ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
رفتن به کانال در Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
نمایش بیشتر3 405
مشترکین
+524 ساعت
+607 روز
+6430 روز
آرشیو پست ها
📚#ኦቶባዮግራፊ
(የሕይወት ታሪክ)
#ፊታውራሪ_ተክለ_ሐዋርያት_ተክለ_ማርያም
....አባቴ፣ ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ዋይህ የጻፉትን ይህንን የራሳቸውን የሕይወት ታሪክ እንዳሳትመው ከሰጡኝ ጥቂት ዓመታት አልፈዋል:: በ1966 የለቀማው ሥራ እንደተጀመረ፣ በጊዜው አጋጣሚ ምክንያት ተቋርጦ፣ አባቴም በመካከሉ አረፉ::ይህ የሕይወት ታሪክ፣ አባቴ ከተወለዱበት ጊዜ አንሥቶ እስከ ኀምሳ አምስት ነው:: ዕድሜአቸው አቅራቢያ የደረሰባቸውን፣ ያዩትን እና የፈጸሙትን በዝርዝር የሚገልጽመጽሐፉን እንዳሳትም ረቂቁን ሲሰጡኝ አስፈላጊ ቢሆን፣ አንዳንድ ቃላት እንዳስተካክል የፈቀዱልኝ ሲሆን፣ ከመጽሐፉም ሽያጭ ከሚገኘውም ገቢ እኩሌታውን ሒርና ከተማ ላይ ማዋለጃ ያለው አንድ ክሊኒክ ለሕዝቡ እንዳሠራበት ፈቃዳቸው መሆኑንአስታውቀውኛል::መጽሐፉ እንዲታተም የረዱኝን ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ::
ደጃዝማች ግርማቸው ተክለ ሐዋርያት፣ 1972 ዓም
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#መዝሙረ_ዳዊት
#በግዕዝ
#በአማርኛ
#በግዕዝ_እና_አማርኛ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
►►►ራእይ፡ ሠለስቱ
«ወዐቀቡ፡ ወተልእክዎሙ፡ ለኅሩያኒሁ፡ #ለእግዚአብሔር፡ በንጹሕ፡ ወበየዋሀት።»
በንጽሕ ወበየዋሃት ሲል ነው፤ ንጽሕናን፡ አንድም፡ ሕገጋትን፡ የጠበቁ፡ የእግዚአብሔር፡ ምርጦችንም፡ በንጽሕናና፡ በየዋህነት፡ ያገለገሏቸው፤ አንድም፡ እለ፡ አንጽሑ፡ ርእሶሙ፡ #ለእግዚአብሔር፡ ወዐቀቡ፡ ብለህ፡ ግጠም፤ ራሳቸውን፡ #ለእግዚአብሔር፡ በንጽሕና፡ የጠበቁ፤ ንጽሕናን፡ ገንዘብ፡ ቢያደርጉ፡ የሚጠቀሙበት፡ የሚከብሩበት፡ እነርሱ፡ ራሳቸው፡ አይደሉምን፡ ስለምን፡ #ለእግዚአብሔር፡ _ አለች? ቢሉ፡ #ከእግዚአብሔር፡ ዘንድ፡ ዋጋ፡ እናገኝበታለን፡ ብለው፡ _ ያደርጉታልና፤ አንድም፡ ሕገጋትን፡ መጠበቃቸው፡ #እግዚአብሔርን፡ ከመውደዳቸው: በእርሱም፡ ከመተማመናቸው፡ የተነሣ፡ ነውና፡ “እመሰ፡ ታፈቅሩኒ፡ ዕቀቡ፡ ትእዛዝየ” ፣ “ወኵሉ፡ ዘተወከለ፡ ኪያሁ፡ ያነጽሕ፡ ርእሶ፡ በከመ፡ ውእቱ፡ ንጹሕ”፡ እንዲል። (ዮሐ ፲፭፥፲ ፩ ዮሐ ፫፥፫)
[ከውስጥ ገጽ]
📚#ድሳርነ_ሔርማ_ነቢይ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ድርሳነ ማርያም
......እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከታቦተ ጽዮን ጋር ያላትን የትርጕምና የምሥጢር አንድነት በዝርዝር ያስረዳል፡፡ የእመቤታችንን የትውልድ ሐረግ፣ አስተዳደግ፤ በአዳም አካል ስታበራ የነበረች ዕንቊ መሆኗን /ከጥንተ አብሶ ነጻ መሆኗን/፤ በቤተ መቅደስ ስለደረሰባት ፈተና፤ ለዮሴፍ የመሰጠቷ ምሥጢር፤ ክርስቶስን ስለመፅነሷ ስለ ክርስቶስ ማንነት፣ ግብፅ ስትሰደድ ስለገጠማት ሰቆቃና ስለአደረገችው ተአምራት፤ ቅዱሳን ሐዋርያት ለእመቤታችን ስለአቀረቡት ምስጋና፤ ስለዘካርያስ ሞት፤ ስለ ኤልሳቤጥና ዮሐንስ መሠወር፤ ክርስቶስ ስለተቀበለው መከራ፤ ስለ ድንግል ማርያም መራራ ኀዘን፤ አባታችን ያዕቆብ ስለ ዮሴፍ፣ ድንግል ማርያም ስለ ክርስቶስ ያለቀሱትን ልቅሶ በንጽጽር ያስነብበናል፡፡ በሦስት ድንጋዮች የቤተ ክርስቲያን መሠራትና የሐዋርያትን መሰባሰብ ያስረዳናል፡፡
...በዚህ.. ድርሳንም ለምእመናን ለአጠቃቀም እንዲመቻቸው በማሰብ በወራት ተከፋፍሎ የቀረበ ሲሆን እንደሌሎቹ ድርሳናት ሁሉ ምእመናንና አቢያተ ክርስቲያናት በየወሩ መተቀመጠው መሠረት እመቤታችንን የሚመለከቱ ጉዳዮች እንዲቀርቡበት ተደርጓል ፡፡ አንባብያንም ለጸሎት ከመጠቀም ባሻገር በየወራቶቹ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጋር ተያይዞ በቤተ ክርስቲያናችን ያሉትን አስተምህሮዎች እንዲያውቁበት ያደርጋል። በማለት በሊቃውንት ተመርምሮ የቀረበ ይህን ድርሳን በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
📚#ወንጌለ_ዮሐንስ
➥ለሕጻናት እና ለአዋቂዎች መማሪያ እንዲኹም መጸለያ የሚኾን ጎላ ጎላ ያለ በቀይ እና በጥቁር ቀለም ተለይቶ በመምህር አበበ ቤተ ማርያም የተዘጋጀ ነው። ብቅ በሉ።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#መጽሐፍ_ቅዱስ
➥#ለስጦታ እንዲኹም ምንጭ የኾነው ቃለ እግዚአብሔር ቢያንስ በቀን አንድ ምዕራፍ አንብበን እንድንውል ደጋግ አበው መክረዋል ።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
💧ታትሟል
📖#የመጽሐፍ_ቅዱስ_አጠናን_ዘዴ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#ገድለ_ሊቀ_ሰማዕታት_ቅዱስ_ጊዮርጊስ
....የሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ ይኽ መጽሐፈ ገድል በወርኃ ሚያዝያ ፪፻፲ወ፩ዱ ዓመተ ምሕረት ዳግም ሲታተም የአርትዖተ ትርጓሜና የፊደለ ንባብ ኆኄያት እርማትን እያረሙና ንባበ ትርጓሜውንም እያቃኑ እንደገና በመተርጐም ለአገለገሉንና ይልቁንም ያልተተረጐመ የነበረውን ቀዳማይ ጸሎተ መልክዑንና ካልዓይ ጸሎተ መልክዑን መልክዐ ሥቃዩንና ስብሐተ ፍቁሩን ለመጀመሪያ ጊዜ ለተረጐሙልን ሊቀ ጉባኤ ታረቀኝ ብርሃኑ ከፍ ያለ ምስጋናችንን እያቀረብን ኹላችሁ ምእመናን ገበዘ ኢትዮጵያ የተሰኘ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ በዐድዋ ዘመቻና በደጉ ንጉሣችን ዐፄ ዘርአያዕቆብ ዘመን በአረማዊ በድላይ ጦርነት ላይ ኢትዮጵውያንን በጦር ሜዳ እንደረዳን ዛሬም በችግራችን ይረዳን ዘንድ ሕሙማን የሚፈወሱበት ይኽን መጽሐፈ ገድሉን ይዘን በጸሎቱ በበረከቱ እንጠቀምበት ዘንድ አደራ ስንል አነሣስቶ ለአስ ጀመረን ፣ አስጀምሮ ለአስፈጸመን አምላከ ጊዮርጊስ ልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይኹን ለዘለዓለሙ አሜን ፡፡
[«ገዳሙ»]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#መድሎተ_አሚን
ሰው ኾይ
“ትምህርትና ሙያ እስከ ዕለተ ሞት አይቋረጥም ይባላል፡፡ በእውነት እኔን ብዙ መምህራን አስተምረውኛል። ጥሬ ጥሬውን ያስተማሩኝ ልበላቸው፡፡ መቼም ሰብስቦ እቤት ማግባት ብቻ አይደለም፡፡ የገባውን ደግሞ ወደ ሰው ጉረሮ እንዲደርስ፣ እንዲገባ የሚያደርግ ሥራ ያስፈልጋል፡፡ ‹እህሉ አንድ ሴቱ አሥራ ሁለት› ይባላል ከነተረቱ፡፡ የሙያም ሆነ የትምህርት ነገር ከሊቃውንቱ በየጊዜው ማስተካከል ያስፈልጋል፡፡ በዚህ ዓይነት ከጠቀሙኝ መምህራን ዋናው መልአከ ብርሃን ናቸው፡፡ የሃይማኖቱን ትምህርት መልኩን ለይተው፣ ጥርት አድርገው፣ አንድነቱን፣ ልዩነቱን፣ አቀራረቡን፣ ሁሉንም ከእርሳቸው ነው ማጥናት የቻልኩት፡፡ ስለ ምሥጢረ ሥላሴ፣ ምሥጢረ ሥጋዌ የሚመስለውን ሁሉ ዝም ብዬ በዳሰሳ ያጠናሁትን ለይቼ እንዳውቀው፣ ጣዕሙ እንዲጣፍጠኝ ያደረጉት፣ ኅሊናዬንም እንድገዛ ያደረጉት መልአከ ብርሃን ናቸው፡፡ ... በእርሳቸው ሞት በተለያየ አቅጣጫ ብዙ ጉዳት ደርሶብኛል፡፡ በቤተ ክርስቲያን ደግሞ ምን ማለት ይቻላል፡፡ የማይተካ ሰው ነው የቀረው፡፡ በሕይወትም ሆነ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎቱ ያን የመሰለ ሰው መተካት አይቻልም። ...በሁሉም አቅጣጫ የተሟላ፣ እኒህን የመሰለ ሰው የት ይገኛል?!”
[ታላቁ ሊቅ አለቃ አያሌው ታምሩ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም መልኳ እንደ አምላክ መልክ ነው!
ፍጹም እውነት ነውና እንድታርፍ ልብህን ደግፈህ ስማው። ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል ለመወለዱ ምድራዊ አባት የለውም።
በዚህ ዓለም በታወቀው ሥርዓተ ልደት ለመፅነስ ዘር ከወንድም ከሴትም መከፈል አለበት። ሲወለድም አባቱን ወይ እናቱን ይመስላል ለማለት መነሻ ምክንያት አለ። ከኹለቱ የተገኘ ነውና።
እመቤታችን ግን ያለ ዘርዐ ብእሲ በኅቱም ድንግልና ነው የወለደችው። ስለዚህ የጌታችን መልኩ የሚመስለው እናቱን ብቻ ነው። አባቱን ይመስላል እንዳንል ምድራዊ አባት የለውምና እናቱን መምሰሉ አያጠራጥርም። እናም የጌታችን መልኩ እንደ እናቱ ማርያም ነው ከማለት የሚያደናቅፈን የለም።
ነገር ግን ስለ ትሕትና አነጋገር እርሱ እርሷን ይመስላል ከማለት የእርሷ መልክ እንደ አምላክ መልክ ነው እንላለን።
አዕምሮውን ለብዎውን ሳይብን አሳድሪብን። ሰአሊ ለነ ቅድስት!
+1
የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም መልኳ እንደ አምላክ መልክ ነው!
ፍጹም እውነት ነውና እንድታርፍ ልብህን ደግፈህ ስማው። ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንግል ለመወለዱ ምድራዊ አባት የለውም።
በዚህ ዓለም በታወቀው ሥርዓተ ልደት ለመፅነስ ዘር ከወንድም ከሴትም መከፈል አለበት። ሲወለድም አባቱን ወይ እናቱን ይመስላል ለማለት መነሻ ምክንያት አለ። ከኹለቱ የተገኘ ነውና።
እመቤታችን ግን ያለ ዘርዐ ብእሲ በኅቱም ድንግልና ነው የወለደችው። ስለዚህ የጌታችን መልኩ የሚመስለው እናቱን ብቻ ነው። አባቱን ይመስላል እንዳንል ምድራዊ አባት የለውምና እናቱን መምሰሉ አያጠራጥርም። እናም የጌታችን መልኩ እንደ እናቱ ማርያም ነው ከማለት የሚያደናቅፈን የለም።
ነገር ግን ስለ ትሕትና አነጋገር እርሱ እርሷን ይመስላል ከማለት የእርሷ መልክ እንደ አምላክ መልክ ነው እንላለን።
አዕምሮውን ለብዎውን ሳይብን አሳድሪብን። ሰአሊ ለነ ቅድስት!
💧አዲስ መጽሐፍ
📚#ተግሣጽ_ወድርሳን_ዘቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
ተወዳጆች ሆይ! ወደ ጥፋት የሚወስደውን ይህን የሰይጣን ልማድ ከእኛ እናርቅ በአጠገቡ የሚያልፈውን ሁሉ ይቀበል የነበረውን የአብርሃምን የሕይወት ውበት እንፈልግ እንጂ፡፡ ወደ እርሱ የሚመጣውን የሚለይ ቢሆን ኖሮ መላእክትን ባልተቀበላቸው ነበር፡፡ በሌሎች ነውር ምክንያት የአንተ ዋጋ ይጎድላልን? እግዚአብሔር ስለ ቸርነትህ፣ መልካም ስለማብዛትህና ሰውን ስለ መውደድህ ይከፍልሃል እንጂ። የማትጠፋውን በጎነት ሁሉ እናገኝ ዘንድ እነዚህን ሥራዎች ገንዘብ እናድርግ። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በይቅርታውና በምሕረቱ እርሷን ያድለን፤ ለእርሱ ከአባቱና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ክብር፣ ምስጋናና ሥልጣን ይሁን፣ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን!
[ከውስጥ ገጽ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#መጽሐፈ_ግስ_ወሰዋስው_መርኆ_መጻሕፍት
➥መርኆ መጻሕፍት ተብሎ የተጻፈ የግዕዝ ቋንቋለቤተ ክርስቲያናችን መሠረቷ ሲኾን እንደ ዓይን ብርሃንየሚቆጠር ነው ዓይን ጤነኛ ከሆነ ሁሉን ነገር ማየት ይቻላል:: በግዕዝም ብዙ የተሰወሩ ምስጢራትና የቅዱሳት መጻሕፍትን ጎዳና መመልከት ይቻላል።በመሆኑም መሠረታዊውንና ጥንታዊውን ቋንቋ ለማጥናት መሠረት ኾኖ የሚያገለግለው ይኽ መጽሐፈ ግስ ወሰዋስው መርኆ መጻሕፍት ከቃል ጥናት አልፎ በዚኽ መልኩ ለኅትመት መብቃቱ ለኢትዮጵያውያን ምሁራን እጅግ ጠቃሚና አኩሪ ነው᎓᎓
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#ኪዳነ_ጽድቅ
➥ይኸ መጽሐፍ በዚህ መልክ መዘጋጀቱ የተለያዩ ጥቅሞችን ይሰጣል ብለን እናምናለን:: የመጀመሪያውና ዋነኛው ጥቅም ምእመናን ቀላልና ግልጽ በሆነ መንገድ ወንጌልን እንዲረዱ ማገዝ ሲሆን ሌላኛው ደግ ትውልዱ የአባቶቹን ትምህርት በሚገባ እንዲያውቅ መርዳት ነው:: ከዚህም በተጨማሪ ይኽን ትምህርት በተቆራረጠ እና በተበጣጠሰ መልኩ ያገኙትም ሆኑ ያላገትኙ ምእመናንና መምህራነ ወንጌል በተደራጀና ወቅቱ በሚጠይቀው አቀራረብ እንዲያገኙት ማስቻል ነው ::
[ዝግጅት ክፍል]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
+2
💧በድጋሚ ታትመዋል!
📚#ትወደኛለህን
📚#ፍቅር
📚#ራእየ_ኒፎን
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
💧 አዲስ መጽሐፍ
📚#ቤዛዊተ_ዓለም
ይህ የየኔታ ስቡሕ አዳምጤ (መጋቤ ሐዲስ) መጽሐፍ፡- ከላይ የተጠቀሱትን የአረዳድ ሕፀፆች በመጽሐፋዊ ቃል እየነቀሰ ያርማል፣ ይገሥጻል፣ ይመክራል፣ ያስጠነቅቃል፡፡ የኔታ ቤዛና አዳኝ ስለሚለው ቃል አጠቃቀም ከሥርወ ቃሉ ጀምረው አነጻጻሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን፣ ምንባባትን፣ የቀደምት አበው ምስክርነቶችን ያቀርባሉ፡፡ ተጠየቃዊ ሙግቶችን ይጠቀማሉ፡፡ አቀራረባቸው የአብነት ትምህርት ቤት ትውፊትን ያማከለና ከጉባኤ መምህርነት በሚነሳ ሥልጣን የታገዘ መገሥጽነትን አዋሕዶ የያዘ ነው፡፡ በየንታ ስቡሕ ደረጃ ያሉ ቤተ ክርስቲያን ወንበር ሰጥታ በጉባኤ መምህርነት ያስቀመጠቻቸው መምህራን ሲናገሩና ሲጽፉ ንግግራቸውና ጽሑፋቸው ከቤተ ክርስቲያን ድምፅ ውስጥ ገብቶ የሚቆጠር ነው፡፡ ‹‹የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መምህራን እንደሚያስተምሩት ...›› ብሎ ለመናገር የሚመቸው እንደየኔታ ስቡሕ ዓይነት ወንበር ያላቸው የጉባኤ መምህራን የሚናገሩትንና የሚጽፉትን ይዞ ነው፡፡ ስለዚህ ይህንን መጽሐፍ ስናነብ ቤዛዊተ ዓለም እመቤታችን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የወንበር ቀለም እንዴት እንደምትገለጥ እንረዳለን፡፡ ወደ ሊቃውንቱ ወንበር ቀርበን ነገረ ማርያምን እንስማ፣ እናንብብ፡፡
መልካም ንባብ!
✍️በአማን ነጸረ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#ቅድመ_መተጫጨት
ትርጉም ፦ገብረ እግዚአብሔር
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
➥ተግሳጽ ለኩልነ
ለኹላችን የሚኾን ተግሳጽ
|*ስለ ንባብ ጥቂት ትንፋሽ ......!*|
#በTemesgen_wana
የተራራው ስብከት [አንቀጸ ብፁዓን] ብዙ ምሥጢር በውስጡ የያዘ ነው። ይህን ለማብራራት የትምህርት ዝግጅቴ አይፈቅድልኝም። መጽሐፍ ቅዱስ ግለሰባዊ ስሜትና ግምት የሚጫንበት ድርሰት አይደለም። በማቴዎስ ወንጌል፥ ምዕራፍ ስድሥት ላይ ትምህርተ ምጽዋትን የተመለከተው ክፍል ይደንቀኛል።
❝እንግዲህ ምጽዋት ስታደርግ፥ ግብዞች በሰው ዘንድ ሊከበሩ በምኩራብ በመንገድም እንደሚያደርጉ በፊትህ መለከት አታስነፋ፤❞
➥ ጡሩንባ እያስነፋ እንደሚመጸውተው ሁሉ÷ ጡሩንባ እናስነፉ አንባቢ ነኝ ማለት ዝሙት ነው። በሥውር ጸልይ እንደሚለው ሁሉ፥ #በሥውር_ማንበብ_አለብን። የእኛ ንባብ....በባዶ ሆዱ ሐረቄ ጠጥቶ እንደሚንቆራጠጥ ምስኪን ወጣት ይመስላል። ለግለሰብ ብቻ ሳይሆን፥ ለአንድ ሀገር ሕዝብ የሚተርፍ ድርሳናት አገላብጠናል፥ ሕይወታችን ግን ዛሬ አሮጌና የዛገ ነው። ወደ ክርስቶስ የሚያደርስ መልሕቅ የሌለው ንባብ፥ ለትዕቢት፣ ለመታጀር ይሆን እንጂ፥ ትርጓሜው ባዶነት ነው።#ፊደል_ከመቁጠሩ_ጋር_ጽድቅ_መማሩን_እንበርታ!
➥በግሌ፥ ከንባብ ያገኘሁት ዕውቀት....መጽሐፍ እንዴት መነበብ እንደሌለበት ነው። ቀስ ብሎ ማደግን የመሰለ ነገር የለም። ዕውቀትም፣ አቋምም፣ ሕይወትም የለንም። ምልዐታዊ ውድቀት ውስጥ እንገናኛለን። አብዝታ የምትኳኳለው ልጅት፥ «ፊቴ ይበላሽብኛል» ....የማለቷ ነገር እየቆየ ይሰማኛል። በመጻሕፍት አብዝተን የተኳኳልን አለን፥ ነገር ግን ወደ እውነት አንዲት ስንዝር እንኳ ለመቅረብ አልቻልንም። ውስጣዊ ይዘታችን[Internal content] ከኢ-አማኒ ቢብስ እንጂ አይሻልም። የሕይወት፣ የኑሮ ኑፋቄ አለብን። በአጭር ቃል፥ ተግባራዊ ኢ-አማኒያን እንበዛለን። ይህ'ቺን የሕይወት ኑፋቄ ለመሸፈን፥ አብዝተን እንኳኳላለን። ወንጌልን transcendental truth እያልን፥ ዛሬም ከመንደር ኩሬ ለመራቅ አልቻልንም። ኦሪጅናል ቴክስቱ ኹሉ ወደ ግዕዝ ተተርጉሟል ባይ ነን፥ የእኛ ክርስትና ቨርዥን ከሁሉ ይለያል። ግብዝነት ጌጡ!
#ሰናይ_ዕለተ_ሰንበት
📚ፍኖተ መጻሕፍት
📚#ነገረ_ሃይማኖት
#በድጋሚ_ታትሟል!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
