ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
رفتن به کانال در Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
نمایش بیشتر3 310
مشترکین
-324 ساعت
-87 روز
-3530 روز
آرشیو پست ها
📚#አውቴዝራማ
“የንታ...እንደው አንድ ጥያቄ ነበረችኝ”
“ምንድናት የኔ ዓለም?”
“እውነት ግን ሀገራችን ትንሣኤ አላት?”
“ይህ ነው ጥያቄህ?”
“አዎ! ቴዎድሮስ ይመጣል የሚሉትስ እውነት ነው? ማነው ቴዎድሮስ? ምን ዓይነት ሰው ነው?”
“እንዴት ስትል ጠየቅኸኝ ግን የኔ ልጅ?”
“የንታ ድርሳነ ዑራኤል ሳነብ ነው ጥያቄው የተፈጠረብኝ።የጥቅምቱ ድርሳን ላይ የስሙ ምልክት «ቴ» ተብሎ የተመለከተው ይነግሳል ይላል። አሁን ላይ ሁሉም በየፊናው ቴዎድሮስ ይመጣል ይላል። የኢትዮጵያ ትንሣኤ ቀርቧል ይላል። አንዳንዱም ፈጽሞ ይቃወመዋል። ድርሳኑ ምን እንዳለ አስረዱኝ የንታ?”
❲ከውስጥ ገጽ❳
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#የማምሻ_ዕድሜ_ወግ
ይህን መጽሐፍ የሚያነብብ ሰው ሁሉ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የሚጨምረው ዕውቀት እንደሚያገኝ ርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ:: ይልቁንም ደግሞ በመደበኛ ታሪክ ውስጥ የማይገኙ ነገር ግን ደግሞ በማኅበረሰቡ ዘንድ ዋጋ ያላቸውና በተለይ መጪው ትውልድ በአግባቡ ስለማይገነዘባቸው ብዙ ነገሮች ከዚህ መጽሐፍ ማግኘት ይችላል:: ባለታሪኩ ታላቁ ሊቅ እና አስተዋዩ ዳኛ ሊቀ ኅሩያን በዛብህ ወልደ ዮሐንስ እና ባለቤታቸው ወ/ሮ ወለተ ማርያም ታፈሰ የመተረክ ችሎታቸውም ያስደንቃል:: ስለዚህ ለታሪክ፣ ለማኅበረሰብ ሥሪት እና በማኅበረሰባችን ውስጥ ስለነበሩ አንዳንድ ሳንካዎች ብቻ ሳይሆን አንዳንድ ለየት ያሉ ነገሮችንም ለማወቅ የሚፈልግ ሰው ሁሉ ሊያመልጠው የማይገባ መጽሐፍ ነው ብዬ አምናለሁ::
✍️ዲያቆን ብርሃኑ አድማስ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#የማምሻ_ዕድሜ_ወግ
ይህን መጽሐፍ የሚያነብብ ሰው ሁሉ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የሚጨምረው ዕውቀት እንደሚያገኝ ርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ:: ይልቁንም ደግሞ በመደበኛ ታሪክ ውስጥ የማይገኙ ነገር ግን ደግሞ በማኅበረሰቡ ዘንድ ዋጋ ያላቸውና በተለይ መጪው ትውልድ በአግባቡ ስለማይገነዘባቸው ብዙ ነገሮች ከዚህ መጽሐፍ ማግኘት ይችላል:: ባለታሪኩ ታላቁ ሊቅ እና አስተዋዩ ዳኛ ሊቀ ኅሩያን በዛብህ ወልደ ዮሐንስ እና ባለቤታቸው ወ/ሮ ወለተ ማርያም ታፈሰ የመተረክ ችሎታቸውም ያስደንቃል:: ስለዚህ ለታሪክ፣ ለማኅበረሰብ ሥሪት እና በማኅበረሰባችን ውስጥ ስለነበሩ አንዳንድ ሳንካዎች ብቻ ሳይሆን አንዳንድ ለየት ያሉ ነገሮችንም ለማወቅ የሚፈልግ ሰው ሁሉ ሊያመልጠው የማይገባ መጽሐፍ ነው ብዬ አምናለሁ::
✍️ዲያቆን ብርሃኑ አድማስ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#ሦስቱ_መጻሕፍተ_መነኰሳት
#በተስፋ_ገብረሥላሴ_ዘብሔረ_ቡልጋ የተዘጋጀ....
...#ታሪክ ፤ የሙሴ ፡ ጸሊም ፡ ጌቶቹ ፡ ፀሐይ ፡ ጨረቃ ያመልኩ ፡ ነበር ፤ እነዚያ ፡ ሙተው ፡ ለልጆቹ ፡ ይገዛል ልጆቹም ፡ ፀሐይ ፡ ጨረቃ ፡ ያመልካሉ ፡ ከዕለታት አንድ ፡ ቀን ፡ ከባልንጀሮቹ ፡ ጋራ ፡ ሊሠርቁ ፡ ሊቀሙ ፡ በረኃ ፡ ለበረኃ ፡ ሲሄዱ ፡ ዋዕየ ፡ ፀሐይ ጸናባ ቸው ፡ ከጥላ ፡ አርፈው ፡ ሳለ ፡ ቀና ፡ ብሎ ፡ ፀሐይን፡ ስትባክን ፡ አይቶ ፡ አሁን ፡ ይች ፡ ፀሐይ ፡ ምን ፡ ምላክ ፡ ናት ፤ አምላክስ ፡ የኔ ፡ ጌቶች ናቸው ፡ በል ተው ፡ ጠጥተው ፡ ከጥላ ፡ አርፈው ፡ የሚውሉ አላቸው ። እነሱም አሻግረው ፡ አይተው ፡ አምላክ አምላክ ፡ ትላለህ ፡ አምላክማ ፡ ከፈለገህ ፡ ያባ ኤስ ድሮስ ፡ ገዳም ፡ ያውልህ አትሄድምን ፡ አሉት ያው ፡ ተነሥቶ ፡ ሄደ ፤ ከገዳሙ ፡ ቢደርስ ፡ ግብሩን፡ ያውቃሉና ፡ ማኅበሩ ፡ ተሸበሩ ፣ አበ ፡ ምኔቱ ፡ አባ ኤስድሮስ ፡ ነው ፤ ጸጋ ፡ እግዚአብሔር ፡ ጠርታ ፡ አ ምጥታዋለችና ፡ ይልቅ ፡ ተቀበሉት ፡ አላቸው : ተቀብለው ፡ አገቡት ፣ ከዚያ ፡ በኋላ ፡ ልጄ ፡ ምን ፡ አመ ጣህ ፡ አለው ፡ ትመክረኝ ፡ ብዬ ፡ አለ። መከረው አስተማረው ፤ አመነ ፡ ተጠመቀ ፤ ደግ ሰው ሆነ አመንኩሶታል።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#ተግሣፅ
ዘ #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
#በተስፋ_ገብረሥላሴ_ዘብሔረ_ቡልጋ የተዘጋጀ።
« . . . ተግሣፅ ፡ ማለት፡ ስሕተትን ፡ ማረሚያ ፡አቋምን ፡ ማስተካከያ መናፍቃንን ፡ መቃወሚያ ፡መጭውን ፡ የሕይወት ፡ ጐዳና ፡ የሚተልም መንፈሳዊ፡መሐንዲስ ፡ ማለት ፡ ነው። ስለዚህ ፡ በዚህ ፡ የመጽ ሐፍ ፡ ቃለ ፡ ምዕዳን የሚመራውን ፡ ሁሉ ፡ እግዚአብሔር' ለከፋ ሞት ፡ አሳልፎ አይሰጠውም ። » መዝ ፻፲፯ ፲፰ ። ኢሳ. ፳፮ ፲፮ "
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
➮አዲስ መጽሐፍ
📚#ኦርቶዶክሳዊ_ነገረ_ሥላሴ📚
በዲያቆን ዮሐንስ ጌታቸው
«እግዚአብሔር አምላካችን ሕያው መሆኑ የታወቀ ሲሆን ባሕርዩና አኗኗሩ ምን እንደሆነ ግን እርሱ ለእኛ በሚጠቅመንና በምንችለው ልክ ከገለጠልን ውጭ እኛ ተመራምረን ልንደርስበት አንችልም። ምክንያቱም እግዚአብሔር “ከህልውና/ከመኖር ሁሉ በላይ” “above existence/being'' ነውና። መቼም ቢሆን ውስን (inite) የሆነው የፍጡራን አእምሮ ያልተወሰነ (Infinite) የሆነውን እግዚአብሔርን መርምሮ ሊደርስበት አይችልም።
እግዚአብሔር አምላካችን አንድ አምላክ ሲሆን ልዩ ሦስትነት ያለው ነው፡፡ ይህን የገለጠልንም እርሱ ራሱ ነው፡፡ ይህ የእግዚአብሔር የአንድነትና የልዩ ሦስትነት ነገር በሒሳባዊ ወይም ፍልስፍናዊ መንገድ የሚታወቅ ወይም የሚደረስበት አይደለም፡፡ “ምስጢረ ሥላሴ” ተብሎ የሚገለጸው ይህ በሰዎችና በመላእክት አእምሮ ሊደረስበት የማይችለው፣ በራሱ በእግዚአብሔር ብቻ ለእኛ የተገለጠው እውነት ነው፡፡ “የእርሱን ነገር መስማት እንደሚቻለን መጠን እርሱ ራሱ ነገረን'' እንዳለ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ፡፡
ዲያቆን ዮሐንስ ጌታቸው መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ትምህርቶችን ለማብራራትና አንባቢዎችን ለማገዝ እያደረገ ባለው ጥረት ሊመሰገንና ሊበረታታ ይገባዋል፡፡ በነገረ ቅድስት ሥላሴ ዙሪያ ያዘጋጀውን ይህን መጽሐፉንም አንብበን እንጠቀምበት እላለሁ፡፡»
✍️[ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#መጽሐፈ_ስንክሳር
[ከመስከረም እስከ የካቲት]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
#ተወዳጆች....
➮የዕቅበተ እምነቷ ቅመም ባለማወቅ ለተነጠቁት ዓይነተኛ መፍትሔ (መድኃኒት) በመኾን የጠቀመ በእውር ድንብር ለሚመሩት ደግሞ ከዳተኝነታቸው የተነሳ የሚፈሩት የ*መ*ና*ፍ*ቃ*ን 🔨 በጉምቱ መምህራችን በዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተቀመመው ድንቁ መጽሐፋችን #መድሎተ ጽድቅ ቅጽ-፩ #ለ20ኛ_ጊዜ_ታትሟል!!
''ለሰው ልጆች መዳኛ ትሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር የተሰጠችው አንዲቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ክርስትና በሰዎች ግለሰባዊ አስተሳሰብና 'መሰለኝ' በሚል ግምትና መላ ምት የተገኘች ሳትሆን ከራሱ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት፡፡''
[ከውስጥ ገጽ....]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
Repost from የደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያት ት/ቤት
➧ጌታ ኾይ... መቼ ነው የምትመጣው?"
✔️ ይህ ጥያቄ ዛሬ በአንድ እምነት ተከታዮች አንደበት ብቻ የሚሰማ አይደለም።
✔️ ዛሬ ዓለም በምትቃጠልበት ሰብአዊነት በጠፋበትና ፍቅር በበረደበት በዚኽ ዘመን የሰው ልጅ ኹሉ የጋራ ጩኸት ኾኗል።
✔️ ደብረ ዘይት ክርስቶስ በተራራው ላይ ተቀምጦ ስለ መጨረሻው ዘመን ያስተማረበት፣ ስለ ፍቅር መቅዘቅዝና ስለ መከራ መብዛት የተናገረበት ዕለትነው ።
✔️ዛሬ ግን ያ'' ትምህርት ከታሪክ በላይ ኾኖ በቤታችን አንኳክቷል።
👉እስኪ ቆም ብለን እናስተውል፦
✔️ እናቶች "ልጄ የት ገባ?" ብለው ደጃፍ ላይ ሲቀሩ...
✔️ንጹሐን "ለምን?" የሚል ጥያቄ ሳይመለስላቸው በከንቱ ሲረግፉ...
✔️ወንድም ለወንድሙ ማረፊያ ሳይኾን መከራ ሲኾንበት...
✔️ ዓለም በረኀብ ፣ በጦርነትና በጭካኔ ስትናወጥ... በቃላችን "ጌታ ኾይ መቼ ነው የምትመጣው?" እንላለን።
✔️ ነገር ግን እርሱ መጥቶ የሚያርፍበት "የፍቅር ልብ" በውስጣችን አለ ወይ? .
✔️ የደብረ ዘይት ትምህርት ዛሬ የሚገሥጸን ስለ መለያየታችን ነው። እርሱ "ኹላችኹም ወንድማማቾች ናችኹ" ሲለን እኛ ግን በሰውነታችን መተያየት አቅቶን በልዩነት ግንብ ታጥረናል።
✔️ ይህ ጽሑፍ የሁላችንም ይኹን፦ ዛሬ የምናፈሰው ዕንባ የሃይማኖት ወይም የዘር ዕንባ አይደለም። የሰው ልጅነት ዕንባ እንጂ። ደብረ ዘይት የፍርድ ቀን መታሰቢያ እንደመሆኑ ''ነገ በፊቱ ስንቆም" ወንድምኽ የታለ?" ተብለን ስንጠየቅ ምን እንመልሳለን?
✔️"ጌታ ኾይ... ዓለም ጨለመችብን።
✔️ብርሃንኽ ይውጣላት። በልባችን የፈሰሰው የጥል መርዝ ደርቆ የፍቅር ምንጭ ይፍለቅ።
✔️በሰውነታችን ብቻ እንድንከባበር '' በስቃያችን ብቻ እንድንተዛዘን አድርገን።"
👉 ሙሽራው መጣ! ሲባል መብራታችን የበራው በሃይማኖት ስም በመከፋፈል ሳይኾን፣ ሰውን በመውደድና በምሕረት ዘይት ይኹን።
©️ነቅዐ-ጥበብ ገሰሰ ፥ የጉባኤ ደብረ ምጥማቅ የብሉይ ደቀመዝሙር
💧 አዲስ መጽሐፍ በቅርብ ቀን
#ጸሐፊ፦ አባ ማቴዎስ ምስኪኑ
#ትርጉም - ገ/እግዚአብሔር ኪደ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
➮አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
📚#ሳምራዊቷ_ሴት📚
[በመምህር ኢዮብ በቀለ ዘገነተ ጽጌ ]
«ጌታ ሆይ! ብዙ ጊዜ ጥማቴን ለመቁረጥ ከኃጢአት ኩሬ ጠጣሁ፤ ነገር ግን ይበልጥ ተቃጠልኩ። ደስታን ፍለጋ ወደ ዓለም ሄድኩ ነገር ግን በደረቅ ምድረ በዳ እንደቆመ ዛፍ ሆንኩ። አቤቱ መሐሪው ጌታ ሆይ በጨው ውሃ የተመሰለውንና በጠጣሁት ቁጥር ይበልጥ የሚያስጠማኝን የክፋትና የዝሙትን መንገድ ከእኔ አርቅ። ልቤ በዓለም ፍቅር እንዳይደርቅ በጸጋህ ጠል (ዝናብ) አርጥበው። በደካማነቴ ምክንያት የደረቀችውንና የጠወለገችውን ሕይወቴን አንተ በቃለ ወንጌልህ አቅልምልኝ። የሕይወት ውሃ ሆይ! በሳምራዊቷ ሴት ልብ ውስጥ እንደፈለቅህ በእኔም ልብ ውስጥ የፍቅር የትዕግሥትና የቅድስና ምንጭ ሆነህ ፍለቅ። ዛሬም ሆነ ዘወትር ለነፍሴ የምሰጠው መጠጥ አንተን መውደድና አንተን ማገልገል ይሁን። አንተን ያገኘ ከቶ አይጠማም በአንተ ያረፈም ዳግመኛ አይራብም። ጌታ ሆይ! በቃላት ልገልጸው ከምችለው በላይ ለምህረትህ የጠማሁ ነኝና በቸርነትህ ውሃ ሕይወቴን ቀድሳት።ልቤም አንተን በማግኘት ትርካ ሕሊናዬም በአንተ ቅዱስ ቃል ይረሰርስ።ለዘላለም ለማይጠማው የሰላም ምንጭ ለሆነው ለአንተ ክብርና ምስጋና ይሁን።»
[ከውስጥ ገጽ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
➮አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
📚#ሳምራዊቷ_ሴት📚
[በመምህር ኢዮብ በቀለ ]
«ጌታ ሆይ! ብዙ ጊዜ ጥማቴን ለመቁረጥ ከኃጢአት ኩሬ ጠጣሁ፤ ነገር ግን ይበልጥ ተቃጠልኩ። ደስታን ፍለጋ ወደ ዓለም ሄድኩ ነገር ግን በደረቅ ምድረ በዳ እንደቆመ ዛፍ ሆንኩ። አቤቱ መሐሪው ጌታ ሆይ በጨው ውሃ የተመሰለውንና በጠጣሁት ቁጥር ይበልጥ የሚያስጠማኝን የክፋትና የዝሙትን መንገድ ከእኔ አርቅ። ልቤ በዓለም ፍቅር እንዳይደርቅ በጸጋህ ጠል (ዝናብ) አርጥበው። በደካማነቴ ምክንያት የደረቀችውንና የጠወለገችውን ሕይወቴን አንተ በቃለ ወንጌልህ አቅልምልኝ። የሕይወት ውሃ ሆይ! በሳምራዊቷ ሴት ልብ ውስጥ እንደፈለቅህ በእኔም ልብ ውስጥ የፍቅር የትዕግሥትና የቅድስና ምንጭ ሆነህ ፍለቅ። ዛሬም ሆነ ዘወትር ለነፍሴ የምሰጠው መጠጥ አንተን መውደድና አንተን ማገልገል ይሁን። አንተን ያገኘ ከቶ አይጠማም በአንተ ያረፈም ዳግመኛ አይራብም። ጌታ ሆይ! በቃላት ልገልጸው ከምችለው በላይ ለምህረትህ የጠማሁ ነኝና በቸርነትህ ውሃ ሕይወቴን ቀድሳት።ልቤም አንተን በማግኘት ትርካ ሕሊናዬም በአንተ ቅዱስ ቃል ይረሰርስ።ለዘላለም ለማይጠማው የሰላም ምንጭ ለሆነው ለአንተ ክብርና ምስጋና ይሁን።»
[ከውስጥ ገጽ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#የልቡና_ችሎት
[የክርስትና~እስልምና ተዋሥኦዎች በመካከለኞቹ ዘመናት ]
.....አሁን አሁን የክርስትና~አስልምና ተዋሥኦዎች መቀስቀሳቸውን ተከትሎ የቀደሙ ድርሳናት አየተፈለጉ እየተጠኑና አየተተረጎሙ ናቸው።#ይህ_መጽሐፍም የዚህ ዐለም አቀፍ የክርስቲያኖች አንድ ተግባር አንድ አካል አንደሆነ ይሰማኛል። መጽሐፉ በተለያዩ ዘመናት የነበሩ የዐረቡ ዐለም የአስልምና እና የክርስትና ሊቃውንት መካከል የተመረጡትን ታሪካቸውን፣ የተከራከሩባቸውን ጉዳዮች አና በተለይም ደግሞ ከአስልምና ሊቃውንት በተነሡ መሠረታዋ ጥያቄዎች የዐረብ ክርስቲያን ሊቃውንት የመለሷቸውን አስደናቂ መልሶች የያዘ ግሩም መጽሐፍ ነው። በዚህ ዘመን ያለነው ክርስቲያኖች በዘመናት የተንሸራሸሩትን ጥያቄዎችና መልሶች ብቻ ሳይሆን በየዘመናቱ የነበሩትም ሰላማዊ አና ዕውቀታዊ ክርክሮች ተረድተን በመዘጋጀት ከፈለግን በምንም መንገድ ሊያመልጡን ከማይገቡት መጸሕፍት አንዱና ዋናው ይህ በወንድማችን በረከት አዝመራው የተዘጋጀው «የልቡና ችሎት» መጽሐፍ አንደሆነ አምናለሁ።
[✍️ብርሃኑ አድማስ በሥነ ድርሳን ሁለተኛ ዲግሪ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
በድጋሚ ታትሟል..
📚#ማስያስ 📚
....ረከብናሁ ለማስያስ” ሐዋርያው በሲቃ የተናገረው ቃል ነው (ዮሐ.1፡41)፡፡ ባሕርያችንን ባሕርይ አድርጎ፣ ከእኛ እንደ አንዱ ሆኖ አገኘነው፡፡ ቃል ሥጋ ሆነ፡፡ ረቂቁ ገዘፈ፡፡ በሥነ ፍጥረት የምናውቀው አምላክ በሥጋ ብእሲ ታየ፤ ተዳሰሰ፡፡ ቃል ሥጋ ሆነ፡፡ በእርሱ ሥጋን መዋሐድ የሥሉስ ቅዱስ አንድነትና ሦስትነት ታወቀ፤ ተረዳ፡፡ ወደመለኮታዊ ክብሩ በቸርነቱ ሳበን። በተወደደ ሥርዓተ አምልኮ በምንሳተፍበት ቅዱስ ቍርባኑ አቀረበን፡፡ በቸርነቱ የመለኮታዊ ክብሩ ተካፋዮች አደረገን፡፡ በየዘመናቱ በልዩ ልዩ አምሳል በመገለጥ፣ ኋላም ባሕርያችንን ባሕርይ በማድረግ ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ ይኸው ምሥጢር የሚፈጸምባትን ቤተ ክርስቲያን በመመሥረት ወደራሱ አቀረበን፡፡ ቀድሞ በጥላ የምናውቀውን በአካል አገኘነው፤ ረከብናሁ ለማስያስ፡፡ የዚህ የታናሽ ወንድማችን መጽሐፍ ማጠንጠኛዋ እንደዚህ ይመስለኛል፡፡ መጽሐፏ ከብሉይ እስከ ሐዲስ፤ ከአእምሮ ጠባይዕ እስከ አእምሮ መንፈሳዊ፤ ከሃይማኖተ ሰሚዕ እስከ ሃይማኖተ ርእይ፤ ከምሳሌ እስከ ፍጻሜ ክርስቶስን ለማሳየት መሞከር፡፡ አስቀድማ በጥንተ ተፈጥሮ፤ በዕውቀትና ሃይማኖት፤ በብሉይ አምሳላት ሁሉ ጥላውን ታሳየናለች፤ ኋላ ደግሞ በኩነተ ሥጋ በአካል “ረከብናሁ ለማስያስ” ታሰኘናለች፡፡ መጽሐፏ ረቂቅ የነገረ መለኮት ሐሳቦችን በውብ፣ ቀላልና ለዚህ ትውልድ በሚገባ ቋንቋ በምጥን ይዘት ታቀርባለች፡፡ አንብቦ ለመጠቀም ያብቃን፡፡ መልካም ንባብ!
✍️[በአማን ነጸረ ደብተራና የሕግ ባለሙያ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
እየተካሄደ ባለው የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት የበኩልዎን ድጋፍ ያድርጉ!
Subscribe🔔,Like👍,Comment💬&Share↗ያድርጉ
በግልዎ፣ በቤተሰብ ስም፣ በልጆችዎ ስም፣ በመኖሪያ መንደር ማህበር ስም፣ በዕድር፣ በመ/ቤት (በተቋሙ ስም እና ሰራተኞች አዋጥተው በተቋሙ ሰራተኞች ስም)፣ በት/ቤት (በት/ቤቱ ስም፣ ሰራተኞች አዋጥተው በት/ቤቱ ሰራተኞች ስም እና ወላጆች በልጃቸው እና በት/ቤቱ ስም)፣ በማህበር ስም፣ በሚኖሩበት አካባቢ ስም መለገስ ይቻላል።
Zelle/CashApp: 240-938-2992
Wells Fargo: 6089212333
Com.Bank of ETH.: 1000415056447
Swift code: CBETETAA
GoFundMe: https://gofund.me/799731ad
GoFundMe: Mekedonia- Seifu Show
Wells Fargo: 6089 212 333
የቴሌብር፣ የኢት.ንግድ ባንክና ሁሉም ባንኮች ሂሳብ ቁጥር 7979 https://bit.ly/MekedoniaCharityAssociation
Telebirr Fundraising: Mekedonia
CBE Birr App: Mekedonia
M-Pesa App: Mekedonia
ከውጭ ለምትደውሉ በስልክ ቁጥሮቻችን
0949494949/0979797979/0989898989
ከሀገር ውስጥ ለምትደውሉ 8131
ይህን የመቄዶንያ YouTube እየተከታተሉ ይሳተፉ!
Subscribe, Like, Comment & Share
https://youtube.com/@Mekedonia
◆▻ነገረ ምጽአ◅◆
#ደብረ_ዘይት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያዘወተረበት ከመሆኑም በላይ ስለ ምስጢረ ምጽአቱ[ ነገረ ምጽአቱን] ያስተማረበት፣ ያረገበትና ዳግመኛ የሚመጣበት በመሆኑ፤ ቅዱስ ያሬድ በድጓው የዐቢይ ጾምን መካከለኛ እሑድ የጌታ ዳግም ምጽአት መታሰቢያ አድርጎ ደብረ ዘይት በማለት ሰየመው፤ በጾመ ድጓውም በዚሁ ዕለት የምጽአቱን ቃለ እግዚአብሔር ሠራ፡፡ /የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ 2000ዓ.ም፤ ገጽ 48/፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ንዑሳን በዓላት አንዱ ደብረ ዘይት ነው፡፡ የደብረ ዘይትን በዓል በየዓመቱ ስናከብር አጽንኦት ሰጥተን ማስተዋል ያለብን ጌታችን ዳግመኛ የሚመጣው ለጻድቃን የዘላለም ሕይወትን፣ ለኃጥአን ደግሞ ፍርድን ሊሰጥ መሆኑን ነው፡፡ የመምጣቱና የዓለም መጨረሻ ምልክቶች ሲከሰቱ እንድንጠነቀቅ፣እንዳንደነግጥ፣እንድንጸና፣እንድንጸልይ፣እንድንጠበቅ፣እንድናስተውልና እንድንዘጋጅ ራሱ ባለቤቱ መክሮናል፡፡ #የእግዚአብሔር ጥሪ ሁሉም የአዳም ዘር መንግሥቱን እንዲወርሱ ነው፤ እኛንም በቀኙ ያቆመን ዘንድ “የአባቴ ቡሩካን ኑ ወደ ጌታችሁ ደስታ ግቡ” የሚለውን የሕይወት ቃሉን ያሰማን ዘንድ "ወንሴፎ" ስንል ወደኖርንባት ሕይወት እንገባ ዘንድ የአምላካችን የእግዚአብሔር ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን።
📎ምንጭ EOTC BSA
#መልካም_በዓለ_ደብረ_ዘይት
📚ፍኖተ መጻሕፍት
📚 #ምናሴ
ወድቆ መነሳት
ከ ጸሐፊው የጉዳት ማስረሻ የኾነኝ ማስረሻ!በማለት የተዘጋጀልን ለእኛም ማስረሻ እንደሚኾነን ጥርጥር የለውም እንድንጠቀምበት እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን!
ስለ መጽሐፉ...👇
#ምናሴ (ማስረሻ) “አግዚአብሔር መከራዬን ኹሉ አስረሳኝ” ሲል ዮሴፍ በወንድ ልጁ ያወጣው ስም ነበረ። “ጸሎተ ምናሴ” በተሰኘው የንሰሐ ጸሎቱ በቤተ ክርስቲያን የሚታወቀው የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ታሪክ ደግሞ በግል ሕይወታችን ላይ፣ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ፣ አንዲሁም በሀገራችን ላይ የፈጸምናቸውን በደሎች ወለል አድርጎ የሚያሳይና በጸጸት ባሕር አስጥሞ በኀዘናችን ማስረሻ የሚኾን ታሪክ የነበረው ሰው ነው፡፡
#መምህር_ቃኘው_ወልዴ ይኽን የመጽሐፍ ቅዱስ ባለ ታሪክ የአበውን የሥነ ጽሑፍ ዘዴ ተጠቅመው የራሱን ታሪክ በአንደበቱ በማናገር በልብ ወለዳዊ ግለ ታሪክ (Fictional Autobiography) መልክ ውብ መጽሐፍ አበርክተዋል፡፡ መጽሐፈ ሃይማኖት ቀመስ ልብ ወለዳዊ የትረካ አጻጻፍን ሰሚቶሎጂያዋ ቅዠቶችና ያልተረጋገጡ አወዛጋቢ ታሪኮችን በመፍጠር ከመዋል ይልቅ አንዲህ ለአገራዊ፣ ለግላዊና ለመንፈሳዊ ቊስሎች መድኃኒት መኾን የሚችል የአጻጻፍ ስልት አንደ ኾነ የሚያሳይ ድንቅ ሥራ ነው፡፡ መጽሐፉ የአንድን ንጉሥ ድቀትና የአግዚአብሔር ምሕረት ብዛት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይና በንሰሐ የሚጠራ በምናሴ አገላለጽ “ቸርነቱን አየለመንን በልባችን ጉልበት አንድንሰግድ” የሚጣራ መጽሐፍ ነው፡፡
✍️ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
በድጋሚ ታትሟል📚#ነገረ_መላእክት ...#ቅዱሳን_መላእክት በነገረ ድኅነት (በክርስትና) ከፍተኛ ሱታፌ ያላቸው የእግዚአብሔር ሰማያውያን ፍጥረቱ ናቸው፡፡ ስለተፈጥሮአቸው፧ አገልግሎታቸው፥ ኃይላቸው፧ ቅድስናቸው፧ ምስጋናቸው፧ አማላጅነታቸው፧ ረዳትነታቸው፥ ወዘተ. በብሉይ ኪዳን፥ በሐዲስ ኪዳንም ሆነ በአዋልድ መጻሕፍት በብዙ ተጽፎ ይገኛል። ነገር ግን በዘመናችን ብዙ ትኩረት ካልተሰጣቸው ርዕሶች አንዱ "ነገረ መላእክት" ነው እላለሁ፡፡ ይህም ክፍተት ቁጥሩ ጥቂት የማይባል ሰው ስለጉዳዩ የመሰለውን እንዲያስተምር በር ሳይከፍት አልቀረም። ፈቃደ እግዚአብሔር ሁኖ እነሆ ይህንን ክፍተት ይሞላል ብዬ የማምንበት መጽሐፍ ተዘጋጅቷል። መጽሐፉ ስለ ንጹሐን መላእክት እና ተያያዥ ጉዳዮች በከፍተኛ ጥንቃቄና ማስተዋል ከመዘጋጀቱ ባሻገር፡ በየዘመናቱ እየተነሱ ለአማኞች ፈተና ለሆነ መጻሕፍት ያልተዳሰሱ ርዕሶች ኦርቶዶክሳዊ መልስን ይዟል። ከዚህ በፊት ባዘጋጇቸው ያልተዳሰሱ ይዘቶች ላይ ትኩረት እንደሚያደርጉ የተመለከትናቸው መምህር ዲበ ኲሉ ሰንደቄ፤ ንባብ ከሐተታ፡ ትርጓሜ ከምስጢር፧ ትምህርትንም ከእዝናት (ምክር) አሰናስለው ይህንን የመሰለ መጽሐፍ _ ስለጻፉልን እያመሰገንሁ፥ አንብበን እንጠቀምበት ዘንድ በአክብሮት እጋብዛለሁ። መልካም ንባብ! [ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ] 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623
በድጋሚ ታትሟል📚#ነገረ_መላእክት ...#ቅዱሳን_መላእክት በነገረ ድኅነት (በክርስትና) ከፍተኛ ሱታፌ ያላቸው የእግዚአብሔር ሰማያውያን ፍጥረቱ ናቸው፡፡ ስለተፈጥሮአቸው፧ አገልግሎታቸው፥ ኃይላቸው፧ ቅድስናቸው፧ ምስጋናቸው፧ አማላጅነታቸው፧ ረዳትነታቸው፥ ወዘተ. በብሉይ ኪዳን፥ በሐዲስ ኪዳንም ሆነ በአዋልድ መጻሕፍት በብዙ ተጽፎ ይገኛል። ነገር ግን በዘመናችን ብዙ ትኩረት ካልተሰጣቸው ርዕሶች አንዱ "ነገረ መላእክት" ነው እላለሁ፡፡ ይህም ክፍተት ቁጥሩ ጥቂት የማይባል ሰው ስለጉዳዩ የመሰለውን እንዲያስተምር በር ሳይከፍት አልቀረም። ፈቃደ እግዚአብሔር ሁኖ እነሆ ይህንን ክፍተት ይሞላል ብዬ የማምንበት መጽሐፍ ተዘጋጅቷል። መጽሐፉ ስለ ንጹሐን መላእክት እና ተያያዥ ጉዳዮች በከፍተኛ ጥንቃቄና ማስተዋል ከመዘጋጀቱ ባሻገር፡ በየዘመናቱ እየተነሱ ለአማኞች ፈተና ለሆነ መጻሕፍት ያልተዳሰሱ ርዕሶች ኦርቶዶክሳዊ መልስን ይዟል። ከዚህ በፊት ባዘጋጇቸው ያልተዳሰሱ ይዘቶች ላይ ትኩረት እንደሚያደርጉ የተመለከትናቸው መምህር ዲበ ኲሉ ሰንደቄ፤ ንባብ ከሐተታ፡ ትርጓሜ ከምስጢር፧ ትምህርትንም ከእዝናት (ምክር) አሰናስለው ይህንን የመሰለ መጽሐፍ _ ስለጻፉልን እያመሰገንሁ፥ አንብበን እንጠቀምበት ዘንድ በአክብሮት እጋብዛለሁ። መልካም ንባብ! [ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ] 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623
📚#ዓምደ_ሃይማኖት📚
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
