fa
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

رفتن به کانال در Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

نمایش بیشتر
3 315
مشترکین
+724 ساعت
+267 روز
+11030 روز
آرشیو پست ها
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ 17ኛ የካውንስል ስብሰባውን ታህሳስ 10/2016 በአርባምንጭ ከተማ አካሂዷል። × × × በስብሰባውም ላይ ከ40ኛው የሲኖዶሱ
+9
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ 17ኛ የካውንስል ስብሰባውን ታህሳስ 10/2016 በአርባምንጭ ከተማ አካሂዷል። × × × በስብሰባውም ላይ ከ40ኛው የሲኖዶሱ የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ስብሰባ በኋሏ የተከወኑ ዋና ዋና ሥራዎች በፕሬዚዳንቱ ቀርቧል። ካውንስሉም የደምብ ኮሚቴን፣ በሰው ሀብት አስተዳደር በተመለከተ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ት/ቤት እና ሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። ** ** ** ** The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus, South West Synod held its 17th Council meeting on December 20, 2023, at Arbamich City. × × × At the meeting, the synod president presented, accomplished main activities after the 40th executive board meeting. The council has also passed decisions about the regulations committee, human resource management, Bible school of the synod, and other issues.

Haasaa baniinsaa kana sababeeffachuudhaan miseensota Boordii irraa gaaffiiwwan garaa garaa baayyeen ka’anii ibsi itti kennameera. Keessumatti iyyuu Kaawonsilii Biyyaalessaa Waldattiin Waldaa Ortodoksi Tawaahidoo Itiyoophiyaa fi Waldaa Kaatolikii Itiyoophiyaa wajjin dhaabbatte ilaalchisee tokkummaan kun raawwatee Iddoo Aarsaa wal jijjiiruuf kan hayyame akka hin ta’in ibsanii; akeekni tokkummaa kanaa dhiibbaa mirga dhala namaa irratti biyyattii keessatti ta’aa jiru waliin ta’uudhaan dura dhaabbachuu fi nagaa buusuu irratti waliin hojjechuuf ta’uu isaa hubachiisaniiru. Hundeeffamni Kaawonsilii kanaa seenaa darbe kan hubachiisu; keessumaa immoo Tokkummaan Waldootaa kun beela bara 1977 Kaaba Itiyoophiyaatti ta’ee ture irratt wal kurfeessanii (Joint relief Partnership) bakkeewwan hidhattootni to’atanii jiran cabsanii seenuudhaan hojii lubbuu oolchuu isaan hojjetan akka fakkeenyaatti kan eeramu ta’uu isaa ibsanii ammas gochaadhuma wal fakkaataa akkasiif akka walitti dhufan hubachiisaniiru..

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ሥራ አስፈፃሚ ቦርድ (ሥአቦ) 60ኛ መደበኛ ስብሰባውን ከታህሳስ 11-12/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አካሂዷል * * * * * * ቤተ ክርስቲያኒቱም አዲሱን መዋቅር ተግባራዊ ካደረገችበት ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ ለ19 ዓመታት ቦርዱ አመራር በመስጠት አገልግሏል። በየዓመቱም በመደበኛነት ለሁለትና ሶስት ጊዜያት ስብሰባዎችን ያካኔደ ሲሆን ከወትሮውም በተለየ መልኩ ያለፈውን የአገልግሎት ቆይታ በሚያውስ መልኩ 60ኛ መደበኛ ጉባኤውን በፀሎት፣ ጧፍ በማብራት እና በታላቅ ምስጋና ከፍቷል። ለቀጣይም 4 ዓመታት በቦርዱ ውስጥ የሚያገለግሉ አዳዲስ ተመራጭ የቦርዱ አባላትን ተቀብሏል። በመቀጠልም የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ የመክፈቻ ንግግራቸውን አቅርበዋል። በንግግራቸውም “የመምጣቱ ወቅት . . . ፍትህ ለራቀው አለም የሰላም መልዕክት የተበሰረበት . . . ተጨንቃ ላለች አለም ‘እነሆ መዳኒትሽ’ የሚል የምስራች ድምፅ የተሰማበት ታላቅ መለኮታዊ ክስተት የሚታሰብበት ወቅት ነው” ብላዋል። ዝርዝር ጉዳዮችን ባካተተው ንግግራቸው ካለፈው 59ኛ የቦርዱ ስብሰባ በኋላ በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ የተከሰቱና የተከወኑ ጉዳዮች ተካተው ቀርበዋል። በንግግራቸውም የነባር ሲኖዶሶች መደበኛ ጉባኤዎች፣ በጉባኤዎቹ የተመረጡ አዳዲስ መሪዎችና የተወሰኑ ውሳኔዎች፣ በ19ኛው ካውንስል ውሳኔ መሰረት የተቋቋሙ አዳዲስ ሲኖዶሶች፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ አገር አቀፍ፣ አህጉር አቀፍና አለም አቀፍ ኢኪሜኒካል ተሳትፎዎች እና በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች በምዕመናን ላይ እየደረሰ ያለው ስደትና የጅምላ ጭፍጨፋዎች ተዳሰዋል። የመክፈቻ ንግግሩንም ተከትሎ በሥራ አስፈፃሚ ቦርዱ በርካታ ጥያቄዎች ተነስተው ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል። በተለይም ቤተ ክርስቲያኒቱ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ጋር በጋራ ብሔራዊ የአብያተ ክርስቲያናት ካውንል የማቋቋም ውሳኔን የወሰነችበት አላማ መሰዊያ ማጋራትን ፍፁም አካታች አለመሆኑን ገልጾ በሃገሪቱ ውስጥ ላሉ ሰብአዊ ፍላጎቶች በጋራ ምላሽ ለመስጠት እና የሰላም ግንባታ ላይ በጋራ ለመስራት እንደሆነ ተብራርቷል። የካውንስሉ ምስረታ አስፈላጊነት ታሪካዊ ማሳያ የሆነውን እና አብያተ ክርስቲያናቱ በ1977ቱ የሰሜን ኢትዮጵያ ረሀብ ወቅት Joint relief partnership (የጋራ የዕርዳታ ጥምረት) በማቋቋም ታጣቂዎች ተቆጣጥረው የነበሩበትን ስፍራ ዘልቆ በመግባት የሰሩት ህይወት የማዳን ስራ ተጠቃሽ መሆኑን መሪዎች አስታውሰዋል። በቤተ ክርስቲያኒቱ ምዕመናንም ላይ በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች እየደረሰ ያለውን ስደት እና ሊቀንስ ያልቻለውን የጅምላ ጭፍጨፋ በተመለከተ ቤተ ክርስቲያን በተለያዩ መንገዶች ፍትህ እንዲረጋገጥ እያቀረበች ላለው ጥሪ እና ኦፊሴላዊ መግለጫዎች ምላሽ ሊገኝ አለመቻሉን ከግንዛቤ በመውሰድ ቦርዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ቀጣይ ሰላማዊና ምዕመናን አቀፍ እንቅሳቄዎችን መውሰድ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ በጥልቀት መክሯል፣ አተገባበሩንም አስመልክቶ የቤተ ክርስቲያኒቱ የህግ ጉዳዮች አማካሪ ኮሚቴ ህገ መንግሥታዊ ማዕቀፉን እንዲያጤን አቅጣጫ ሰጥቷል። በሁለተኛውም ቀን የቦርዱ ውሎ ከ19ኛው ካውንስል እና 59ኛው ሥአቦ ለአፈፃጸም የተመሩ ጉዳዮችን፤ ከስራ አመራር ኮሚቴ፣ ከቦርዶችና ኮሚሲዮኖች የቀረቡ ሪፖርቶችን እና አስቸኳይ ጉዳዮችን ተመልክቷል።በማጠቃለያውም ቦርዱ 60ኛውን የሥአቦ ቃለ ጉባኤ አፅድቆና የቀጣይ የስብሰባ ቀነ ቀጠሮ ወስኖ ስብሰባውን አጠናቋል። - - - - - Boordiin Hojii Raawwachiiftuu (BHR) Waldaa Kiristiyaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus inni 60ffaan walga”ii isaa isa dhaabbataa geggeeffateera. * * * * * * Ergaa Waldattiin Caasaa ishee isa haaraa akka lakkoofsa biyya kanaatti bara 1997 hojii irra oolchitee jalqabee waggoota 19 darbaniif Boordichi hojii isaa haala gaariin geggeessaa tureera. Waggaa waggaadhaan walga”ii dhaabbataa yeroo lama ykn yeroo sadii geggeeffachaa ture. Baraa kana immoo haala adda ba’ee tajaajila isaa waggoottan darban keessa geggeeffame lellisuun walga’ii isaa isa 60ffaa kadhannaadhaan, shaamaa qabsiisuudhaa fi galata addaa dhiyeessuudhaan geggeeffatee jira. Namoota haaraa waggoottan 4 dhufaniif miseensa Boordichaa ta’anii filatamanis simateera. Pirezedaantiin Waldatti Lubni Dr. Yonaas Yiggazuus Boordichaaf haasaa baniinsaa godhaniiru. Haasaa isaanii kana keessatti yeroon ammaa kun “ turbanoota dhufaatii Gooftaa kan itti yaadannu … waan ta’eef warra dhugaan jalaa badeef ergaan nagaa labsamuu isaa, biyya lafaa ishee dhiphachaa jirtu kanaafis sagaleen misisraachoo “fayyisaan kee siif dhufeera jedhu” akka labsamee ta’uu isaa fi dhoksaan fayyinaa raawwatamuu isaa yeroo itti yaadatamu ta’uu isaa ibsaniiru. Dabalataanis dhimoota Boordii Hojii Raawwachiiftuu isa 59ffaa booda raawwatamanii fi waantoota haaraa Boordicha booda uumaman irraatti ibsa kennaniiru. Haasaa isaanii kanas itti fuufuudhaan walga’ii dhaabbatoo Sinoodosootni buleeyyiin geggeeffatan, geggeessitoota haaraa Sinoodosoota garaa garaa keessatti filatamanii fi murtoowwan murtaa’an; akkasuamas murtoo Kaawonsilii Waldattii isa 19ffaa hundeeffachuudhaan Sinoodosoota Haaraa hundaa’an, hirmaannaa Waldattiin Yaa’ii Hafuuraa biyya keessaa, Ardii Afirikaa fi Addunyaa irratti gootee fi ejjennoo isheen ajjeechaa fi dararama kutaawwan biyyattii garaa garaa keessatti Amantoota ishee irra gaa’aa jiruuf agarsiisaa jirtu irraatti hubachiifni kennaniiru.

The purpose of the workshop that involved Adola Genale Synods Pastors and evangelists was to increase the use of Scripture prepared in the Guji Afaan Oromo dialect. This particular Afaan Oromo dialect is mostly used within members of the synod. Along that, according to the impact assessment conducted on the workshop, among members who are 40 years, 35% of them have difficulty to use and give service with scriptures made by the Latin alphabet. In conclusion, participants’ of the workshop have come to a common understanding, on the importance of increasing scripture engagement of believers, narrowing differences on the ways writings of the langugae caused by educationl policy changes in the country in the past and finding suitable approach to include adults within the church ministry. The participants have also called upon all church bodies to take part for this change to take place. December 14-16, 2023

የቅዱሳት መጽሐፍት አጠቃቀምን አስመልክቶ በአዶላ ገናሌ አውደ ጥናት ተካሄደ × × × የአዶላ ገናሌ ሲኖዶስ ቀሳውስትንና ወንጌላውያንን ያሳተፈው አውደ ጥናት አላማ በሲኖዶሱ ምዕመናን ዘንድ በስፋት በ
+5
የቅዱሳት መጽሐፍት አጠቃቀምን አስመልክቶ በአዶላ ገናሌ አውደ ጥናት ተካሄደ × × × የአዶላ ገናሌ ሲኖዶስ ቀሳውስትንና ወንጌላውያንን ያሳተፈው አውደ ጥናት አላማ በሲኖዶሱ ምዕመናን ዘንድ በስፋት በሚነገረው የጉጂ አፋን ኦሮሞ ዘዬ የተዘጋጁ ቅዱሳት መጽሐፍት አጠቃቀምን ማሳደግ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ለመምከር አንደሆነ ለመረዳት ተችሏል። ከዚህም ጋር ተያይዞ በአውደ ጥናቱ ላይ በተደረገው የውጤታማነት ምዘና እድሜያቸው ከ40 በላይ የሆኑ እና በሲኖዶሱ ባሉ ማህበራነ ምዕመናን ከሚያገለግሉ አባላት ከ35% በላይ የሚሆኑት በላቲን ፊደላት የተዘጋጁ ቅዱሳት መጽሐፍትን ለመጠቀም እና በእነርሱም አገልግሎት ለመስጠት እንደሚቸገሩ ተመላክቷል። በማጠቃለያውም የአውደ ጥናቱ ተሳፊዎች በሲኖዶሱ የቅዱሳት መጽሐፍት አጠቃቀምን በምዕመናን ዘንድ ማሳደግ፣ የሀገሪቱ የትምህት ፖሊሲ ለውጦችን ተከትሎ የመጡ የቋንቋ አጠቃቀም ልዩነቶችን ማጥበብ እና የቀደመውን ትውልድ በአገልግሎት ማዕቀፍና ማካተት እንደሚገባ ከግንዛቤ ደርሰዋል። ይህም እንዲሆን ሁሉም በቤተክርስቲያኒቱ ውስጥ ያሉ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። ** ** ** ** Scripture engagement workshop was held at Adola Genale × × × ×

የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ስልጠና ለወለል ቤቴል ሲኖዶስ መሪዎች እና የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት አስተባባሪዎች × × × የኢ/ወ/ቤ/ክ/መ/ኢየሱስ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ለወ
+8
የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ስልጠና ለወለል ቤቴል ሲኖዶስ መሪዎች እና የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት አስተባባሪዎች × × × የኢ/ወ/ቤ/ክ/መ/ኢየሱስ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ለወለል ቤቴልሲኖዶስ መሪዎች እና ከሲኖዶሱ ፕረስብቴሪዎች እና ማ/ምዕመናናት ለመጡት የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት አስተባባሪዎች "ሁለንተናዊ ዕድገት እና ለውጥ" በሚል ርዕስ ሁለንተናዊ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ፓኬጅ ላይ መሰረት በማድረግ ስልጠና ተሰጥቷል:: ስልጠናውን የሰጡት የቤተክርስቲያኒቱ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ወንድማገኝ ኡዴሣ ሲሆኑ: የሲኖዶሱ ፕረዝደንት ቄስ መስፍን ይገዙም በስልጠናው በመገኘት ለልጆች እና ወጣት አገልግሎት መሪዎች መልዕክት አስተላልፈዋል:: ከስልጠናው በኃላ ስለ ሁለንተናዊ የልጆች እና ወጣቶች ፓኬጅ እና በአጠቃላይ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ዙርያ ሰፊ የምክክር ጊዜ ተደርጓል። ሰልጣኞች የወሰዱትን ስልጠና ወደየ ማ/ምዕመናኖቻቸው በማውረድ የሚተገብሩት ይሆናል:: ሁለንተናዊ ዕድገት ለልጆች እና ወጣቶቻችን! ''የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤ ...'' ነህምያ 2:20 ** ** ** **

YEROO LEENJII SINOODOOSII WALAL BEETEELITTI: GAGGEESSITOOTAA FI TAJAAJILTOOTA IJOOLLEE FI  DARGAGGOOTAAF                    × × × WKWWMakaana Yesuus Itoophiyaatti Qajeelchi Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa Gaggeessitoota Sinoodoosii Walal Beeteelii fi Qindeessitoota Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa pireesbitarootaa fi waldaa amantootaa sinoodoosichaa garagaraa irraa dhufaniif mata duree "Guddinaa fi Jirjiirama Hunda-galeessa" jedhuun Leenjiin Paakeejii Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa Hunda-galeessa bu'uura godhate kennameera. Leenjicha kan kennan Daarektara Qajeelcha Ijoollee fi Dargaggoo waldattii kan ta'an Wondimmaagany Uddeessaa yoo ta'an, Pirezidaantiin sinoodoosichaa Lubni Masfiin Yiggazuus leenjicha irratti argamuudhaan hirmaattotaaf ergaa dabarsaniiru. Leenjicha booda paakeejii hunda-galeessa irrattii fi haala tajaajila ijoollee fi dargaggootaa waliigalaa irratti yeroo marii taasifameera. Leenjifamtootni leenjii fudhatan kana akkaataa paakeejicha irratti ibsameera sadarkaa sadarkaadhaan gara Waldaa Amantootaa isaaniitti gad buusuun irratti kan hojjatan ta'a. Guddinnaa fi Jirjiirama Hunda-galeessa Ijoollee fi Dargaggoota Keenyaaf! "...Nuuti garbooti Isaa kaanee ijaaruu ni jalqabna, Waaqayyo Gooftaan samii immoo nuuf qajeelcha;..." Nah. 2:20                               The Children and Youth Ministry Department of the Ethiopian Evangelical Church Mekane gave training for the leaders of the newly established Walal Bethel Synod, and for the coordinators of the children and youth ministries from the synod presbyteries and the congregations based on the Wholistic Ministry Package of Children and Youth of the EECMY entitled "Wholistic Growth and Transformation." The training was given by the Director of the church's children and youth ministry department, Brother Wondmagegn Udessa. The President of the Synod, Reverend Mesfin Yigezu, attended the training and delivered a message to the leaders of the children and youth ministry of the synod. After the training, there was an extensive consultation period about the comprehensive package for children and youth and overall children and youth ministries of the synod. The trainees will apply the training they have received in their respective congregations. Wholistic Growth and Transformation for Our Children and Youth! "“The God of heaven will give us success. We His servants will start rebuilding,...” Neh. 2:20 EECMY Youth Ministry

Har'a Muddee 8, 2016, Waldaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Komishinii Misooma fi Tajaajila Hawaasummaa abbootii amantii Itoophiyaa hunda waliin ta'udhan dhimma nagaa irratti mari'atee, nagaa irratti hojjechuuf waliigalaniiru. Marii kana irratti muuxannoon hojii nagaa Waldaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus fi dhaabbileen amantaa biroo fi gumaacha isaan nagaa biyyaalessaaf qaban kaafameera. Dhumarrattis dhimma nagaa Itoophiyaa keessattuu naannoo Wollegaatti cimsuuf Waldaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Komishinii Misooma fi Tajaajila Hawaasummaa USAID waliin ta'uun pirojektii " Advocating for Peace through Influential Individuals" jedhu jalqabeera.

December 18, 2023. EECMY- DASSC conducted a half day consultation workshop with inter-religious leaders different stakeholder
+7
December 18, 2023. EECMY- DASSC conducted a half day consultation workshop with inter-religious leaders different stakeholders and partners with the theme "Advocating for peace through inter religious leaders" at Elilli International Hotel. ዛሬ ታህሳስ 8 ቀን 2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማትና ማህበራዊ አገልግሎት ኮሚሽን ከሁሉም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ጋር በሰላም ዙሪያ ምክክር በማድረግ በዘላቂ የሠላም ግንባታ ላይ ለመስራት ተስማምተዋል። በምክክሩ ወቅት የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እና የሌሎች የሃይማኖት ተቋማት የሰላም የስራ ልምድ እና ለሀገር ሰላም ያበረከቱት አስተዋፅኦ ተነስቷል። በመጨረሻም በኢትዮጵያ በተለይም በወለጋ አካባቢ ያለውን የሰላም ሁኔታ ለማጠናከር የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማትና ማህበራዊ አገልግሎት ኮሚሽን ከዩ.ኤስ.ኤ.አይዲ ጋር በመተባበር “ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በመጠቀም ለሰላም መስራት” የሚል ፕሮጀክት አስጀምራል። የፕሮጀክቱ ዓላማ በማህበረሰብ መሪዎች መካከል የጋራ መግባባት መፍጠር እና ግጭት እንዲቆም በጎ አስተዋጾ ማድረግ እንደሆነ ተገልጿል ።

ከአዳዲስ የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች ከመጡ የሴቶች አገልግሎት ክፍል መሪዎች ጋር የምክክር ጊዜ ተካሄደ × × × በቤተክርስቲያኒቱ የሴቶች አገልግሎት ዲፓርትመንት በተዘጋጀው የአንድ ቀን ምክክር በመገ
+8
ከአዳዲስ የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች ከመጡ የሴቶች አገልግሎት ክፍል መሪዎች ጋር የምክክር ጊዜ ተካሄደ × × × በቤተክርስቲያኒቱ የሴቶች አገልግሎት ዲፓርትመንት በተዘጋጀው የአንድ ቀን ምክክር በመገባደድ ላይ ባለው የፈረንጆቹ የ2023 ዓ.ም ከተቋቋሙ አዳዲስ ሲኖዶሶች እና ለመጀመሪያ ጊዜ ከተመረጡ የነባር ሲኖዶስ የሴቶች አገልግሎት አስተባባሪዎች ጋር የማስገዘቢያ ምክክር በጉዲና ቱምሳ ሁለንተናዊ የስልጠና ማዕከል ተካሂዷል። የምክክሩም አላማ በዋነኛነት የቤተክርስቲያኒቱን የሴቶች አገልግሎት አላማን ማስገንዘብ እና ከአገልግሎቱ ጋር አዳዲስ የሆኑትን መሪዎች ማስተዋወቅ እንደነበር አስተባባሪዎች ለመረዳት ተችላል። በተጨማሪም በቀጣይም የአገልግሎት ክፍሉን የአምስት ዓመታት ስልታዊ ዕቅድ ለማሳካት በጋራ መስራት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መምከራቸውን ተሳታፊዎች ገልጸዋል። ❕️❗️❕️ለበለጠ የአገልግሎት ክፍሉ መረጃ ይህንን ፔጅ ይከታተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ። https://www.facebook.com/profile.php?id=61554089157646&mibextid=JRoKGi

Under the overarching theme of "Mission of the church," two days of training is given for pastors and evangelists from three synods.                           ×  ×  × The training was mainly focused on enabling the ministers to bring new people and anchor and strengthen those who are in the church. Within the three training venues, 650 trainees have participated. In the training given in the month of November, ministers from Horo Guduru, Ambericho Blate, and Amaro & and its surrounding Synod have partaken. According to the Department of Mission and Theology, minister's holistic growth division, such kinds of training will be given for the remaining Synods based on the schedule made for the given year.

"የቤተክርስቲያን ተልዕኮ" በሚል መሪ ሀሳብ በሶስት የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች ለሚገኙ ቄሶችና ወንጌላዊያን የሁለት ቀናት ስልጠና ተሰጠ። × × × ስልጠናው በዋነኛነት የወንጌል አገልጋዮችን አዳዲስ
+6
"የቤተክርስቲያን ተልዕኮ" በሚል መሪ ሀሳብ በሶስት የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች ለሚገኙ ቄሶችና ወንጌላዊያን የሁለት ቀናት ስልጠና ተሰጠ።                    ×  ×  × ስልጠናው በዋነኛነት የወንጌል አገልጋዮችን አዳዲስ ሰዎችን ወደ ቤተክርስቲያን ማምጣት፣ የመጡትን መትከልና ማነጽ ማስቻል ላይ ያተኮረ ነበር። በሶስቱ የስልጠና ስፍራዎችም በድምሩ 650 ሰልጣኞች ተሳታፊ እንዲሆኑ ማስቻል ተችሏል። በህዳር ወር በሶስት ከተሞች በተሰጠው ስልጠና የሆሮ ጉዱሩ ሲኖዶስ፣ አምበሪቾ ብላቴ ሲኖዶስ እና አማሮ እና አከባቢው ሲኖዶስ አገልጋዮች ተካፍለዋል። በቀጣይም ተመሳሳይ ይዘት ያለው ስልጠና በቀሩት የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት እንደሚሰጥ የቤተክርስቲያኒቱ የወንጌል ተልዕኮ እና ቲኦሎጂ ዲፓርትመንት ፣ የአገልጋዮች ሁለንተናዊ እድገት ክፍል አሳውቋል።             * *   * *    * *    * *