fa
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

رفتن به کانال در Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

نمایش بیشتر
3 308
مشترکین
+324 ساعت
+157 روز
+9130 روز
آرشیو پست ها
አመታዊ የክረምት ወንጌል የማዳረስ ንቅናቄ #ቀን_2 #EECMY_Summer_Evangelism_2024
አመታዊ የክረምት ወንጌል የማዳረስ ንቅናቄ #ቀን_2 #EECMY_Summer_Evangelism_2024

ኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስትያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ኢትዮጵያ ርሆቦት ሲኖዶስ ጽ/ቤት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ለተጎዱ ወገኖች ከ 300 ሺህ ብር በላይ የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ የሲኖዶ
+3
ኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስትያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ኢትዮጵያ ርሆቦት ሲኖዶስ ጽ/ቤት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ለተጎዱ ወገኖች ከ 300 ሺህ ብር በላይ የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ የሲኖዶሱ ፕሬዝደንት ቄስ ከተማ ካሚሌ በደረሰው ጉዳት እጅግ ማዘናቸውን ገልፀው ለተጎጂዎች የ250 ሺህ ብር ገንዘብ እና 120 ሺህ ብር የሚገመት የእህል ድጋፍ ማድረጋቸውን ተናግረዋል። ቤተክርስትያኗ ፈጣሪ የሞቱት ወገኖችን ነፍስ እንዲማር ስትፀልይ መቆየቷን የገለፁት ቄስ ከተማ በቀጣይ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። የጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጂነር ዳግማዊ አየለ በበኩላቸው ቤተክርስትያኗ በደረሰዉ አደጋ ከማዘን ባሻገር ድጋፍ ስላደረገች አመስግነዋል።

የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘደዎች አገልግሎት የየዕለቱ ጥቅሶች ከ1/12/2016-30/12/2016 ዘመነ ዮሐንስ ወንገላዊ 👉 Telegram:- https://t.me/YDRadio 👉 Our You tub
+1
የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘደዎች አገልግሎት የየዕለቱ ጥቅሶች ከ1/12/2016-30/12/2016 ዘመነ ዮሐንስ ወንገላዊ 👉 Telegram:- https://t.me/YDRadio 👉 Our You tube :- https://www.youtube.com/@Yemisrachdimtsradio/videos

Chaalenjii Macaafa Qulqulluu 100,000 tolaan walitti qabuu akkumaa itti fufeetti jiraa * * * * * * * Har’a bakka bu’oonni waldaa amantoota Gafarsa Gujii irraa dhufan Macaafa Qulqulluu amantoota irraa walittti qabaman kennaniiru. Hogganaan waldichaa kan ta’an Lubni Sisaay Abdataa, amantoonni hundi chaalenjii naannoo Sagaleen Waaqayyo bira hin geenye fi warra bituuf humna hin qabne bira ga’uu irratti dammaqinaan akka hirmaatan waamicha dhiyeessaniiru. Kutaan hiikkaa Macaafa Qulqulluu fi akkaataa fayyadama Macaafa Qulqulluu Waldaa Kiristiyaanaa akka beeksisetti, ayyaana Macaafa Qulqulluu kana sababeeffachuun warri chaaleenjii bara Macaafa Qulqulluu kana irratti hirmaachuu barbaaddan amantoonni Wangeela biyya keessaa fi alaa, Herregaa Baankii Awaash waldittiin tajaajila kanaaf bante irratti kennaa galchuudhaan qaama tajaajila kanaa ta’uu akka danda’an beeksiseera. Macaafa Qulqulluu walitti qabuun alattis hojiin tamsaasaa naannoowwan filatamaa fi akkaataa sagantaa qabameen yeroo uh akka jalqabamu kutaa tajaajila kana irraa hubachuun danda’ameera. Gatiin Macaafa Qulqulluu tokkoo Qarshii Itoophiyaa 500 (Dhibba Shan) dha. Ssagaleen Waaqayyoo hundaaf! Bank- Awash Bank Account Name – EECMY Bible For All Account Number – 01352871125600 Swift Code – AWINETAAXXX - - - - - - - - The challenge of collecting 100 thousand free Bibles continued * * * * * * * Today, representatives from the Gefersa Guji congregation handed over Bibles collected from members. Senior pastor of the congregation, Reverend Sisay Abdeta, called on all members of the church to actively participate on the challenge of reaching out people who has no access and can’t afford to buy the word of God. The church’s Bible translation and scripture engagement division also announced Awash Bank account information opened for this ministry in order all evangelicals from within the country and abroad to participate on the challenge opened in celebration of the national Year of the Bible. Along the Bible collection works, the distribution will start soon to the identified areas and schedules made. The price of one Bible is 500 Ethiopian Birr only. #Bible_for_All! #Bible_for_the_Bibleless! Bank- Awash Bank Account Name – EECMY Bible For All Account Number – 01352871125600 Swift Code – AWINETAAXXX #BibleforAll #YearoftheBibe #EECMY

100,000 ሺህ ነፃ መጽሐፍ ቅዱሶችን የማሰባሰብ ቻሌንጅ ቀጥሏል * * * * * * * በዛሬውም ዕለት ከገፈርሳ ጉጂ ማህበረ ምዕመናን የመጡ ተወካዮች ከምዕመናን የተሰበሰብ መጽሐፍ ቅዱሶችን አስረክ
+3
100,000 ሺህ ነፃ መጽሐፍ ቅዱሶችን የማሰባሰብ ቻሌንጅ ቀጥሏል * * * * * * * በዛሬውም ዕለት ከገፈርሳ ጉጂ ማህበረ ምዕመናን የመጡ ተወካዮች ከምዕመናን የተሰበሰብ መጽሐፍ ቅዱሶችን አስረክበዋል። የማህበሯም መሪ ቄስ የሆኑት ቄስ ሲሳይ አብደታ የእግዚአብሔር ቃል ላልደረሳቸው አከባቢዎች እና የመግዛት አቅም ለሌላቸው ሰዎች የማዳደረስ ቻሌንጅ ላይ ሁሉም ምዕመናን በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል። በዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ አመት ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ በተጀመረው ቻሌንጅ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ በሃገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የሚገኙ የወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያኒቱ ለዚህ አገልግሎት በከፈተችው የአዋሽ ባንክ አካውንት ስጦታቸውን ገቢ በማድረግ የአገልሎቱ አካል መሆን እንደሚችሉ የቤተ ክርስቲያኒቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉምና የቅዱሳት መጽሐፍ አጠቃቀም አገልግሎት ክፍል አሳውቋል። ከመጽሐፍት ማሰባሰቡ ጎን ለጎን የስርጭት ሥራዎች በተመርጡ አከባቢዎች እና በወጣላቸው መርሃግብር መሰረት በቅርብ ጊዜያት እንደሚጀመር ከአገልግሎት ክፍሉ ለመርዳት ተችሏል። የአንዱ መጽሐፍ ቅዱስ ዋጋ 500 መቶ የኢትዮጵያ ብር። የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉም! ባንክ - አዋሽ ባንክ የአካውንት ስም - EECMY Bible For Al የአካውንት ቁጥር - 01352871125600 ስዊፍት ኮድ - AWINETAAXXX - - - - - - - -

ኮሌጁ በ2016 የት/ርት ዘመን ከተቀበለው 800 ተማሪዎች 393 ተማሪዎችን በዲግሪና ቴክኒክና ሞያ ትምህርት ዘርፍ አስመርቋል። ኮሌጁ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በሶላር ኢነርጂ አጠቃቀምና ጥገና ዘርፍ አጫጭር ኮርሶችን መስጠት መጀመሩ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል። በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ በእንግድነት የተገኙት የአርባምንጭ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ምህረቱ ተሰማ ለተመራቂዎች ባስተላለፉት የስራ መመሪያ ተመራቂዎች ሁለንተናዊ ስብእና ተላብሰው ሳይማር ያስተማራቸውን ማህበረሰብ በቅንነት እንዲያገለግሉ አሳስበዋል። ኢትዮ ኮደርስ የስራ ፈጠራ እና የቴክኖሎጂ ስልጠና እድልን ተመራቂዎች መጠቀም እንዲችሉ የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር በመቅረብ ከወዲሁ እንዲመዘገቡ ምክትል ከንቲባው ጋብዘዋል። አስተያየታቸውን የሰጡ የኮሌጁ ተመራቂዎች ስብእናን በመላበስ ባገኙት እውቀት የወጡበትን ማህበረሰብ ለማገልገል ዝግጁ ነን ብለዋል። በመጨረሻም በትምርት አቀባበላቸው ብልጫ ላመጡ ምሩቃን የማበረታቻ ሽልማት አሰጣጥ ተካሂዷል።

የአርባምንጭ መካነኢየሱስ ቴክኒካል ኮሌጅ በቴክኒክና ሞያ ትምህርት ዘርፍ እና በመጀመሪያ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለ47ተኛ ዙር አስመረቀ። ///////////////////=========//////
+3
የአርባምንጭ መካነኢየሱስ ቴክኒካል ኮሌጅ በቴክኒክና ሞያ ትምህርት ዘርፍ እና በመጀመሪያ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለ47ተኛ ዙር አስመረቀ። ///////////////////=========////////////////// ሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለማጣራት መንግስት የጀመረውን ጥረት ኮሌጁ እንደሚደግፍም ገልጿል። የአርባምንጭ መካነኢየሱስ ቴክኒካል ኮሌጅ ከ1970 ዓም ጀምሮ በቢዝነስና አውቶሞቲቭ ዘርፍ ብቁ ባለሞያዎችን ለሀገሪቱ በማፍራት በዘርፉ የሚስተዋለውን ክፍተት በመሸፈን ጉልህ ሚና እያበረከተ ያለ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ነው። የአርባምንጭ መካነ-ኢየሱስ ሁለንተናዊ ትምህርት ስልጠና ማእከል ፕሪንሲፓል አቶ ወንድሙ ወይኬ ተማራቂዎች ተቀጣሪ ሳይሆን ስራን ሳያማርጡ የሚሰሩ እንዲሆኑ አሳስበዋል። ያልተማሩበትን የትምህርት ማስረጃ ማጋበስ በህግ ወንጀል በሃይማኖት ሃጥያት በመሆኑ መንግስት የጀመረውን የማጣራት ሂደት ኮሌጁ እንደሚደግፍም አቶ ወንድሙ ገልጸዋል። ድህነት የሚሸነፈው በስራ ብቻ በመሆኑ ስራን በመፍጠር ተሳታፊና ተጠቃሚ ለመሆን ተመራቂዎች በተማሩት ሞያ ማህበረሰባቸውን በቅንነት እንዲያገለግሉ አሳስበዋል። የአርባምንጭ መካነኢየሱስ ቴክኒካል ኮሌጅ ተማሪዎች ዲን ከፍትሌ ቶራይቶ እንደተናገሩት

የአርባምንጭ መካነኢየሱስ ቴክኒካል ኮሌጅ በቴክኒክና ሞያ ትምህርት ዘርፍ እና በመጀመሪያ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለ47ተኛ ዙር አስመረቀ። ///////////////////=========////////////////// ሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለማጣራት መንግስት የጀመረውን ጥረት ኮሌጁ እንደሚደግፍም ገልጿል። የአርባምንጭ መካነኢየሱስ ቴክኒካል ኮሌጅ ከ1970 ዓም ጀምሮ በቢዝነስና አውቶሞቲቭ ዘርፍ ብቁ ባለሞያዎችን ለሀገሪቱ በማፍራት በዘርፉ የሚስተዋለውን ክፍተት በመሸፈን ጉልህ ሚና እያበረከተ ያለ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ነው። የአርባምንጭ መካነ-ኢየሱስ ሁለንተናዊ ትምህርት ስልጠና ማእከል ፕሪንሲፓል አቶ ወንድሙ ወይኬ ተማራቂዎች ተቀጣሪ ሳይሆን ስራን ሳያማርጡ የሚሰሩ እንዲሆኑ አሳስበዋል። ያልተማሩበትን የትምህርት ማስረጃ ማጋበስ በህግ ወንጀል በሃይማኖት ሃጥያት በመሆኑ መንግስት የጀመረውን የማጣራት ሂደት ኮሌጁ እንደሚደግፍም አቶ ወንድሙ ገልጸዋል። ድህነት የሚሸነፈው በስራ ብቻ በመሆኑ ስራን በመፍጠር ተሳታፊና ተጠቃሚ ለመሆን ተመራቂዎች በተማሩት ሞያ ማህበረሰባቸውን በቅንነት እንዲያገለግሉ አሳስበዋል። የአርባምንጭ መካነኢየሱስ ቴክኒካል ኮሌጅ ተማሪዎች ዲን ከፍትሌ ቶራይቶ እንደተናገሩት ኮሌጁ በ2016 የት/ርት ዘመን ከተቀበለው 800 ተማሪዎች 393 ተማሪዎችን በዲግሪና ቴክኒክና ሞያ ትምህርት ዘርፍ አስመርቋል።

"WEAVING SCARFES" A new project in the "Center for Mentally Challenged Children" in Addis Ababa/Mekanissa is financed by the
+3
"WEAVING SCARFES" A new project in the "Center for Mentally Challenged Children" in Addis Ababa/Mekanissa is financed by the Association for "Disability Aid for Ethiopia" from Germany. Many scarves are sold at the bazaar in Germany.

- - - - - - Tajaajiltoota 25f muudamni lubummaa kennamee. * * * * * * * Waldaa Kiristaanaa Warra Wangeelaa Mekane Yesuus Itoophiyaa, Sinodoosi Beetel Walalatti tajaajiltoonni 25 tajaajila Dubbii fi dhoksaa Qulqulluu akka deeggaraniif muudamaniiru. Sagantichis Aanaa Daal Waabaraa, Magaalaa Qaaqee, Waldaa Amantootaa Qaaqee keessatti kan geggeefame yemmuu ta'u Sagalee Waaqayyoo barsiisudhaan muudamicha kan laatan Itti Aanaa pireesidaantii waldittii kan ta'an Luba Dr. Taarikuu Tolasaa turanii. Sinoodosota yeroo dhihoo asitti hundeefaman keessaa tokko kan ta'e Sinodoosiin Beetel Walal keessatti mudamnni lubummaa yemmuu kennamu kan jalqabaa yemmuu ta'u tajaajiltoonni Kunis bakka dhufanitti yemmuu deebi'an tajaajila Dubbii fi dhoqsaa qulqulluu waldittiin kennituu qaqqabsiisuu keessatti shoora ol aanaa akka qabaatu ibsameera. Waaqayyoo inni hojeetota midhaan sassaaban nuuf ergaa jiru haa galatoomu! - - - - - - EECMY gave ordination for 25 ministers * * * * * * * In the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus, Wallel Betel Synod, 25 ministers received ordination for the service of the Word and Sacrament. On the service held in Dal Wabera Woreda, Qaqe city, Qaqe Betel Congregation, Vice President of the EECMY, Rev Dr Tariku Tolosa, gave the authority of priesthood after teaching the living Word of God. Wallel Betel Synod has been among the newly established synods of the church in recent years. The ordination of ministers is the first time in the synod, and after the ministers’ return to their area of service; it’s expected to enhance the church’s ministry in service of the Word and Sacrament. Praise to our Lord for sending ministers into His service fields! Photo: Bon Pictures

ለ25 አገልጋዮች የቅስና ሹመት ተሰጠ * * * * * * * በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ወለል ቤቴል ሲኖዶስ ለቃሉና ቅዱሳት ሚስጥራት አገልግሎት ያግዝ ዘንድ ለ 25 አገልጋዮች የቅስና ሹመት ተሰጥቷል። መርሃግብሩም በዳል ዋበራ ወረዳ፤ ቃቄ ከተማ፣ ቃቄ ቤቴል ማህበራነ ምዕመናን የተከናወነ ሲሆን ቃለ እግዚአብሔር በማስተማር ሹመቱን የቤተ ክርስቲያኒቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ታሪኩ ቶሎሳ ሰጥተዋል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከተመሰረቱ የቤተ ክርስቲያኒቱ አዳዲስ ሲኖዶሶች መሃከል አንዱ በሆነው የወለል ቤቴል ሲኖዶስ የቅስና ሃላፊነት ሲሰጥ ለመጀመሪው ጊዜ ሲሆን አገልጋዮቹም ወደመጡባቸው የአገልግሎት አከባቢዎች ሲመለሱ ለቤተ ክርስቲያኒቱ የቃል እና ቅዱሳት ሚስጥራ አገልግሎት ተደራሽነት ልዩ አስተዋዕፅዎ እንደሚኖረው ተጠቅሷሎ። ለመከሩ ሰራተኞችን እየላከልን ያለ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!

EECMY Summer Evangelism is Happening . . .
+2
EECMY Summer Evangelism is Happening . . .

የክረምት የወንጌል ሥርጭት መርሃግብር በመካሄድ ላይ
+2
የክረምት የወንጌል ሥርጭት መርሃግብር በመካሄድ ላይ

Sochii Dhuga Ba'umsa Wangeelaa Yeroo Gannaa Waggaa Waggaadhaan Godhamu
+3
Sochii Dhuga Ba'umsa Wangeelaa Yeroo Gannaa Waggaa Waggaadhaan Godhamu

LWF stands with Ethiopian church and people  “Saddened and heartbroken,” the LWF stands in solidarity with the church and people in Ethiopia following a double landslide due to the heavy rains. The disaster in the southern part of Ethiopia, particularly in the Geze Gofa District, claimed 229 lives and affected over 14,000 people.  “We are praying for your churches and the people of Ethiopia, hoping that God will provide the necessary support to help you navigate this challenging period,“ writes General Secretary Rev. Dr Anne Burghardt. In her letter to The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus President, Rev. Dr Yonas Dibisa Yigezu, she stressed the need to take action and steadfastly commit to finding local and global solutions to mitigate the effects of climate change.

የአለም ሉተራን ፌደሬሽን በጎፋ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ የፌደሬሽኑም ጠቅላይ ፀሀፊ ቄ/ስ ዶ/ር አኔ ለኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት በፃፉት ደቡዳቤ የአለም አየር ንብረት
+4
የአለም ሉተራን ፌደሬሽን በጎፋ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ የፌደሬሽኑም ጠቅላይ ፀሀፊ ቄ/ስ ዶ/ር አኔ ለኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት በፃፉት ደቡዳቤ የአለም አየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ለመከላከል አፋጣኝ ብሔራዊ እና አለም አቀፋዊ መፍትሄዎች መውሰድ እንደሚገባ ጠቅሰዋል። ከፌደሬሽኑ ማህበራዊ ድረገጽ የተገኘው መረጃ ከዚህ በታች ተቀምጧል።