The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
رفتن به کانال در Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
نمایش بیشتر3 280
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+217 روز
+10130 روز
آرشیو پست ها
የ2018 ዓ.ም የወጣቶች በዓል ሳምንት
አርብ ፤ መጋቢት 25፡ 2018ዓ.ም ፡ የወንጌል ሰርጭት ዘመቻ ቀን
👉 በወንጌል ሰርጭት ዘመቻ (በአካባቢ ፤ በመንደሮች በከተሞች ዙርያ ፤ በማህበራዊ ሚዲያ እና ወዘተ የወንጌል ስርጭት ማድረግ)
''በወንጌል አላፍርምና፤ ... ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።'' ሮሜ 1:16
Torbaan Ayyaana Dargaggootaa
• Jimaata, Bitootessa 25, 2018ALI: Guyyaa Duula Tajaajija Wangeela Labsuu
👉 Naannoo keessa jiraannutti, mandarootaa fi magaalotatti, miidiyaa hawaasaatiin fi kkf'n Wangeela labsuu...
''Ani Wangeelatti hin yeella'u, Inni humna Waaqayyoo isa warra amantii qaban hundumaa,... fayyisuu dha.'' Roomaa 1:16
https://t.me/eecmyyouthministry
EECMY Youth Ministry
https://t.me/eecmyyouthministry
EECMY Youth Ministry
የኢ/ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ የ2018 ዓ.ም የወጣቶች በዓል ሳምንት :
ረቡዕ ፤ መጋቢት 23፡ 2018ዓ.ም ፡ የስፖርታዊ ጨዋታዎች እና ውድድሮች ቀን
ቀን
👉የአካል እንቅስቃሴ፤ እግር ኳስ፤ የመረብ ኳስ፤ ሩጫ፤ የገመድ ጉተታ፤ … እና ወዘተ )
''ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህን አስብ፥ ይህንም አዘውትር።'' 1ጢሞ. 4:15
EECMY Youth Ministry The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus Mekane Yesus TV
https://t.me/eecmyyouthministry
የወንጌል እንቅስቃሴ በደሴ ከተማ የተጀመረበት 90ኛ ዓመት እና የማዕከላዊ ሰሜን ኢትዮጵያ ሲኖዶስ በድጋሚ የተቋቋመት 25ኛ ዓመት ድርብ ክበረ በዓል ከሚያዚያ 5-11 ቀን 2018 በተለያዩ መርሃ ግብሮች በታላቅ ድምቀት ሊከበር ዝግጅቶች ሁሉ ተጠናቀዋል።
ለዚህም ልዩ የምስጋና ክብረ በዓል ከሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ በርካታ እንግዶች ወደ ደሴ ከተማ የሚከትሙ ሲሆን ምዕመናን እና የወንጌል አማኞች ተካፋይ እንዲሆኑ የግበዣ ጥሪ ቀርቧል።
አቤኔዘር፥ እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል
1ኛ ሳሙኤል 7፥12
#EECMY_Youth_Week
March 30-April 05, 2026
👉Leading verse: ''...let your light shine before others, that they may see your good deeds and glorify your Father in heaven.'' Matth. 5:16
👉Theme: ''An Impactful Life for Wholistic Ministry!''
👉In all congregations of the EECMY.
https://t.me/eecmyyouthministry
#Share
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ኢትዮጵያ ሮሆቦት ሲኖዶስ ለአደጋ ተጎጂዎች የ350 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ
አርባ ምንጭ፡ መጋቢት 12/2018 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን)
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የደቡብ ኢትዮጵያ ሮሆቦት ሲኖዶስ በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች በደረሰው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የ350 ሺህ ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አደረገ።
የሲኖዶሱ ፕሬዝዳንት ቄስ ከተማ ካሚሌ በአደጋው ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልጸው ተጎጂዎችን ለመርዳትና መልሶ ለማቋቋም የሚውል የምግብ ፍጆታ ቁሳቁስ አስረክበዋል።
ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምሴ አድማሱ (ዶ/ር) ሲኖዶሱ ላሳየው ፈጣን ምላሽና ሰብዓዊ ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ዋና አስተዳዳሪው አክለውም ፈጣሪ ህዝባችንን ከመሰል አደጋና ሀዘን እንዲጠብቅ ምኞታቸውን ገልጸዋል።
በስመኝ አክሊሉ
#Ayyaana_Dargaggootaa_Waldaa_Kiristaanaa_Warra_Wangeelaa_Makaana_Yesuus_Itiyoopiyaa
Bitootessa 21-27/2018 ALI
👉Luqqisii Duree: ''Namoonni hojii keessan isa gaarii arganii, Abbaa keessan isa waaqa irraaf ulfina akka kennaniif ifni keessan akkuma kanaatti namoota duratti haa ifu!.'' Maat. 5:16
👉Mata Duree: “Jireenya Dhiibbaa Uumu Tajaajila Hunda-Galeessaaf”
👉Waldaa Amantootaa hundumaatti
https://t.me/eecmyyouthministry
EECMY Youth Ministry
#Share
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ለመሬት መንሸራተት ተጎጂዎች የ1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገች
* *
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል የ1 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል ።
ድጋፉን ያስረከቡት የቤተክርስቲያኗ ፕሬዝዳንት ቄስ ዶክተር ዮናስ ይገዙ በአደጋው በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገልጸው፤ በጸሎታቸውም ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን፣ ለተረፉት ደግሞ ጥንካሬን ተመኝተዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም አደጋው ህሊናን የሚነካ እና ከፍተኛ ጉዳት ያስከተለ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ድጋፍ የመጀመሪያ ዙር መሆኑን የጠቆሙት ፕሬዝዳንቱ ቤተክርስቲያኗ በቀጣይ ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ውስጥ በንቃት እንደምትሳተፍና በዘላቂነት ለመደገፍም ከዞኑ መንግስት ጎን እንደምትቆም አረጋግጠዋል።
"በቅርቡ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ በዞኑ የደረሰውን ጉዳት አንስተን ተወያይተናል። የዛሬው አመጣጣችንም ለቅሶ ለመድረስና አጋርነታችንን ለመግለጽ ሲሆን፣ በቀጣይም በዘላቂነት ለመደገፍ በርከት ባሉ ድጋፎች እንመለሳለን" ብለዋል ቄስ ዶክተር ዮናስ።
የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር ደምሴ አድማሱ ድጋፉን በተቀበሉበት ወቅት እንደገለጹት በዞኑ በሚገኙ 4 ወረዳዎች በተከሰተው በዚህ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ81 ሰዎች ህይወት ማለፉንና በርካታ ወገኖች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን አስታውሰዋል።
ዋና አስተዳዳሪው ቤተክርስቲያኗ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ላደረገችው የጸሎት፣ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ እንዲሁም ለገለጸችው ማጽናኛ በተጎጂዎችና በዞኑ መንግሥት ስም ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
በአሁኑ ወቅትም ተጎጂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ህብረተሰቡን ያስተባበረ ሰፊ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
በሰመኝ አክሊሉ
አርባ ምንጭ፦ መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን)
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
