5killo Jem'a official Channel
رفتن به کانال در Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
نمایش بیشتر1 160
مشترکین
-124 ساعت
+27 روز
-130 روز
آرشیو پست ها
+2
አላሁ አክበርርር🔥 !! አላሁ አክበርርር🔥 !! አላሁ አክበርርር🔥 !!
100 + 200 + 300 ብር ከወንድሞቻችን ገቢ ሆኗል !!
[ከአማኞቹ በእርሱ ላይ ለአላህ ቃል ኪዳን የገቡበትን በእውነት የፈጸሙ ወንዶች አልሉ፡፡] ( ቁርአን 33:23 )
አላህ ይቀበላቸው ፤ ዱኒያቸውን ገር በገር ያድርግ 🤲፤ መጨረሻቸውንም ያሳምር🤲 ፤ ከቀብር እና አኺራ ጭንቀት እና ቅጣት አላህ ይጠብቃቸው🤲!
ሰደቃችንን አሁንም እንደቀጠለ ነው! በኸይር ስራ ላይ እንጣደፍ! የቲሞችን እናስደስት !
ያ ኒሳእ የት ሄዳችሁ ነው ግን እንዲህ የተበለጣችሁት ??
ረሱል (ሰ.0.ወ) እንዲህ ብለዋል: እናንተ የሴት ስብስቦች ሆይ! ሰደቃ አውጡ (ምፅዋት አድርጉ)። ምህረትን መለመንም አብዙ። አብዛኛው የእሳት ሰዎች እናንተ ሆናችሁ ተመልክቼያለሁና።”
አላህ ከእሳት ሰው ከመሆን ይጠብቀን!
በሰደቃ ከእሳት እራሳችንን እንጠብቅ!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
153 ብር ለ የቲሞች ሰደቃ ገቢ ሆኗል!!
ተክቢር🔥 አላሁ አክበር !!
ተክቢር🔥 አላሁ አክበር !!
ሰደቃችን 12503 ብር ደርሷል !
ፆማቸውን በኢማን እና በ ኢህቲሳብ ከፆሙት🤲 ፤ ሀያታቸውም በበረካ ከተሞላ ባሮቹ ያርጋችሁ!!🤲
የቀረችንን 500 ብር ሞልቶ 13,000 የሚደፍንልን ጀግና የታለ? የታለች?
እስኪ ቁረቱል ዑዩን የሆኑት ነቢያችን (ሰ.ዐ.ወ) ምን እንዳሉን እንመልከት፡
ሙስሊም እንደዘገቡት ረሱል ( ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
“ከናንተ አንዳችሁ በሀላል ካገኝው ገንዘቡ አንዲትን ቴምር ብትሆን ሰደቃ አይሰጥም፤ አላህ በቀኝ እጁ ተቀብሎ የሚይዛትና ልክ አንዳችሁ የፈረሱን ወይም የግመሉን ግልገል ተንከባክቦ እንደሚያሳድጋት ትልቅ ወይም ተራራ እስከሚያክል ድረስ ተንከባክቦ የሚያሳድገው ቢሆን እንጂ።”
✨ ምንኛ ያማረ ቃልኪዳን !!
✨ ምንኛ ያማረች ንግድ !!
ተባብረን የየቲሞች እና መሳኪኖችን ቤት ለዒድ በ ፌሽታ እንሙላው !!
ሁላችንም በአቅማችን እንሰድቅ !!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
አላሁ አክበርርርርር !
አላሁ አክበርርርርር !
አላሁ አክበርርርርር !
እህታችን ከ 4ኪሎ 50 ብር ገቢ አድርጋለች !!
እንዲህም ስትል አክላለች፡ " ዱዓ አድርጉልኝ አሏህ ከጭንቅ እንዲፈርጀኝ ፤ ወላጆቼንም አላህ ጀነተል ፊርደውስን እንዲወፍቃቸው"
አሏህ ከዱኒያም ከአኺራም ጭንቅ ይገላግላት! ያሰበችውንም ሞልቶ ያማረ ሀያትን ይወፍቃት !! ወላጆቿንም እሷንም በጀነተል ፊርደውስ ያቀማጥላቸው!!
ሁላችንም እህታችንን በዱዓ እናስታውሳት !!
መልካም ልጅ እንዲህ ለየቲሞች እየሰደቀ ለወላጁ ዱዓ ያስደርጋል !!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
“የሰው ልጆች ስራ በሚሞቱ ግዜ ይቋረጣል። ሶስት አይነት ነገሮች ሲቀሩ… ከዛ ውስጥ አንዱ፦ ለሱ ዱዓ የሚያደርግለት መልካም ልጅ ነው።”
ታዲያ ለወላጁም ለነፍሱም ይሆንለት ዘንድ ነይቶ የሚሰድቅ ማን ነው??
📌 በረመዳን መገባደጂያ ለሊቶች ለ ኸይር ስራ እንሽቀዳደም
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
የቲሞች እና መሳኪኖችን ከዒድ ሀሳብ እና ትካዜ እንዲወጡ በተደረገው የሰደቃ ማሰባሰብ ስራ ከትላንት ጀምረን ባደረግነው ጥሪ ፤ እስካሁን የተያዘው ሪከርድ፡
5000 ብር 1ኛ 🔥🔥
1000 ብር 2ኛ 🔥🔥
500 ብር 3ኛ 🔥🔥
ታዲያ ይሄን ሪከርድ ለመስበር እና ለይሉን ዱዓ እንድናደርግላችሁ የምትፈልጉ ጀግኖች በሩ ክፍት ነው ተብላችኋል! አላህ ይወፍቀን !!
ከአቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦
“አንድ ሰው ወደ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ዘንድ በመምጣት እንዲህ አላቸው፦ በላጩና ትልቅ ምንዳ ያለው ሰደቃ የቱ ነው? ‘በላጩ ሰደቃ አንተ ጤና ላይ እያለህ፣ ነፍስህ ስስታም ሆና ሳለ፣ ሀብትን እያሰብክና ድህነትን እየፈራህ የምትሰጠው ነው፡፡ ነፍስህ ለመውጣት ተቃርባ ለእገሌ ይህን ያህል ለእገሌ ይህን ያህል እስከምትልበት ጊዜ ድረስ (ሰደቃን) አታቆይ። ያኔ በርግጥም የእገሌ ሆኗልና።’”
ሰደቀ ረሱሉሏህ !!
እስኪ ዛሬ 20,000 እንሙላው !!! ሂማውን አላህ ይስጠንና።
ሰደቃችን ትንሽ ናት ሳትሉ ለኸይር ስራ ተበራቱ!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
የቲሞች እና መሳኪኖችን ከዒድ ሀሳብ እና ትካዜ እንዲወጡ በተደረገው የሰደቃ ማሰባሰብ ስራ ከትላንት ጀምረን ባደረግነው ጥሪ ፤ እስካሁን የተያዘው ሪከርድ፡
5000 ብር 1ኛ 🔥🔥
1000 ብር 2ኛ 🔥🔥
500 ብር 3ኛ 🔥🔥
ታዲያ ይሄን ሪከርድ ለመስበር እና ለይሉን ዱዓ እንድናደርግላችሁ የምትፈልጉ ጀግኖች በሩ ክፍት ነው ተብላችኋል! አላህ ይወፍቀን !!
ከአቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦
“አንድ ሰው ወደ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ዘንድ በመምጣት እንዲህ አላቸው፦ በላጩና ትልቅ ምንዳ ያለው ሰደቃ የቱ ነው? ‘በላጩ ሰደቃ አንተ ጤና ላይ እያለህ፣ ነፍስህ ስስታም ሆና ሳለ፣ ሀብትን እያሰብክና ድህነትን እየፈራህ የምትሰጠው ነው፡፡ ነፍስህ ለመውጣት ተቃርባ ለእገሌ ይህን ያህል ለእገሌ ይህን ያህል እስከምትልበት ጊዜ ድረስ (ሰደቃን) አታቆይ። ያኔ በርግጥም የእገሌ ሆኗልና።’”
ሰደቀ ረሱሉሏህ !!
እስኪ ዛሬ 20,000 እንሙላው !!! ሂማውን አላህ ይስጠንና።
ሰደቃችን ትንሽ ናት ሳትሉ ለኸይር ስራ ተበራቱ!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
"ዱዓ አድርጉልኝ ያሰብኩት እንዲሳካ"
ያለ ወንድማችን 100 ብር ለጀመዓው ሰደቃ አድርጓል!
ተክቢርርር 🔥 አላሁ አክበር !!
ተክቢርርር 🔥 አላሁ አክበር !!
አላህ ያሰበውን ያስካለት ካላሰበውም መንገድ ያማረ ነገርን ይወፍቀው ፤ ዱኒያውንም አኺራውንም የተዋበ ያድርግለት !!
ወንድማችንን ሁላችንም በ ዱዓ እናስታውሰው !
ዛሬ 26ኛው ለይል ነው፣ ረመዳን ሊገባደድ ጥቂት ቀናት ይቀራሉ እና እንጠቀምባቸው !!
በነዚህ የስራዎች ምንዳ በብዙ እጥፎች በሚባዙበት ፤ ለይለተል ቀድር በሚከጀሉበት የረመዳን መጨረሻ ቀናቶች ለኸይር ስራ እንሽቀዳደም !!
አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ እንዲህ ይለናል፡
ያ ለአላህ መልካም ብድርን የሚያበድርና ለእርሱ (አላህ) ብዙ እጥፎች አድርጎ የሚያነባብርለት ማነው? ( ቁርአን 2:245)
አላህ እየጠየቀ ነው ፤ ታዲያ ከኛ መሀል ለዚህ የጌታው ጥሪ መልስ የሚሰጥ ማን ነው ??
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+1
አላሁ አክበር 🔥!! አላሁ አክበር🔥!! አላሁ አክበርርር🔥 !!
የዒሻእ ወቅት ሳይገባ 12,000 ብር እንሙላ ብለን ባደረግነው ጥሪ መሰረት ሁለት እንቁ እንስቶቻችን እያንዳንዳቸው 200 200 ብር ገቢ አድርገዋል !
ሰደቃችንም 12,200 ብር ደርሷል ! ወሊላሂል ሓምድ !!
አላህ ይቀበላቸው ፤ ያሰቡትን አሳክቶ ዱኒያ አኺራቸውን ያሳምር ፣ በጀነተል ነዒም ለዘላለም የሚቀማጠሉ ያድርጋቸው !
ሌሎች እህት ወንድሞችስ የታላችሁ?
ረሱል ( ሰ .0.ወ) እንዲህ ብለዋል፦
እኔና የቲምን (ወላጁ በህፃንነቱ የሞተበትን) ልጅ ተንከባካቢ በጀነት ውስጥ እንዲህ ነን። በማለት ጠቋሚ እና መካከለኛ ጣታቸውን አሳዩ።
የሁለቱ ጣቶችን ያክል ከነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ጋር መቀራረብ የማይመኝ ይኖራል?? አላህ ይወፍቀንና !!
በሰደቃ እንበራታ ! የየቲሞችን እና መሳኪኖችን እምባ እናብስ! የረመዳንን የመጨረሻ ቀናት እንጠቀምባቸው !!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
100 ብር ለ የቲሞች ሰደቃ ገቢ ሆኗል!!
አላሁ አክበር !! አላሁ አክበር !!
ወንድማችን አላህ ፆም እና ሰደቃውን ይቀበለው🤲 ፤ ሀያቱንም በኸይር እና በረካ ይሙላው🤲
ግን ሪጃሎች አልተቻላቹም i
አሁን ሰደቃችን 11,800 ብር ላይ ደርሷል!!
"ለየቲሞች እኛ አለን ! የዚህ ረመዷን ፈድል ሊያልፈን አይገባም!" የምትሉ አህለል ኸይር እህት ወንድሞች ሰደቃችሁ ላይ ተበራቱ!
ታዲያ የቀረችንን ሁለት መቶ ብር መግሪብ አዛን ሳይል ሞልቶ 12,000 የሚደፍንልን ማን ይሁን?
ያ ሙተሳቢቂን ፣ ያ ሙተሰዲቂን የት አላችሁ ???
እህቶች ግን ቅዝቅዝዝዝ አላችሁሳ ???
እስቲ አላህ በኸይር ስራ ላይ ስላሉ መፅዋቾች ምን እንዳለን እናስተንትን
እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም፡፡( ቁርአን 2: 274)
ተባብረን የየቲሞች እና መሳኪኖችን ፊት በደስታ እንሙላው !!
ሁላችንም የአቅማችንን እናበርክት !!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
ወደ ጌታዬማ ማንም አይቀድመኝም!!
🔥🔥500 ብርር ለ ኣኪራዬ ብላለች እህታችን !
ስንት ደረስን ማለት ነው ?!
10,800+400+500 ===
11,700
ውድ እህታችን እንግዲ••
🤲አላህ ስራዎችሽን ሁሉ ይቀበልሽ !!
ያጎደልሽውን ሁሉ ይሙላልሽ !!
ስራዎችሽን ለሱ ብቻ የተሰሩ, ጥርት ያሉ ያርግልሽ !!
ውድድ ባሮቼ ብሎ ሚጠራቸው ውስጥ ያካትትሽ !!
የ ዱንያ ቆይታሽን የሱን ውዴታ አጊኝተሽበት፣ ለ ቀጣይ ሂወትሽ ደሞ በ ውዷ ጀነት ውስጥ ለመርጋት ከሚታደሉት ውስጥ ያርግሽ !!
ኣኣኣሚንንን ያ ረብ🤲
ጉዞው ቀጥሏል💥💥
የላ ..ሳትቀድሙ ቅደሙ
🌸ወደ ጌታዬማ ማንም አይቀድመኝም!!🌸
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+1
አላህ ዘንድ ተወዳጁ ስራ ምን እንደሆነ ታቃላቹ ??!
የአንድ ሙስሊም ወንድምህ ልብ ውስጥ ምታስገባት ደስታ ናት።
አንድ ሙስሊም እህትህ ፊት ላይ ምትፈጥራት ፈገግታ ናት!!
ለ አንድ አላህ ባርያ መደሰት ምክንያት መሆንስ ምንኛ ደስስስስ ይላል!!
ምንኛ መታደልስ ነው!!!
🔥100 + 300 ብርርር 🔥ከ ወንድም እህቶቻችን
🤲አላህ ልክ የ መስጠቱን በር እንደ ከፈተላቹ፣ በ ዱንያም በ ኣኪራም የከይሩን በር ሁሉ ይክፈትላቹ!!
በዛ በ ጭንቁ ቀን ልባቹን ከ ፍርህት ና ከ ማዘን ይጠብቅላችሁ። የሱን ፊት ለማየት ከሚታደሉት ያርጋችሁ። እሱ ጋ ባለው ውዱዱ እቃ ያስደስታችሁ።
✨✨አላህ ጨምሮ ጨማምሮ ይስጣችሁ!!
ሌሎቻችንስ ?!!
እድሉን ሳናስመልጥ, ለጓደኘቾቻን, ለ ቤተሰቦቻችን, ለ ዶርም ሜቶቻችን ከይሩን ስራ እያጋራን..
🍂🍂እንሽቀዳደም •••
"ንግዱ የ ኣኪራ ንግድ ነው!!"
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+1
አላህ ዘንድ ተወዳጁ ስራ ምን እንደሆነ ታቃላቹ ??!
የአንድ ሙስሊም ወንድምህ ልብ ውስጥ ምታስገባት ደስታ ናት።
አንድ ሙስሊም እህትህ ፊት ላይ ምትፈጥራት ፈገግታ ናት!!
ለ አንድ አላህ ባርያ መደሰት ምክንያት መሆንስ ምንኛ ደስስስስ ይላል!!
ምንኛ መታደልስ ነው!!!
🔥100 + 300 ብርርር 🔥ከ ወንድም እህቶቻችን
🤲አላህ ልክ የ መስጠቱን በር እንደ ከፈተላቹ፣ በ ዱንያም በ ኣኪራም የከይሩን በር ሁሉ ይክፈትላቹ!!
በዛ በ ጭንቁ ቀን ልባቹን ከ ፍርህት ና ከ ማዘን ይጠብቅላችሁ። የሱን ፊት ለማየት ከሚታደሉት ያርጋችሁ። እሱ ጋ ባለው ውዱዱ እቃ ያስደስታችሁ።
✨✨አላህ ጨምሮ ጨማምሮ ይስጣችሁ!!
ሌሎቻችንስ ?!!
እድሉን ሳናስመልጥ, ለጓደኘቾቻን, ለ ቤተሰቦቻችን, ለ ዶርም ሜቶቻችን ከይሩን ስራ እያጋራን..
🍂🍂እንሽቀዳደም •••
"ንግዱ የ ኣኪራ ንግድ ነው!!"
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+3
ተክቢርርርርርርርርርርርርር!!!
አላሁ አክበር!!!አላሁ አክበር!!! አላሁ አክበር!!!🔥🔥🔥🔥
100 + 200 + 200 + 100 ብር ለጀመዓችን ገቢ ሆኗል!!
ጀግና እህት ወንድሞቻችን የዚህ ትልቅ የኸይር ስራ መድረክ ተካፋይ መሆን እንፈልጋለን ብለው ሰደቃቸውን አስገብተዋል!
ለየቲሞች እና መሳኪኖች እያደረግነው ያለዉ ርብርብ 10,800 ብር ላይ ደርሷል!! ወሊላሂል ሐምድ !
ዱዓቸውስ ታዲያ ካላችሁ ? ግድ የላችሁም እኛ አልረሳናቸውም ።
አላህ ይቀበላቸው! ሀጃቸውን በሙሉ ያሳካ!
ከዱንያም ከአኺራም ጭንቅ ይገላግላቸው! ሰደቃቸውም ከአላህ ቁጣ የምታድናቸው ፤ ከጀሀነም ቅጣትም ነፃ ከተባሉ ያድርጋቸው ! ጀነትንም
أدخلوها بسلام آمنين
ከሚባሉት ባሮቹ መካከል ያድርጋቸው !!
ሌሎቻችንስ? ይህን የመሰለ ማዕድ ሊያመልጠን ነው??? በጭራሽ አይገባም!
✨فليتنافس المتنافسون✨
እንሽቀዳደም እንጂ!!!
ጉዟችን ወደ 100,000ብር ነው!!!
ሳይደርሱ ፍንክች የለም!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
@fivekjemaa
"ዱዓ አድርጉልኝ አባቴን ጀነትን እንዲወፍቀው፤ ያሰብኩትንም እንዲያሳካልኝ"
ብላለች አንዲት እህት 100 ብር ለጀመዓዋ ከሰደቀች በኋላ!
አላህ የአባቷን ቀብር የጀነት ጨፌ ያድርግ! ወንጀላቸውንም ምሮ ባማረ መልኩ ከሚቀሰቀሱ ያድርጋቸው! የነቢያችንንም (ሰ.ዐ.ወ) ሸፋዓ ከሚያገኙ እና በእጃቸውም ከሀውድ ከሚጎነጩ ያድርጋቸው።
ለሷም ሀጃዋንም ያውጣላት! ያሰበቸውን ያሳካ ፤ በእዝነት አይኑ ከሚያያቸው ፤ወንጀላቸውንም ካበሰ እና ዱኒያ አኺራቸው ካሳማረ ባሮቹ መካከል ያድርጋት!
ለዚህች እህታችን በፆመ አንጀታችሁ ለሷም ለአባቷም ዱዓ አድርጉላት!
አባታቸውን ያጡ፣ በልጅነታቸው ብዙ ነገር ያዩ የቲሞችን እና መሳኪኖችን ለማስደሰት እንሽቀዳደም!
አዋጅ ! የአላህ ንግድ ኪሳራ የላትም!
አዋጅ ! የአላህም ሸቀጥ ጀነት ናት!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
@fivekjemaa
+1
አላሁ አክበር! አላሁ አክበር!
አላሁ አክበር! አላሁ አክበር!
100 + 500 ብር ለጀመዓቸው አስገብተዋል!
ሰደቃችን ከ 10,000 ም አልፎ 10100 ላይ ደርሷል!!
ለየቲሞች እና መሳኪኖች ደስታ ቢስሚላህ ብለን የጀመርነው ሰደቃ እየተጧጧፈ ይገኛል!
አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል፡
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡ ( ቁርአን 56፡10)
ታዲያ ከአላህ የተሻለ እውነት ተናጋሪ አለን? ለጀነትስ ቀዳሚ መሆን የማይፈልግ አለን??
አላህ ያማረ የሆነን ህይወት ይወፍቃቸው ! ለዚህ ኸይር ስራ እንድቀደሙ ለጀነትም ቀዳሚ ያድርጋቸው! ፊርደውስን ከሚወርሷት፤ የአሏህን የተከበረ ፊት ከሚያዩት ያድርጋቸው!
የቲሞች እና መሳኪኖችን እናስደስት! ከሌሎች እኩል ዒድን እንዲያሳልፉ ምክንያት እንሁን!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
@fivekjemaa
Repost from AAU - Muslim Students Union
በውስጥ ከተላኩልን አስተማሪ ታሪኮች
ይነበብ 📖
የአየለ የልጅ ልጅ = አየለች.....
በነገራችሁ ላይ ትግል ብርቄ አይደለም። ከአያቴ የወረስኩት የሻማ ብርሃን ቀንዲል እንጂ :: በ1950ዎቹ መጀመሪያ ነው። ሙስሊሞችን የማክፈር እንቅስቃሴ በተጧጧፈበት ዘመን። አያቴ ኢድሪስ አህመድ በደሴ ከተማ ውስጥ በአንድ ቀኝ አዝማች ስር ይኖር ነበር። ወንድሙ ሙሀመድ አህመድ ደግሞ የአፄ ሀይለ ስላሴ አጃቢ ሆኖ ይሠራ ነበር:: ሆኖም ግን አፄው "ስሙ ሙሀመድ የሆነ አጃቢ አልፈልግም" በማለታቸው የአያቴ ወንድም እምነቱንም ስሙንም ቀይሮ እዚያው መስራት ቀጠለ።
አያቴም በቀኝ አዝማቹ ስር በነበረበት ወቅት ቀኝ አዝማቹ አያቴን እና ሌሎች የተወሰኑ ሰዎችን ክርስትና ለማንሣት ፍሪዳ ጣሉ። እንጀራው ተጋግሮ ወጡም ተሠርቶ ካበቃ በኋላ አያቴን እና ከሡ ጋር ያሉትን ሰዎች አሠልፈው የተሰናዳውን እህል ማቅመስ ጀመሩ። አያቴ ግን "ምግቡን በአፌ አልነካም" ብሎ ኣሻፈረኝ አለ። ወስደውም እጅና እግሩን የፊጥኝ አስረው ገረፉት:: በዚህ መሐል አንድ ቄስ መጥተው "ፍታና ልቀቀው፣ በግድ እምነት የለም" አሉ ለቀኝ አዝማቹ። ቀኝ አዝማቹም "ፍሪዳ ጥዬ አልበላ ብሎ፣ ያዘዝኩትን አልታዘዝ ብሎ በርትቶብኛል፣ አሸንፎኛል፣ አይሎብኛል፣ ስለዚህ ስሙን አየለ ብዬዋለሁ" አሉ።
እና fast forward, አቶ ኢድሪስ አህመድ(አየለ) የወለዷት ልጅ እኔን ወልዳ ይኸው እኔም ዘመኑ ሙስሊሙ ላይ ካመጣው ፈተና ጋር እየታገልኩ አለሁ። ለእህቴ ኒቃብ፣ ለራሴም ሂጃብ፣ ለሙስሊሙ በእኩልነትና በነፃነት የመማር መብት፣ እምነትን በነፃነት የመኖር መብት ለማስከበር የምፋለም "አየለች"።
የአያቴ ታሪክ አንድ ነገርን አስተምሮኛል:: ነስር እና ነፃነት የሚመጣው በፍራቻና "እኔ ለብቻዬ ምን እለውጣለሁ" በሚል mindset ሣይሆን ከአሏህ መንገድ ባለመውጣት ፣ ጠላትን በፅናት በመጋፈጥ እና በተወኩል እንደሆነ ነው::
ሌላ አላውቅም። አያቴ በፅናት የቆመበት፣ እኔም ዛሬ እየተፈተንኩ ያለሁበት መንገድ የሀቅ መንገድ መሆኑን እንጂ። ፀንቶ መቆምና መፋለም ዋጋ ያስከፍላል። ከአሏህ ጋር ግን ባማረ ድል ይጠናቀቃል፣ ውጤቱም አንፀባራቂ ይሆናል።
ጨቋኞቻችን ፊት ቁጥራችን ምን ትንሽ ቢሆን አይለን የምንታይ፣ መብታችን በወርቅ ብዕር እስኪሠፍር ድረስ ተስፋ የማንቆርጥ፣ በስተመጨረሻም ድል ነሺ የሆንን ትውልዶች እንሆን ዘንድ ዱአዬ ነው።
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
ጁምዓ መጋቢት 4 ... ታሪካዊ ቀን !
ከ18 ወራት በፊት አንድ ብለን የጀመርነው የሰብዓዊ መብት ማስከበር ትግል ከጫፍ ደርሷል። ትላንት ተማሪዎቻችን የኢፍጣር ድግስ ላዘጋጀው አካል "ተምሩ ይቅርብን ጥያቄያችንን መልሱ! የራበን ፍትሕ እንጅ ዳቦ አይደለም!!" በማለት ድምፃቸውን በዝምታ በማሰማት ታሪክ ሰርተዋል። የቀጠለውን ጥያቄም በዛሬው እለት ጁምዓ ተሰግዶ እንዳለቀ በፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ለማሰማት "ጥያቄ አለን!" ያሉ ተማሪዎች ዝግጅት አድርገው የጨረሱ ቢሆንም ከሚመለከታቸው አካላት በመጣ ጥያቄ እና ውይይት መሠረት ስለ ጥያቄያችን ምክክር ሊደረግ ለመጪው ሰኞ ቀጠሮ ተይዟል። ሰኞ ከግቢው አካላት፥ ከብልፅግና ጽ/ቤት ተወካዮች ፥ ከፀጥታ አካላት እንዲሁም ከበላይ አመራሮች ጋር ውይይት ይደረጋል። የአላህ ፈቃዱ ሆኖ በሰላማዊ መንገድ እያደረግነው ያለው ትግል ፍሬ ማፍራት እየጀመረ ነው። በአላህ ፈቃድም ለሰባቱ ጥያቄዎቻችን ፍትሐዊ መልስ እስክናገኝ ድረስ የምንጠይቅ የምንታገል ይሆናል።
ጥብቅ መልዕክት :-
ለተማሪዎቻችን፦ እስካሁን ባለው ያለን ቅንጅት እና ወኔ እያመጣ ያለው ተፅዕኖ ግልፅ ነው። ይህ ደግሞ የመጀመሪያችን ነው እንጂ ገና ብዙ የምንሰራው የምንተገብረው የምንጠይቀው አለን። በአላህ ፈቃድም የመጨረሻ መፍትሄ እስኪመጣ ድረስ የምንታገል ይሆናል። ይህ ደ ስንጀምር እንዳልነው የሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ የእኛ ትውልድ ሀላፊነት ነው። በአላህ ፈቃድም አግላዩ መመሪያ እስኪሻሻል ድረስ ጥያቄያችንን በሁሉም ሰላማዊ መንገድ የምናቀርብ ይሆናል። ስለሆነም ባላችሁበት የሚተላለፉ መልዕክቶችን በጥሞና ተከታተሉ። መልዕክቱን ላልሰማው በማሰማትም ትንሹን ሀላፊነታችሁን ተወጡ። በእርሱ ፈቃድም ይህ መናበብ የስኬታችን መሠረት ይሆናል።
ለሚመለከታቸው አካላት፦ ጥያቄያችን ግልፅ እና ግልፅ ነው። ጥያቄያችን የነፃነት፥የፍትሕ እና እኩልነት ነው። በተቻለ መጠን በዚህ ፍትሕ መጉደል የተበደሉትን በመካስ ዘላቂ ፍትሕ ይሰፍን ዘንድ የበኩላችሁን አስተዌፅዖ ታበረክቱ ዘንድ ጥሪያችን ነው።
ጥያቄው መልስ እስኪመጣ ይቀጥላል!
ጥያቄ አለን: ዛሬም ነገም!
ጥያቄ አለን: ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ!!
ጥያቄ አለን: ቢሮ ውስጥም በአደባባይም!
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
ታሪካዊው ሐሙስ ምሽት ሲጠቃለል እንዲህ ነበር። በመጋቢት 3/2018 ዓ.ል የAAU ሙስሊም ተማሪዎች ከልደት ካፍ ፊት ለፊት ተሰብሰበው ስለመብታቸው ጠየቁ። የዩኒቨርሰቲቲው አካላት ባሉበት ኢፍጣራቸውን ቀጥተው በአንድነት "ጥያቄ አለን!" አሉ። ሴት ሳይል ወንድ ሁሉም ስለ ነፃነቱ ፥ ስለ ሕገመንግስታዊ መብቱ ፥ ስለ ሰብዓዊ መብቱ ብሎም ስለ ትክክለኛ ኢትዮጵያዊነቱ ጠየቀ።
በአላህ ፈቃድ መልሱ እስኪመጣ ጥያቄው ይቀጥላል!
ክብር ጥያቄያቸውን በሰላማዊ መንገዱ ለጠየቁ የትላንት እንቁዎች! ክብር ጥያቄያቸውን በሰላማዊ መንገድ ለሚጠይቁ የዛሬ ጀግኖች!! ክብር ጥያቄቅያቸውን በሰላማዊ መንገድ ለሚጠይቁ የነገ ተስፋዎች!!!
@aaumsu
አላሁ አክበርርር !! አላሁ አክበርርር !! አላሁ አክበርር!!
200 ብር አሁንም አንዲት ጀግና እንስት ለጀመዓችን ገቢ አድርጋለች!!
እህቶች እየመሩ ነው !!
ታዲያ ዱዓ አያስፈልጋቸውም?
አላህ ጥላ በሌለበት ቀን፣ ሰዎች በራሳቸው ላብ በሚሰምጡበት ቀን ፣ ወዳጅ ከወዳጁ በሚሸሽበት ቀን በዓርሹ ጥላ ስር ከሚጠለሉ ባሮቹ መካከል ያድርጋቸው!
ሲራጥንም በመብረቅ ፍጥነት ከሚያልፉት ፤ ጀነትንም በሰላም ግቧት ከሚባሉት ያድርጋቸው!!
ሁላችንም በዱዓችን እናስባቸው!!
ሰደቃው እንደተጧጧፈ ነው!
አሁን 9500 ብር ደርሰናል! ለምን 10000 አንሞላውም? 500 ብር ብቻ ይቀረናል!
አሏህ በተከበረ ቃሉ እንዲህ ይላል፡
"የእነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ሰዎች (ልግስና) ምሳሌ በየዘለላው ሁሉ መቶ ቅንጣት ያለባቸውን ሰባት ዘለላዎች እንደ አበቀለች አንዲት ቅንጣት ብጤ ነው፡፡ አላህም ለሚሻው ሰው (ከዚህ በላይ) ያነባብራል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ "
አንዲት ሰደቃ በ700 እጥፍ ልትባዛ??
ታዲያ ማን ይችን እድል ማሳለፍ ይፈልጋል ?
ለሰደቃ እንሸቀዳደም!!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
አላሁ አክበርርር ! አላሁ አክበርርር !
ወንድማችን 100 ብር ለጀመዓችን ገቢ አድርጓል!
አላህ በጀነተል ፊርደውስ ከሚያበሽራቸው ፣ ስራቸውን ከወደደላቸው እነሱም ከሱ የሆነ ዉሳኔን ከወደዱ እና በዛም ከረኩ ባሮቹ ያድርገው !
እህቶች ግን የት ሄዳችሁ ነዉ ??
ረሱል (ሰ.ዕ.ወ): እናንተ የሴት ስብስቦች ሆይ! ሰደቃ አውጡ (ምፅዋት አድርጉ)። ምህረትን መለመንም አብዙ። አብዛኛው የእሳት ሰዎች እናንተ ሆናችሁ ተመልክቼያለሁና።” ብለዋልና!!
አሏህ ይጠብቀን!!
የላ ለኸይር ስራ እንሽቀዳደም!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+3
አሏህ አክበርርርር!!! 9,300 ብር ደርሰናል!
ለመሳኪኖች ድጋፍ እንስጥ፤ የደስታቸው ሰበብ እንሁን፤ በረመዳን ትልቅ አጅር እንሸምት!
1000626274718 (Abdulfetah Y. Umer A. Hayat F.)
የላካችሁበትን በ @fivekjemaa_bot ላኩልን!
@fivekjemaa
