5killo Jem'a official Channel
رفتن به کانال در Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
نمایش بیشتر1 159
مشترکین
-124 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-130 روز
آرشیو پست ها
Repost from AAU - Muslim Students Union
"ዩኒቨርስቲ ከገቡ ቡሃላ አታስቸግሯቸው!"
በሙባረክ የቲክቶክ ፔጅ የተላለፈ መልዕከት ነው። https://vt.tiktok.com/ZSHKfEw16/ በመግባት ሪፖስት ያድርጉ።
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየፈፀመ ያለውን የመብት ጥሰት አስመልክቶ ሀሩን ሚዲያ በቲክቶክ የሰራው ጥሩ ዘገባ ነው።
በዘመቻችን፦ ቪድዮውን መመልከት፤ አስተያየት መስጠት እና ለሌሎች ማሰራጨት ትንሹ ሀላፊነታችን ነው።
ሊንኩ https://vt.tiktok.com/ZSHKB4VCv/ ነው።
ወደ ተግባር!
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
🖋 ሸሪዓዊ እውቀትን መማርና ማስተማር ያለው ትሩፋት!
ነቢዩ (🤎) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللهَ وملائكتَه وأهلَ السَّماواتِ والأرضِ حتّى النَّملةَ في جُحرِها، وحتّى الحوتَ، ليُصلُّونَ على مُعلِّمِي النّاسِ الخيرَ﴾
“አላህና መላዓክቶች፣ በሰማይም በምድርም ውስጥ ያሉ ፍጡራን፣ በድንጋይ ውስጥ ያለች ጉንዳንና በብሃር ውስጥ ያለ አሳ ነባሪ እንኳ ሳይቀር፤ ሰዎችን መልካም ነገርን ለሚያቀራ (ለሚያስተምር) ዱዓእ ያደርጉለታል።”
📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል፡ 2685
Narrated ‘Abdullah (رضي الله عنه): I visited the Prophet (ﷺ) during his ailments and he was suffering from a high fever. I said, "You have a high fever. Is it because you will have a double reward for it?"
He said, "Yes, for no Muslim is afflicted with any harm but that Allah will remove his sins as the leaves of a tree fall down."
«أَجَلْ مَا مِنْ مُسْلِمٍ يُصِيبُهُ أَذًى، إِلَّا حَاتَّ اللَّهُ عَنْهُ خَطَايَاهُ، كَمَا تَحَاتُّ وَرَقُ الشَّجَرِ »
Sahih al-Bukhari 5647
🌙 FINAL DAY REMINDER – LAMIYYAH DARS
As-salamu ‘alaykum dear students,
Alhamdulillah, we have reached the final day of our Lamiyyah dars. It has been a beneficial journey, and today is the last opportunity to attend and complete it.
📢 Today is the final session
⏰ Time: 11:00 – 12:30 LT
📍 Venue: 4 Kilo Mosque
💻 Online: via 5 Kilo Qira’ah Channel
⚠️ Make sure to be on time and don’t miss this final gathering.
🤝 End this journey strong and take full benefit, insha’ Allah.
@fivekjemaa
📚 The Path of Knowledge 📚
Knowledge in Islam is not just about reading books; it is about commitment, sacrifice, and sincerity.
Look at the life of Imam al-Bukhari رحمه الله.
He traveled across lands, spent years collecting hadith, and was so careful that he would only write a hadith after making wudu and praying. Not because it was easy, but because he understood the value of knowledge.
And consider Imam al-Shafi'i رحمه الله.
He memorized the Qur’an at a young age and would write on bones and scraps because he couldn’t afford paper. His circumstances didn’t stop him, they pushed him.
✨ What’s the lesson for us?
We have access to books, lectures, internet, and classrooms, yet we struggle with consistency.
Knowledge is not about comfort.
It is about discipline.
📖 The Prophet ﷺ said:
“Whoever follows a path in pursuit of knowledge, Allah will make a path to Paradise easy for him.”
Let’s ask ourselves:
Are we truly walking that path?
©Academic Sector
«በሽተኛ የሆነ ተቋም አለ ይሄ ትምህርት ሚኒስቴር የሚባለው ነገር ... ጤነኛ ያልሆኑ አመራሮች ያሉበት! በጣም ሞክረናል አውርተናቸዋል ልትግባባቸው የማትችላቸው ሰዎች ... ምናልባት አንዳንዱም የግሉን ጥላቻም በዛ በመዋቅሩ ውስጥ የሚያራምድም አለ።
ሌላ ቦታ ጋር ስትሄድ ደግሞ ግለሰባዊ የሆኑ ጭቆናዎች አሉ። የአንድ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ድህና ሲሆን ተማሪዎች በሰላም ይማራሉ። ጥላቻ የተሞላው ደግሞ ሲመጣ ያሰቃያቸዋል።በሂጃብ ፤ በኒቃብ ፤ በሰላት በየጊዜው ... እነዚህ ነገሮች ደግሞ መቼ ነው የሚብሱት? ፈተና ሲቃረብ! ማትሪክ ሲመጣ ፤ ሚኒስትሪ ሲመጣ! እነዚህ ነገሮችን አልተሻገርናቸውም። አጀንዳ ናቸው በየጊዜው!
አንዳንድ ጊዜ የተለያየ ሀገር ውስጥ የምንኖር ይመስልሀል። ጅልባባቸውን ለብሰው ፤ ኒቃባቸውን ለብሰው Higher position ላይ የሆኑ እህቶች አሉ። ትልልቅ ሀላፊነት ቦታዎች ላይ ያሉ አሉ። እነዚህ እህቶች እኮ ዝም ብለው ከሰማይ ዱብ አላሉም በዚህ Process ውስጥ ያለፉ ናቸው።» - ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ
©aaumsu
@fivekjemaa
ዘመቻ 10 _ በነጃሺ ቲቪ !
መብታችንን በመመሪያ ከመከልከል ባሻገር የኮሜንት ሰራዊቶች ስለኒቃብ ያላቸውን ጥላቻ ያለእፍረት በየኮሜንቱ እያስቀመጡ ነው። በዚህ ውስጥ የእስልምና አዳብን በተላበሰ መልኩ ድምፃችንን ማሰማት፤ ስለመብቶቻችን መጠየቅ፤ ስለክብራችን ማስቀመጥ ትንሹ ግዴታችን ነው።
በዘመቻችን፦ በነጃሺ ቲቪ ፖስት የኮሜንት መስጫ በመግባት ስለመብቶቻችንን ድምፃችንን እናስተጋባ። መልዕክቱንም ላልደረሳቸው ሁሉ እናድርስ።
ሊንኩ https://www.facebook.com/100064141593523/posts/pfbid02ZwHo5vtueWJRKizCFSwi78zbGaqFUNRi6fcNDy4UMqwcUzgb3P159a3W5kGYTwuXl/ ነው።
ወደ ተግባር ! ! !
ጥያቄ አለን __ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
©aaumsu
@fivekjemaa
ነጃሺ ቲቪ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሙስሊም ተማሪዎች ላይ የመብት ጥሰት መፈፀሙን ተከትሎ ሙስሊም ተማሪዎች ላነሱት ቅሬታ ምላሽ አልሰጥም ብሎ መመለሱን ዘግቧል።
ሙሉ ዘገባው https://www.facebook.com/100064141593523/posts/pfbid02ZwHo5vtueWJRKizCFSwi78zbGaqFUNRi6fcNDy4UMqwcUzgb3P159a3W5kGYTwuXl/ ላይ ሰፍሯል።
በዘመቻችን፦ ፖስቱን አንብቦ በደንብ ኮሜንት መስጠት፤ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ ማሰራጨት ትንሹ ሀላፊነታችን ነው።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
©aaumsu
@fivekjemaa
📢ልዩ የሙሃደራ ፕሮግራም ለእህቶች🌸
አሰላሙ አለኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
ውድ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች
እነሆ እንስቶችን የሚመለከቱ ጉዳዮችን ልናወጋ.... ዲናችንን ልንማማር...ብሎም ልምድን እና የህይወት ስንቅን ልንቋጥር በተከበረው የአላህ ቤት ቀጠሮ ይዘናል!!!
ምን አለ...🤔
በአካዳሚክ ህይወታቸው፣ በዲናዊ እውቀታቸው........ ብቻ ምን አለፋችሁ በሁሉም የህይወት ዘርፍ ላይ አንቱ የተባሉ...... እንደ እናት፣ እንደ እህት፣ ሲያስፈልግም እንደ ሚስትና ተማሪ ሆነው ሊመክሩን፣ ልምደቸውን ሊያካፍሉን የፈቀዱ ከአንድ በላይ ኡስታዛዎችን ጋብዘን በውቡ አቅሳ መስጂድ እንጠብቃችኋለን!!
መች ይሆን?
📅ቀን፡- ቅዳሜ ፤ሚያዝያ 10
⏰ሰአት፡-ከጠዋቱ 3፡00
📌ቦታ፡- አል አቅሷ መስጂድ
©qireat6k
@fivekjemaa
ልዩ የእህቶች የቅዳሜ ሙሐደራ ፕሮግራም 🥀
የዚህ ሴሚስተር የመጀመሪያ ደዕዋ ፕሮግራማችንን እነሆ በአላህ ፍቃድ መጪው ቅዳሜ ሚያዚያ 10 ቀን በተወዳጁ መስጂዳችን አል አቅሷ የምናካሒድ መሆኑ ይታወቃል:: ታዲያ እህቶችዬ በእለቱ በዲንም ሆነ በዱንያ እውቀታቸው የታወቁና ጥሩ ልምድ ያካበቱ ኡስታዛዎችን ጋብዘን እየተጨዋወትን ቁም ነገር የምንይዝበት ፕሮግራም ነው!!
✨ ምን ምን ርእሶች ይዳሰሳሉ?
■ Hijab፡ የላቀው ጌታችን ሴትን ልጅ ከኢስልምናዋ በኋላ በሂጃብ ያከበራትን ያክል በምንም ነገር አላከበራትም። ሂጃብ ለሴት ልጅ ነጻነቷ፣ ማንነቷ፣ ክብሯ፣ የቁጥብነት መገለጫዋ ነው። ዓሊሞች "የሴት ልጅ ኢማን የሚጨምረው ሃያእዋ በጨመረው ልክ ነው፤ ሃያእዋ የሚጨምረው ደግሞ ራሷን በሰተረችበት ልክ (በሒጃብ) ነው" ይላሉ። እና አያጓጓም እህቶችዬ? ቅዳሜ ኢንሻአላህ ስለሂጃባችን ስለአለባበሳችን የምንተዋወስ ይሆናል።
■ Haram RelationShip፡
በማንኛውም ዘርፍ ላይ ያለ ወጣት ሊፈተንባቸው ከሚችላቸው ነገሮች ውስጥ ቀዳሚው ጾታዊ ፊትና ነው። እኛ ደግሞ ወጣት ከመሆናችንም አልፎ የግቢ ተማሪዎች መሆናችን (ከቤተሰብም የራቀን ስለሆንን) ለንደዚህ አይነት ሁኔታዎች ተጋላጭነታችን የበዛ ነው። ታድያ በስብስባችን የኡስታዛን ዳዕዋ፣ እናታዊ የሆነ ምክር፣ በዲን ጥላ የተሳሰሩ ሰዎችን ነሲሃ የምንሰጣጥ ይሆናል ኢንሻአላህ!!
■ Personal Experience Sharing: እንደአጠቃላይ ተጋባዥ እንግዶቻችን ከግቢ ቆይታቸው፣ ከግቢ ውጪም ባለው፣ ከትዳር ህይወታቸው ተንተርሰው ለኛ ጠቃሚ የሚሉትን ምክሮቻቸውን ያካፍሉናል።
ውዷ እህቴ ለዚህ የተከበረ ስብስብ ተጋብዘሻልና እንዳያመልጥሽ እያልን ለሁሉም ግቢ እህቶች ክፍት የሆነን ጥሪ ለማቅረብ እንወዳለን 😊!
☕️ የሻይ ቡና ጊዜም ይኖረናል ኢንሻአላህ
⏳ ቅዳሜ ሚያዝያ 10፤ከጠዋቱ 3፡00 ላይ
📍 አል አቅሷ መስጂድ
©የ6 ኪሎ ጀምዓ ዳእዋና ቂርዓት ሴክተር
Repost from AAU - Muslim Students Union
"እስከዛሬ ስናናግረው የነበረ ግቢ የእስከዛሬው ተረስቷል ከአሁን ቡሃላ አንዳንድ እየሆናችሁ አናግሩን የሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የሚባል አናውቅም እያለ ነው።"
በዘመቻችን፦ https://vt.tiktok.com/ZSHcGsQTx/ በመግባት ኮሜንት ማድረግ እና ለሌሎች ማሰራጨት እንዳይዘነጋ።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ሀሩን ሚዲያ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ስላለው የመብት ጥሰት ዘገባ የሰራ ሲሆን፦
"መመሪያው መውጣቱን ተከትሎ በፌዴራል መጅሊስ በኩል ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተል የ17 አባላት ኮሚቴ ተቋቁሞ የነበረ ቢሆንም፣ እስካሁን ድረስ እዚህ ግባ የሚባል ተጨባጭ መፍትሄ አለመምጣቱ ተመላክቷል።" - ሲል አስቀምጧል።
ሙሉ ዘገባውን https://www.facebook.com/share/18FdNEqUjC/ አንብቡ። በአስተያየት መስጫው ላይ በመግባት ድምፃችሁን አሰሙ። ለሁሉም ሰው ይደርስ ዘንድም አሰራጩ።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
©aaumsu
@fivekjemaa
Repost from AAU - Muslim Students Union
ጥያቄ፦ በሙስሊም ተማሪዎች ላይ የሚደርሰው የመብት ጥሰት መች ነው የሚያበቃው?
መልስ፦ አሁን ያብቃ!
@aaumsu
