር  መቆየቱን ገልጿል። ዐቃቤ ህግ በበኩሉ ተከሳሾቹ ምንም እንኳ ወንጀሉን አልፈፅምንም ጥፋተኛ አይደለንም ብለው የተከራከሩ ቢሆንም የወንጀል ድርጊቱን ስለመፈፀማቸው የሰውን እና የሰነድ ማስረጃዎችን ለፍርድ ቤቱ አቅርቦ ተከራክሯል። በክርክር ሂደቱም ዐቃቤ ህግ  ያቀረባቸው የሰው  ምስክሮች ፍርድ ቤቱ  ባስቻለው የወንጀል ችሎት ቀርበው ወንጀሉን የፈፀሙት ተሳሾች በቀን 19/11/2015 ዓ.ም ሟችን ቁርስ እንብላ ብለው ጠርተው ሆሳዕና ከተማ ጀሎ ናረሞ ቀበሌ የሚገኘው ንግድ ባንክ ባቴና ቅርንጫፍ  ፊት ለፊት የግዲያ ወንጀልሉ መፈፀሙን በዝርዝር በማስረዳት የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል። ከዚህ በተጨማሪም የግድያ ወንጀሉ የተፈፀመበት ሽጉጥ  በተከሳሽ ፈይሳ ገብሬ ስም  ተመዝግቦ ፈቃድ መሠጠቱን ከሀድያ ዞን ፖሊስ መምሪያ በተገኘው መረጃ የተረጋገጠ ሲሆን እንዲሁም ሽጉጡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ   ቢሮ የፎረንሲክ ምርመራ  በመላክ የመጣው የቴክኒክ ምርመራ ውጤትና ሌሎች ከጉዳዮ ጋር ተያያዥ የሆኑ የሰነድ ማስረጃዎች ዐቃቤ ህግ ለፍርድ ቤቱ   ማቅረቡ ተብሯርቷል። ተከሳሾችም በተከሰሱበት ወንጀል የቀረበባቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ   እንዲከላከሉ በተሰጠው ብይን መሠረት መከላከል አልቻሉም። ከዚህ ሂደት በኃላም ፍርድ ቤቱም ከሳሽ ዐቃቤ ህግ በተከሳሾቹ ላይ ላቀረበው የወንጀል ክስ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች ከተደነገገው ህግ አንፃር ከበቂ በላይ ማስረዳቱን  ገልጿል። ፍረድ ቤቱም አራቱም ተከሳሾች 1ኛ ፈይሳ ገብሬ ፣ 2ኛ  እንዳልካቸው ደምሴ፣ 3ኛ ዮርዲያኖስ ለገሣ እና 4ኛ  ዳንኤል ደምሴ ላይ የቀረበውን ክስ ምርመራ በማደረግ   በተከሰሱበት ወንጀል ጥፋተኛ መሆናቸውን በማረጋገጥ ፍርድ ቤቱ በሙሉ ድምፅ  ወሳኔ ሰጥቷል። ውሳኔውም እያንዳንዳቸው ተከሳሾች ከተያዙበት ቀን ጀምሮ በ 11 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ  ፍ/ቤቱ ውሳኔውን አስተላልፏል። በመጨረሻም ፍርድ ቤቱ የወንጀል ድርጊት መነሻ የሕገወጥ ጦር መሣሪያ አጠቃቀም  ችግር በመሆኑ ኅብረተሰቡ መሠል ድርጊቶችን ሲመለከት ጥንቃቄ እንዲያደርግና ፈቃዱ ያላቸውም ቢሆኑ ለታለመለት ዓላማ  ብቻ መጠቀማቸው በከፍተኛ ጥንቃቄ ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል በማለት መልዕክት አስተላልፏል። በጫኬቦ ኤርጫፎ
نمایش همه...
https://t.me/major/start?startapp=591939566 👑Help me to become best of the best in @Major and get some Stars! 75⭐️ invite bonus for you 200⭐️ if you are Premium Major
نمایش همه...
Major

Hello, future major! Welcome to @Major⭐️ Your task is to become the best of the best in the player rating. Vote for others by stars and collect stars yourself⭐️ The coolest majors will receive a valuable token in the future!

👍 1
https://t.me/major/start?startapp=591939566 👑Help me to become best of the best in @Major and get some Stars! 75⭐️ invite bonus for you 200⭐️ if you are Premium Major
نمایش همه...
Major

Hello, future major! Welcome to @Major⭐️ Your task is to become the best of the best in the player rating. Vote for others by stars and collect stars yourself⭐️ The coolest majors will receive a valuable token in the future!

Repost from Hakim
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ቆጢሶ ስለምርጥ ሀኪምነታቸው፣ ስለ ቀዶ ጥገና ብቃታቸው ለመመስከር ከሳቸው ጋር ለአንድ ሰአት በቀዶ ጥገና ክፍል ውስጥ የቆየ ማንም ሰው ሊመሰክር ይችላል። እኛ ግን ከዚህ ባሻገር በፕሮፌሰር ውስጥ ያየነው ግብረገብን፣ ታናናሾችን ማክበር፣ ለታካሚዎች ከመጠን በላይ መጨነቅ፣ ለተማሪዎቻቸው የሚያውቁትን ሁሉ ያለስስት ማጋራት፣ ተማሪዎችን ሁሉ ዘር፣ ሀይማኖት ሳይለዩ እንደልጆቻቸው ማየትን፣ በጠቅላላው ሰብአዊነትን ነው። ፕሮፌሰር ብርሀኑ በዚህ ክፉ ዘመን የተገኙ ታላቅ ልብ ያላቸው በሺዎች ከሚቆጠሩ ተማሪዎቻቸው ጋር ዘላለማዊ የመንፈስ ትስስር የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ እንቁ ናቸው። በህይወታቸው ዙሪያ ያዘጎጀነውን ፓድካስት በዚህ ሊንክ https://youtu.be/IfG7FtIMpa0 ይመለከቱ ዘንድ እጋብዛለው ጀግኖቻችንን በህይወት እያሉ የማመስገን ባህል እናዳብር ዶ/ር ሮቤል ታደሰ: የቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት @HakimEthio
نمایش همه...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
2 ቀን ቀረው 📌 የወንጌሉ ሀይል ሲገለጥ በሚል እርእስ የተዘጋጀ ታላቅ ኮንፍረንስ በ ሆሳዕና ከተማ ጥበቡ ወርቅዬ Tibebu workeye የሆሳዕና ልጆች ህብረት
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
የነዳጅ መሸጫ ዋጋ ላይ መጠነኛ ማስተካከያ ተደረገ አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀምሌ 3/2016 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ ከአይሮፕላን ነዳጅ በስተቀር በቤንዚን፣ በኬሮሲን፣ በነጭ ናፍጣ፣ በቀላል ጥቁር ናፍጣ እና በከባድ ጥቁር ናፍጣ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደርጎል። የአለም ገበያ ላይ እየታየ ያለውን የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ መሠረት በማድረግ መጠነኛ የመሸጫ ዋጋ ማስተካከያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ከሀምሌ 3/2016 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ሥራ ላይ የሚውለው የነዳጅ ውጤቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ይሆናል። ቤንዚን …………………………… ብር 82.60 በሊትር ነጭ ናፍጣ……………………… ብር 83.74 በሊትር ኬሮሲን ……………………………. ብር 83.74 በሊትር የአውሮፕላን ነዳጅ ………………… ብር 70.83 በሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ………………… ብር 65.48 በሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ…………………. ብር 64.22 በሊትር ሆኗል።
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
🌏✨ለቀጣሪዎች አልያም ለጥናትና ምርምር የምዘና ፈተናዎችን መሥጠት ቢፈልጉ የኦንላይን አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ያውቃሉ? E-LMIS ሲስተም ላይ በExamination Management System አገልግሎት ለምዘና ፈተናዎች ማንኛውም ተቋም ወይም ቀጣሪ አልያም የጥናትና ምርምር የመረጃ ምዘና፣ ኮሌጆች እና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ፈተናዎችን ማዘጋጀትና በኦንላይን መስጠት የሚችሉበት አገልግሎት ነው። በዚህ የዲጂታል ስርዓት ከዚህ ቀደም ለምዘና የሚወጣውን የማኑዋል ፕሮሰስ በማስቀረት ገንዘብ እና ግዜን አትርፎ ቀልጣፋ የምዘና ሂደትን ማካሄድ  ይቻላል። ✨ብቁ ሰራተኛ • ብቁ ቀጣሪ • ብቁ ውሳኔ ሰጪ! 💼የሥራ ባለቤት እርስዎ ኖት! ድህረ-ገፃችንን ይጎብኙ ይመዝገቡ  :https://lmis.gov.et 👍 ፌስቡክ  : https://www.facebook.com/profile.php?id=61555705001836 📸 ኢንስትግራም፡  https://www.instagram.com/bequ.elmis/ 💼 ቴሌግራም ፡ https://t.me/bequelmis1 📢 ሊንክደን   : https://www.linkedin.com/company/86463026/admin/feed/posts/ 🎥 ዩቲዩብ ፡: https://www.youtube.com/channel/UCiIzqvMmVHMH9g61rc9nX7Q
نمایش همه...
Repost from 4-3-3 Crypto
Photo unavailableShow in Telegram
TAPSWAP CINEMA CODE ✍ Title: Learn 10 New Crypto Terms 👨‍💻Code (Tap to copy): collateral
نمایش همه...
👍 1 1
https://t.me/major/start?startapp=591939566 👑Help me to become best of the best in @Major and get some Stars! 30⭐️ invite bonus for you 100⭐️ if you are Premium Major
نمایش همه...
Major

Hello, future major! Welcome to @Major⭐️ Your task is to become the best of the best in the player rating. Vote for others by stars and collect stars yourself⭐️ The coolest majors will receive a valuable token in the future!

یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.