2 971
مشترکین
+6224 ساعت
+4727 روز
+48030 روز
آرشیو پست ها
2 991
🎉 ተመለሰ! Gemini AI Chat እንደገና ሥራ ጀምሯል!
ለአንድ ሳምንት ያህል የነበረው የ Gemini chat ችግር አሁን ሙሉ በሙሉ ተስተካክሏል ✅
🤖 አሁን በ app ውስጥ እንደገና ከ Gemini AI ጋር መወያየት ትችላላችሁ — ጥያቄ ጠይቁ፣ ማብራሪያ ጠይቁ፣ እና ለፈተና ተዘጋጁ!
2 991
Important notice for Star Exams Windows users
If the app closes by itself after clicking Download, please install Microsoft Visual C++ Redistributable 2015–2022 first.
✅ Install the x64 version
✅ Restart your computer
✅ Open Star Exams again
If the problem continues, also install the x86 version.
Still facing the issue? Contact us: @Star_Exams_Helper
2 991
Dear Social students we are sorry not to have social exams😭, we promise to include social questions next year 🫡
2 991
ውድ የ Star Exams ተጠቃሚዎች
ፓሥዎርድ ጠፍቶባችሁ እንዲሁም አፑን PC ላይ ስትጠቀሙ ሚያስቸግራችሁ ከሆነ ወይም እንደ አዲስ መተግበሪያውን በአዲስ ስልክ ለመክፈት እየተቸገራችሁ ከሆነ ከስር ባለው account ልታናግሩን ትችላላችሁ:: @Star_Exams_Helper
መልካም የፈተና ዝግጅት ይሁንላችሁ!!!
2 991
ለ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ልምምድ ያድርጉ!
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የሚለማመዱበት አድራሻ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ መደረጉ ይታወሳል።
ተፈታኞች በተደለደላችሁበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ትይዩ ያለውን ሊንክ በመጠቀም፣ User Name በሚለው ላይ የፈተና አዳራሽ መግቢያ ካርድ ላይ ያለውን አድሚሽን ቁጥር በማስገባት እና Password በሚለው ላይ 1234 በማስገባት፤ በኮምፒውተር፣ በላፕቶፕ፣ በታብሌት፣ በስልክ እና በመሰል የኤልክትሮኒክስ መሳሪያዎች ማንኛውንም አይነት የኢንተርኔት አማራጭ በመጠቀም መለማመመድ ትችላላችሁ ተብሏል።
💻 exam1.ethernet.edu.et
💻 exam2.ethernet.edu.et
💻 exam3.ethernet.edu.et
💻 exam4.ethernet.edu.et
ትምህርት ሚኒስቴር 💠
🔴
2 991
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ይሰጣል፡፡ - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ በተፈጥሮ ሳይንስ 306,964 እንዲሁም በማኅበራዊ ሳይንስ 257,255 በድምሩ 564,219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልፀዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ተማሪዎች በወረቀት የሚፈተኑ እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
ፈተናው በስድስት ዙር (ማኅበራዊ ሳይንስ በሦስት ዙር እና ተፈጥሮ ሳይንስ በሦስት ዙር) ሚሰጥ መሆኑ ገልፀዋል፡፡ #FBC
ምንጭ : ትምህርት ሚንስቴር
2 991
+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በሌላ በኩል፦
- የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም
- የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም
- የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም
- የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም
ምንጭ : ትምህርት ሚኒስቴር 💠
🔴
2 991
በክልሎች የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በዲጂታል ለመስጠት የመሠረተ ልማትና የበጀት እጥረት እንቅፋት መሆኑ ተገለፀ
👉 የትምህርት ሚንስቴር በበኩሉ 122ሺህ ኮምፒውተሮች ተሰራጭተዋል ብሏል
የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ሙሉ በሙሉ በበይነ-መረብ (ኦንላይን) ለመስጠት የታቀደ ቢሆንም፣ የመሠረተ ልማትና የበጀት እጥረት ከፍተኛ እንቅፋት እንደሆነባቸው አሐዱ ያነጋገራቸው የቤኒሻንጉል ጉምዝ እና የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮዎች ተናግረዋል፡፡
የክልሎቹ ትምህርት ቢሮዎች ተወካዮች ለአሐዱ ሬድዮ እንደተናገሩት፤የኃይል፣ የኔትወርክ እና የኮምፒውተር እጥረት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በዲጂታል ብቻ ለመስጠት የተያዘውን እቅድ እንዳያሳኩ እንቅፋት ሆነውባቸዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በበኩላቸው፣ ፈተናውን በዲጂታል ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁንና 122 ሺህ ኮምፒውተሮች በተለያዩ ማዕከላት መዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል።
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል 7 ሺህ 202 ተማሪዎች ለፈተና እንደተመዘገቡ ከእነዚህም መካል 52 ትምህርት ቤቶች በኦንላይን፣ ቀሪዎቹ 30 ትምህርት ቤቶች ደግሞ በወረቀት እንደሚፈተኑ የቢሮው የፈተናና ምዘና አስተባባሪ አቶ ደጉ ቢሆነኝ ገልጸዋል።
በክልሉ 16 የመፈተኛ ማዕከላት ቢዘጋጁም፣ አሁንም 645 ተጨማሪ ኮምፒውተሮች ያስፈልጋሉ ተብሏል።
በትግራይ ክልል የተማሪዎች ምዝገባ 90 በመቶ ቢጠናቀቅም፣ ከጥቅምት ወር ጀምሮ በጀት በመቋረጡ ትምህርት ቤቶች የመዘጋት ስጋት ላይ እንደሆኑ ለአሐዱ ራድዮ የተናገሩት ደግሞ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ኪሮስ ጉዕሽ ናቸው።
አሁን ባለበት ሁኔታ የፈተናውን አሰጣጥ እርግጠኛ ሆኖ መናገር እንደማይቻል የገለጹት ሚኒስትሩ ‹‹ተማሪዎች ከዋናው ፈተና በፊት ለሁለት ወራት የሙከራ ፈተና በመውሰድ ከኮምፒውተር ጋር እንዲላመዱ እንደሚደረግ ቢገልጽም፣ በክልሉ ያለው ተጨባጭ ሁኔታ ከእቅዱ ጋር የሚጣረስ ነው›› ብለዋል፡፡
ክልሎቹ በቴክኖሎጂ የታገዘ የፈተና ሥርዓት ለመዘርጋት የታለመው ዕቅድ፤ በክልሎች ደረጃ ካለው የመሠረተ ልማትና የፋይናንስ አቅም አኳያ ያለመሳካት እድሉን ቢገለልጹም ትምህርት ሚንስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሌሎች አማራጮች ሊሰጥ እንደሚችል ያስቀመጠው አማራጭ የለም፡፡
ምንጭ : ትምህርት ሚኒስትር
2 991
በክልሎች የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በዲጂታል ለመስጠት የመሠረተ ልማትና የበጀት እጥረት እንቅፋት መሆኑ ተገለፀ
👉 የትምህርት ሚንስቴር በበኩሉ 122ሺህ ኮምፒውተሮች ተሰራጭተዋል ብሏል
የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ሙሉ በሙሉ በበይነ-መረብ (ኦንላይን) ለመስጠት የታቀደ ቢሆንም፣ የመሠረተ ልማትና የበጀት እጥረት ከፍተኛ እንቅፋት እንደሆነባቸው አሐዱ ያነጋገራቸው የቤኒሻንጉል ጉምዝ እና የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮዎች ተናግረዋል፡፡
የክልሎቹ ትምህርት ቢሮዎች ተወካዮች ለአሐዱ ሬድዮ እንደተናገሩት፤የኃይል፣ የኔትወርክ እና የኮምፒውተር እጥረት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በዲጂታል ብቻ ለመስጠት የተያዘውን እቅድ እንዳያሳኩ እንቅፋት ሆነውባቸዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በበኩላቸው፣ ፈተናውን በዲጂታል ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁንና 122 ሺህ ኮምፒውተሮች በተለያዩ ማዕከላት መዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል።
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል 7 ሺህ 202 ተማሪዎች ለፈተና እንደተመዘገቡ ከእነዚህም መካል 52 ትምህርት ቤቶች በኦንላይን፣ ቀሪዎቹ 30 ትምህርት ቤቶች ደግሞ በወረቀት እንደሚፈተኑ የቢሮው የፈተናና ምዘና አስተባባሪ አቶ ደጉ ቢሆነኝ ገልጸዋል።
በክልሉ 16 የመፈተኛ ማዕከላት ቢዘጋጁም፣ አሁንም 645 ተጨማሪ ኮምፒውተሮች ያስፈልጋሉ ተብሏል።
በትግራይ ክልል የተማሪዎች ምዝገባ 90 በመቶ ቢጠናቀቅም፣ ከጥቅምት ወር ጀምሮ በጀት በመቋረጡ ትምህርት ቤቶች የመዘጋት ስጋት ላይ እንደሆኑ ለአሐዱ ራድዮ የተናገሩት ደግሞ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ኪሮስ ጉዕሽ ናቸው።
አሁን ባለበት ሁኔታ የፈተናውን አሰጣጥ እርግጠኛ ሆኖ መናገር እንደማይቻል የገለጹት ሚኒስትሩ ‹‹ተማሪዎች ከዋናው ፈተና በፊት ለሁለት ወራት የሙከራ ፈተና በመውሰድ ከኮምፒውተር ጋር እንዲላመዱ እንደሚደረግ ቢገልጽም፣ በክልሉ ያለው ተጨባጭ ሁኔታ ከእቅዱ ጋር የሚጣረስ ነው›› ብለዋል፡፡
ክልሎቹ በቴክኖሎጂ የታገዘ የፈተና ሥርዓት ለመዘርጋት የታለመው ዕቅድ፤ በክልሎች ደረጃ ካለው የመሠረተ ልማትና የፋይናንስ አቅም አኳያ ያለመሳካት እድሉን ቢገለልጹም ትምህርት ሚንስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሌሎች አማራጮች ሊሰጥ እንደሚችል ያስቀመጠው አማራጭ የለም፡፡
ምንጭ : ትምህርት ሚኒስትር
2 991
🎉 TOP 3 WINNERS ANNOUNCED 🎉
Dear students,
Thank you all for participating in our 30 Geography Model Questions Quiz 📚
We are happy to announce that the Top 3 scorers have been selected! 🎯
🏆 Winners (partial emails):
izu***@gmail.com - 30
getabalew***@gmail.com - 30
isays***@gmail.com - 30
📧 If you see your email above, please check your inbox (and spam/junk folder) and reply with your phone number to receive your 100 birr reward.
⏳ Please respond as soon as possible so we can send your prize
2 991
I just finished listening to Professor Berhanu Nega’s interview with ወቸው GOOD Podcast—it was a really good interview. If you have time, I recommend listening to the whole podcast; you’ll learn a lot. But if you don’t have time (it’s almost 6 hours long 😅), you can start from the part where they discuss the new educational curriculum being implemented since he became the Minister of Education. It starts at 3:38:00. Enjoy 🤗 https://youtu.be/VZki27ut9kU?t=13083
2 991
📢 New for Social Students!
As we promised, we’ve prepared Geography model exam (30 questions).
🎯 Test your knowledge and get instant explanations after finishing!
🏆 Top 3 scorers will win a 100 birr prize!
Enjoy & good luck! 💪
https://forms.gle/QSHx4pf5uEA4ycq1A
2 991
🎉 TOP 3 WINNERS ANNOUNCED 🎉
Dear students,
Thank you all for participating in our 30 physics Model Questions Quiz 📚
We are happy to announce that the Top 3 scorers have been selected! 🎯
🏆 Winners (partial emails):
dawit***@gmail.com - 28
grace***@gmail.com - 28
eyasu***@gmail.com - 27
📧 If you see your email above, please check your inbox (and spam/junk folder) and reply with your phone number to receive your 100 birr reward.
⏳ Please respond as soon as possible so we can send your prize
2 991
📢 New for Social Students!
As we promised, we’ve prepared Physics model exam (30 questions).
🎯 Test your knowledge and get instant explanations after finishing!
🏆 Top 3 scorers will win a 100 birr prize!
Enjoy & good luck! 💪
2 991
Dear Students,
we have prepared online model examinations for this weekend. The Physics model exam for Natural Science students will be conducted on Saturday. For Social Science students, the Geography model exam will be conducted on Sunday through this channel.
Please note that top-performing students will be rewarded.
2 991
Dear Students,
We would like to inform you that, as in previous sessions, we have prepared online model examinations for this weekend. The Physics model exam for Natural Science students will be conducted on Saturday. For Social Science students, the Geography model exam will be conducted on Sunday through this channel.
Please note that top-performing students will be rewarded.
2 991
የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡና የፈተና አሰጣጥ ሥርዓቱ ዘመናዊ እንዲሆን የትምህርት ሚኒስቴር ሰፊ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ሪፖርት ዋና ዋና የተከናወኑ ተግባራትን እንደሚከተለው አብራርተዋል።
🖥️ ፈተናው በበይነ-መረብ (Online) ብቻ!
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ቀድሞ ከነበረው አሰራር ወጣ ባለ መልኩ ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተጠናቀቀ ይገኛል።
ፈተናውን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ የሚያስፈልጉ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች እየተሟሉ ነው።
ተማሪዎች በፈተና ወቅት ግራ እንዳይጋቡ ከፈተናው በፊት በቂ የቴክኖሎጂ መልመጃ (Mock Exam) እንዲያደርጉ ይደረጋል።
📚 ባለፉት ዓመታት የታየውን ዝቅተኛ የፈተና ውጤት ለመቀየርና ተማሪዎችን ለስኬት ለማብቃት ከ400 ሺህ በላይ ተማሪዎች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት (Tutorial) እየወሰዱ ይገኛሉ። ይህ ስልጠና ተማሪዎች በፈተናው በቂ እውቀትና በራስ መተማመን እንዲኖራቸው ለማድረግ የታለመ ነው።
እየተከናወኑ ያሉ የሪፎርም ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እየታዩባቸው መሆኑ ተገልጿል። ውስንነቶችንም በመለየት በቀጣይ የተሻለ የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ መግባባት ላይ ተደርሷል።
ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው! ዝግጅታችሁን አጠናክሩ፤ ውጤታችሁ የጥረታችሁ ውጤት ብቻ ሳይሆን የሀገራችን የትምህርት ለውጥ ማሳያም ይሆናልና።
መልካም የፈተና ዝግጅት ጊዜ! 📖✨
2 991
🎉 TOP 3 WINNERS ANNOUNCED 🎉
Dear students,
Thank you all for participating in our 100 history Model Questions Quiz 📚
We are happy to announce that the Top 3 scorers have been selected! 🎯
🏆 Winners (partial emails):
dawit***@gmail.com - 72
dawa***@gmail.com - 72
kaalida***@gmail.com - 64
📧 If you see your email above, please check your inbox (and spam/junk folder) and reply with your phone number to receive your 100 birr reward.
⏳ Please respond as soon as possible so we can send your prize
2 991
📢 New for Social Students!
Based on your requests, we’ve prepared a History Quiz (100 questions) just for you 🧠📚
🎯 Test your knowledge and get instant explanations after finishing!
🏆 Top 3 scorers will win a 100 birr prize!
👉 Take the quiz now:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSf3LQD05jP_mj4G4dfn2feigJvTEharHzv4CtTyHVjPxlFiLg/viewform?usp=dialog
Enjoy & good luck! 💪
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
