fa
Feedback
ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል

ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል

رفتن به کانال در Telegram

ኤጲፋንዮስ ማለት ከሳቲ ገላጭ ማለት ነው።በዚህ የቴሌግራም ቻናል ላይ ተዋሕዶ ሀይማኖትን መግለጽ ማስተማር ገዳማቶችን ማስጎብኘት ስለ ቅዱሳን ማስተማር ወቅታዊ የቤተ-ክርሰቲያን ጉዳዮችን ይዟል

نمایش بیشتر
749
مشترکین
-224 ساعت
-17 روز
+530 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '24
سپتامبر '24
+13
در 0 کانال‌ها
اوت '24
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+1
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+4
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+81
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+116
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+91
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+40
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+423
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
25 سپتامبر0
24 سپتامبر0
23 سپتامبر0
22 سپتامبر0
21 سپتامبر0
20 سپتامبر+1
19 سپتامبر0
18 سپتامبر+1
17 سپتامبر+1
16 سپتامبر0
15 سپتامبر0
14 سپتامبر0
13 سپتامبر+2
12 سپتامبر0
11 سپتامبر+2
10 سپتامبر0
09 سپتامبر0
08 سپتامبر0
07 سپتامبر+1
06 سپتامبر0
05 سپتامبر0
04 سپتامبر+1
03 سپتامبر+1
02 سپتامبر+1
01 سپتامبر+2
پست‌های کانال
2
◈ደብረሊባኖስ ገዳምን ምን ያህል ያውቁታል?        እሁድ_ህዳር_16  ጉዞ ወደ ደብረሊባኖስ ገዳም        📌 በቀን 303 ጊዜ ዳዊት ከሚደገምበት።        📌 በሰንበት 13 ሰዓት ስርዓተ አምልኮ ከሚፈጸምበት።        📌 12ቱ ቤተ-ምርፋቅ ከሚገኝበት።        📌 የአባታችን ክቡር ስጋቸው ካረፈበት።     ➛  ደብረ አስቦ ዋሻ የጸለዩበት ቃል-ኪዳን የተቀበሉበትን     ➛በዚህ ስፍራ መጥቶ የተማጸነህ ኢየሩሳሌም ሀገሬ መጥቶ እንደተማጸነኝ አድርጌ እቆጥርለታለው።         ➛ ጎልጎታ መቃብሬን እንደጎበኘ አድርጌ እባርከዋለው።        ➛እዚህ ቦታ አንተን መጥቶ የተማጸነ የለመነህን ሁሉ እፈጽምለታለው።           ➛ ወንድ ልጅ የ፵ ቀን ሴት ልጅን የ፹ቀን ቡሩካን አደርጋቸዋለው።            ➛ ለ10 ትውልድ የምህረት ቃልኪዳኔን እሰጠዋለው። ብሎ ቃል-ኪዳን የገባላቸው የበረከት ሥፍራ።      🇪🇹👉 ፈዋሹን የድውያን ተስፋ የሆነውን ጸበላቸውን እንጠመቃለን፣እንጠጣለን፣እንቀዳለን።            🇪🇹👉 የቤተ መዘክር ጉብኝት               ➛በብዙ ታሪክ እና ቅርስ የተሞላውን               ➛የቅዱሱ አባት አቡነ ተክለሃይማኖት ቢጫው ቀሚስ እና ቆብ እና ሌሎችም በርካታ ቅርሶች ያሉበት።          🇪🇹👉 #የምሳ_መስተንግዶ።                              🇪🇹👉 #ደረጃውን_በጠበቀ_ጎልደን_ባስ             ➛ሰባክያን፣እና ዘማርያን የሚገኙበት።           🇪🇹👉 የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተ-መቅደስን ስንመለስ በመንገዳችን ተሳልመን በጊዜ ወደ በዓታችን እንመለሳለን። ክብር ለተክልዬ አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር ይሁን። ከኛ ጋር መጓዝ የምትፈልጉ በ16-03-2016ዓ.ም እሁድ ጉዞ ተዘጋጅቷል።              💸  #የጉዞ_ዋጋ_700_ብር_ሲሆን ➛  የደርሶ መልስ፣የሙዚየም መግቢያ፣ቱሪስት እስታንዳርድ ጉብኝት፣መስተንግዶን ያካትታል። መነሻ ቦታዎቻችን :-🇪🇹 ፒያሳ ጊዮርጊስ                             🇪🇹መገናኛ ማራቶን ሕንጻ                             🇪🇹 ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል   ☎️ #በ09_16_55_80_80   ☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።     🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት ➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።             ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።        ☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ። አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812 ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛         ➛ህዳር 22እና 23 #ዝዋይ_ገዳማት ➛ከታህሳስ 25-30 #ቅዱስ_ላሊበላ ➛ከታህሳስ 17-20 #ቁልቢ_ገብርኤል
227
3
بدون متن...
211
4
◈ደብረሊባኖስ ገዳምን ምን ያህል ያውቁታል?        እሁድ_ህዳር_16 ጉዞ ወደ ደብረሊባኖስ ገዳም        📌 በቀን 303 ጊዜ ዳዊት ከሚደገምበት።        📌 በሰንበት 13 ሰዓት ስርዓተ አምልኮ ከሚፈጸምበት።        📌 12ቱ ቤተ-ምርፋቅ ከሚገኝበት።        📌 የአባታችን ክቡር ስጋቸው ካረፈበት።     ➛  ደብረ አስቦ ዋሻ የጸለዩበት ቃል-ኪዳን የተቀበሉበትን     ➛በዚህ ስፍራ መጥቶ የተማጸነህ ኢየሩሳሌም ሀገሬ መጥቶ እንደተማጸነኝ አድርጌ እቆጥርለታለው።         ➛ ጎልጎታ መቃብሬን እንደጎበኘ አድርጌ እባርከዋለው።        ➛እዚህ ቦታ አንተን መጥቶ የተማጸነ የለመነህን ሁሉ እፈጽምለታለው።           ➛ ወንድ ልጅ የ፵ ቀን ሴት ልጅን የ፹ቀን ቡሩካን አደርጋቸዋለው።            ➛ ለ10 ትውልድ የምህረት ቃልኪዳኔን እሰጠዋለው። ብሎ ቃል-ኪዳን የገባላቸው የበረከት ሥፍራ።      🇪🇹👉 ፈዋሹን የድውያን ተስፋ የሆነውን ጸበላቸውን እንጠመቃለን፣እንጠጣለን፣እንቀዳለን።            🇪🇹👉 የቤተ መዘክር ጉብኝት               ➛በብዙ ታሪክ እና ቅርስ የተሞላውን               ➛የቅዱሱ አባት አቡነ ተክለሃይማኖት ቢጫው ቀሚስ እና ቆብ እና ሌሎችም በርካታ ቅርሶች ያሉበት።          🇪🇹👉 #የምሳ_መስተንግዶ።                              🇪🇹👉 #ደረጃውን_በጠበቀ_ጎልደን_ባስ             ➛ሰባክያን፣እና ዘማርያን የሚገኙበት።           🇪🇹👉 የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተ-መቅደስን ስንመለስ በመንገዳችን ተሳልመን በጊዜ ወደ በዓታችን እንመለሳለን። ክብር ለተክልዬ አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር ይሁን። ከኛ ጋር መጓዝ የምትፈልጉ በ16-03-2016ዓ.ም እሁድ ጉዞ ተዘጋጅቷል።              💸  #የጉዞ_ዋጋ_700_ብር_ሲሆን ➛  የደርሶ መልስ፣የሙዚየም መግቢያ፣ቱሪስት እስታንዳርድ ጉብኝት፣መስተንግዶን ያካትታል። መነሻ ቦታዎቻችን :-🇪🇹 ፒያሳ ጊዮርጊስ                             🇪🇹መገናኛ ማራቶን ሕንጻ                             🇪🇹 ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል   ☎️ #በ09_16_55_80_80   ☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።     🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት ➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።             ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።        ☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ። አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812 ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛         ➛ህዳር 22እና 23 #ዝዋይ_ገዳማት ➛ከታህሳስ 25-30 #ቅዱስ_ላሊበላ ➛ከታህሳስ 17-20 #ቁልቢ_ገብርኤል
214
5
بدون متن...
343
6
بدون متن...
1
7
🇪🇹#የበረከት_ጉዞ_ወደ_ደብረ_ሊባኖስ #እሁድ_ህዳር_16 📌 በቀን 303 ጊዜ ዳዊት ከሚደገምበት። 📌 በሰንበት 13 ሰዓት ስርዓተ አምልኮ ከሚፈጸምበት። 📌 12ቱ ቤተ-ምርፋቅ ከሚገኝበት። 📌 የአባታችን ክቡር ስጋቸው ካረፈበት። ➛ ደብረ አስቦ ዋሻ የጸለዩበት ቃል-ኪዳን የተቀበሉበትን ➛በዚህ ስፍራ መጥቶ የተማጸነህ ኢየሩሳሌም ሀገሬ መጥቶ እንደተማጸነኝ አድርጌ እቆጥርለታለው። ➛ ጎልጎታ መቃብሬን እንደጎበኘ አድርጌ እባርከዋለው። ➛እዚህ ቦታ አንተን መጥቶ የተማጸነ የለመነህን ሁሉ እፈጽምለታለው። ➛ ወንድ ልጅ የ፵ ቀን ሴት ልጅን የ፹ቀን ቡሩካን አደርጋቸዋለው። ➛ ለ10 ትውልድ የምህረት ቃልኪዳኔን እሰጠዋለው። ብሎ ቃል-ኪዳን የገባላቸው የበረከት ሥፍራ። 🇪🇹👉 ፈዋሹን የድውያን ተስፋ የሆነውን ጸበላቸውን እንጠመቃለን፣እንጠጣለን፣እንቀዳለን። 🇪🇹👉 የቤተ መዘክር ጉብኝት ➛በብዙ ታሪክ እና ቅርስ የተሞላውን ➛የቅዱሱ አባት አቡነ ተክለሃይማኖት ቢጫው ቀሚስ እና ቆብ እና ሌሎችም በርካታ ቅርሶች ያሉበት። 🇪🇹👉 #የምሳ_መስተንግዶ። 🇪🇹👉 #ደረጃውን_በጠበቀ_ጎልደን_ባስ ➛ሰባክያን፣እና ዘማርያን የሚገኙበት። 🇪🇹👉 የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተ-መቅደስን ስንመለስ በመንገዳችን ተሳልመን በጊዜ ወደ በዓታችን እንመለሳለን። ክብር ለተክልዬ አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር ይሁን። ከኛ ጋር መጓዝ የምትፈልጉ በ16-03-2016ዓ.ም እሁድ ጉዞ ተዘጋጅቷል። 💸 #የጉዞ_ዋጋ_700_ብር_ሲሆን ➛ የደርሶ መልስ፣የሙዚየም መግቢያ፣ቱሪስት እስታንዳርድ ጉብኝት፣መስተንግዶን ያካትታል። መነሻ ቦታዎቻችን :-🇪🇹 ፒያሳ ጊዮርጊስ 🇪🇹መገናኛ ማራቶን ሕንጻ 🇪🇹 ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል ☎️ #በ09_16_55_80_80 ☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል። 🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት ➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል። ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል። ☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ። አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812 ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛ ➛ህዳር 22እና 23 #ዝዋይ_ገዳማት ➛ከታህሳስ 25-30 #ቅዱስ_ላሊበላ ➛ከታህሳስ 17-20 #ቁልቢ_ገብርኤል
296
8
بدون متن...
334
9
+3
بدون متن...
227
10
◈ መንፈሳዊ ጉዞ ከ 1000 አመት በላይ ታሪክና ቅርስ ወደያዘው አስደናቂው ስፍራ       ➛  ዝዋይ 5ቱ ደሴት እና 8ቱ ገዳማት የፊታችን ህዳር 1 እና 2 የአዳር ጉዞ           በስፍራውም 👇 ➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት ➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት ➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት ➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት ➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት ➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።      የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ  በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ                1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ                2➛  ደብረ ሲና ድንግል ማርያም                3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም                4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ                5➛ጠዴቻ አብርሐም ተብለው የሚጠሩ አምስት  መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ               48 ታቦታት ይገኛሉ። የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡ በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡ ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡ መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡ የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት  ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።     እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።   መነሻ ቀን 📆 ➛ህዳር 1   መነሻ ⌚➛11:30   መመለሻ ቀን📆➛ህዳር 2 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ              💸  #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን ➛  የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን                        ➛የጀልባ ትራንስፖርትን                        ➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን                        ➛የአንድ ቀን ማደሪያን  ያካትታል። መነሻ ቦታዎቻችን :-➛ፒያሳ ጊዮርጊስ                             ➛መገናኛ ማራቶን ሕንጻ                             ➛ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል                              ➛ጋርመንት አደባባይ   ☎️ #በ09_16_55_80_80   ☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።     🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት ➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።             ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።        ☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ። አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812 ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛ ➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል           ➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት 👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗 🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎
212
11
بدون متن...
219
12
◈ መንፈሳዊ ጉዞ ከ 1000 አመት በላይ ታሪክና ቅርስ ወደያዘው አስደናቂው ስፍራ       ➛  ዝዋይ 5ቱ ደሴት እና 8ቱ ገዳማት የፊታችን ህዳር 1 እና 2 የአዳር ጉዞ           በስፍራውም 👇 ➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት ➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት ➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት ➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት ➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት ➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።      የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ  በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ                1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ                2➛  ደብረ ሲና ድንግል ማርያም                3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም                4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ                5➛ጠዴቻ አብርሐም ተብለው የሚጠሩ አምስት  መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ               48 ታቦታት ይገኛሉ። የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡ በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡ ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡ መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡ የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት  ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።     እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።   መነሻ ቀን 📆 ➛ህዳር 1   መነሻ ⌚➛11:30   መመለሻ ቀን📆➛ህዳር 2 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ              💸  #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን ➛  የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን                        ➛የጀልባ ትራንስፖርትን                        ➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን                        ➛የአንድ ቀን ማደሪያን  ያካትታል። መነሻ ቦታዎቻችን :-➛ፒያሳ ጊዮርጊስ                             ➛መገናኛ ማራቶን ሕንጻ                             ➛ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል                              ➛ጋርመንት አደባባይ   ☎️ #በ09_16_55_80_80   ☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።     🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት ➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።             ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።        ☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ። አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812 ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛ ➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል           ➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት 👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗 🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎
212
13
◈ መንፈሳዊ ጉዞ ከ 1000 አመት በላይ ታሪክና ቅርስ ወደያዘው አስደናቂው ስፍራ       ➛  ዝዋይ ደሴት 5ቱ_ገዳማት ጥቅምት 24-25 የአዳር ጉዞ           በስፍራውም 👇 ➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት ➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት ➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት ➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት ➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት ➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።      የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ  በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ                1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ                2➛  ደብረ ሲና ድንግል ማርያም                3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም                4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ                5➛ጠዴቻ አብርሐም ተብለው የሚጠሩ አምስት  መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ               48 ታቦታት ይገኛሉ። የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡ በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡ ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡ መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡ የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት  ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።     እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።   መነሻ ቀን 📆 ➛ ጥቅምት 24   መነሻ ⌚➛11:30   መመለሻ ቀን📆➛ ጥቅምት 25 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ              💸  #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን ➛  የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን                        ➛የጀልባ ትራንስፖርትን                        ➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን                        ➛የአንድ ቀን ማደሪያን  ያካትታል። መነሻ ቦታዎቻችን :-➛ፒያሳ ጊዮርጊስ                             ➛መገናኛ ማራቶን ሕንጻ                             ➛ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል                              ➛ጋርመንት አደባባይ   ☎️ #በ09_16_55_80_80   ☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።     🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት ➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።             ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።        ☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ። አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812 ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛ ➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል           ➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት 👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗 🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎 የቴሌግራምቻናላችን :➛                                   https://t.me/epifanyos የቲክ ቶክ ሊንካችን :➛                                tiktok.com/@memeherdawitmizana የኢንስታግራም ሊንካችን :➛    https://instagram.com/bete_epifanyos_tour_and_travel?igshid=NTc4MTIwNjQ2YQ==
351
14
+4
بدون متن...
275
15
بدون متن...
285
16
بدون متن...
307
17
◈ መንፈሳዊ ጉዞ ከ 1000 አመት በላይ ታሪክና ቅርስ ወደያዘው አስደናቂው ስፍራ       ➛  ዝዋይ ደሴት 5ቱ_ገዳማት ጥቅምት 24-25 የአዳር ጉዞ           በስፍራውም 👇 ➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት ➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት ➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት ➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት ➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት ➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።      የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ  በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ                1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ                2➛  ደብረ ሲና ድንግል ማርያም                3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም                4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ                5➛ጠዴቻ አብርሐም ተብለው የሚጠሩ አምስት  መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ               48 ታቦታት ይገኛሉ። የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡ በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡ ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡ መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡ የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት  ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።     እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።   መነሻ ቀን 📆 ➛ ጥቅምት 24   መነሻ ⌚➛11:30   መመለሻ ቀን📆➛ ጥቅምት 25 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ              💸  #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን ➛  የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን                        ➛የጀልባ ትራንስፖርትን                        ➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን                        ➛የአንድ ቀን ማደሪያን  ያካትታል። መነሻ ቦታዎቻችን :-➛ፒያሳ ጊዮርጊስ                             ➛መገናኛ ማራቶን ሕንጻ                             ➛ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል                              ➛ጋርመንት አደባባይ   ☎️ #በ09_16_55_80_80   ☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።     🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት ➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።             ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።        ☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ። አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812 ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛ ➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል           ➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት 👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗 🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎 የቴሌግራምቻናላችን :➛                                   https://t.me/epifanyos የቲክ ቶክ ሊንካችን :➛                                tiktok.com/@memeherdawitmizana የኢንስታግራም ሊንካችን :➛    https://instagram.com/bete_epifanyos_tour_and_travel?igshid=NTc4MTIwNjQ2YQ==
256
18
بدون متن...
208
19
بدون متن...
207
20
==== ጥቅምት 21 ==== በዚህ ቀን እመቤታችን ለሐዋርያው ማትያስ ተአምር ያደረገችለት ዕለት ነው ። በዚ፧ህችም ቀን እመቤታችን ማርያም ተአምራትን አድርጋ ደቀ መዝሙር ማትያስን ከእሥራት ቤት አዳነችው። የከበሩ ቅዱሳን ወንጌልን በዓለም ዞረው ይሰብኩ ዘንድ ዕጣ ሲጣጣሉ ለቅዱስ ማትያስ ዕጣ የደረሰው ሰውን ወደሚበሉ ሰዎች አገር ነበር፡፡ ይህችም ሀገር እስኩቴስ የተባለች ሩሲያ እንደሆነች የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ጸሐፊዎች ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ ማትያስም እነዚህ ሰውን የሚበሉ ሰዎች አገራቸው እንደደረሰ ዐይኑን አውልቀው አሠሩት፡፡ ምግባቸውም የመጻተኛ ሰው ሥጋ ነው፡፡ በልማዳቸው መሠረት መጻተኛን ሰው ገና እንደያዙት ዐይኖቹን ዐውልቀው በእሥር ቤት ያኖሩታል፡፡ እስከ 30 ቀንም ድረስ ሳር እያበሉ ያስቀምጡትና በ30ኛው ቀን አውጥተው አርደው ይበሉታል፡፡ ሐዋርያው ማትያስንም በልማዳቸው መሠረት ዐይኖቹን አውልቀው አሠሩት፡፡ ሐዋርያውም በእሥር ቤት ሆኖ በዚያ ላይ ዐይኖቹን ታውሮ ሳለ በጭንቅ ወደ ጌታችንና ወደ እመቤታችን ይለምን ነበር፡፡ ነገር ግን እመብርሃንና ልጇ መድኃኔዓለም 30ኛው ቀን ሳይፈጸም ሐዋርያው እንድርያስን ወደ እርሱ ላኩለት፡፡ ማትያስም ዐይኑን ፈወሱለትና ማየት ቻለ፡፡ እንድርያስም በተዘጋው በር በተአምራት ገብቶ አሥርቤቱ ውስጥ ያሉ እሥረኞችን በስውር አውጥቶ ከከተማው ውጭ ካስቀመጣቸው በኋላ ሁለቱ ሐዋርያት ተመልሰው ሰውን ለሚበሉት ሰዎች ተገለጡላቸው፡፡ እነርሱም ይዘው በአንገታቸው ገመድ አግብተው ለ3 ቀን በሀገራቸው ጎዳናዎች ላይ ሁሉ ጎተቱዋቸው፡፡ ሁለቱም ሐዋርያት በጸሎታቸው ከእሥር ቤቱ ምሰሶ ሥር ውኃ አፈለቁና ውኃው ሀገራቸውን ሁሉ እስኪያጥለቀልቅና ሰዎቹንም እስከ አንገታቸው ድረስ እስከሚደርስ ሞላ፡፡ ሁሉም በተጨነቁ ጊዜ ሁለቱ ሐዋርያት በፊታቸው ተገለጡና ‹‹በጌታችን እመኑ ትድናላችሁ›› በማለት ወንጌልን ሰብከውላቸው አሳመኗቸው፡፡ ምሥጢራትንም ሁሉ ገለጡላቸው፡፡ ደግሞም የአራዊት ጠባይን ከሰዎቹ ያርቅላቸው ዘንድ ወደ ጌታችንና ወደ ተወደደች እናቱ ከጸለዩ በኋላ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አጠመቋቸው፡፡ ያ የአውሬነት ጠባያቸውም ጠፍቶላቸው የዋህ፣ ቅንና ሩኅሩኆቸ ሆኑ፡፡ ሐዋርያትም ሃይማኖትን እያስተማሯቸው 30 ቀን አብረዋቸው ከተቀመጡ በኋላ አገልጋይ ኤጲስ ቆጶሳትን፣ ካህናትንና ዲያቆናትን ሾመውላቸው ወደ ሌላ ሀገር ሄዱ፡፡ ለሐዋርያት ሞገሳቸው ጣዕመ ስብከታቸው የኾነች ክብርት እመቤታችን ለእኛም ትለመነን!
224