fa
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

کانال بسته
1 148
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
photo content
+6

የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ። 🇪🇹ህዳር 15/2018 ዓ.ም🇪🇹 በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ለአስራ አምስተኛ ሳምንት ተካሄደ።በእለቱ ተሞክሮአቸውን ያካፈሉት ቴክስታይል ጋ/ሌ/ስ/ዘርፍ አቶ ንጉሤ ግርማ '' እንዴት ምርታማ መሆን እንችላለን '' በሚል መሪ ቃል ለኮሌጅ ማህበረሰብ የጊዜ አያያዝ እና ምርታማነት ለሁሉም ሰው በተፈጥሮ አይመጣም ይልቁንስ የስራ ጫናዎን ለመቆጣጠር የስራ ዝርዝርዎን ለማሻሻል እና ትኩረትን የሚከፋፍሉ ነገሮችን ለመከላከል በህይወታችን ላይ በጣም ብዙ ነገር ሊኖረን ስለሚችል ሁሉንም ነገር ማከናወን የማይቻል ሆኖ ይሰማናል ። የዓለቶች፣ ጠጠሮች እና የአሸዋ ተመሳሳይነት በትልልቅ እና በትናንሽ ስራዎች መካከል ያለውን ልዩነት በማብራራት እና ቀናትዎን የማቀድን ዋጋ በተሻለ ለመረዳት የሚያስችል ታዋቂ መንገድ ነው። በህይወታችን ላይ ያለውን ሁሉንም ነገር በዓይነ ሕሊና በመመልከት, የስራ ቀናችን ከፍ ለማድረግ ውጤታማ ስራዎችን እንዴት ቅድሚያ መስጠት እንደምንችል ለመማር ያስችላል በማለት ትናንሽ የሆኑትን በፍጥነት ማጠናቀቅ ይችላሉ ፤ ስራዎችን ማጠናቀቅ ጥሩ ስሜት ይፈጥራል ይህንንም ሲሻገሩ የስኬት ስሜት ይሰጥዎታል በማለት ተሞክሮአቸውን አካፍለዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content

😂😒😒

photo content
+1

ሰላም እንዴት ቆያችሁ🤚 ከዚህ በታች ያሉትን ማስፈንጠሪያ(link) በኮሌጃችሁ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ልቀቋቸው። በማህበራዊ ሚዲያዎቹ ስለመለቀቃቸው ማረጋገጫ በዚህ ግሩፕ ላይ መልሳችሁ ላኩልን። መልካም አዳር🙏 የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ይቀላቀሉ። 👉Facebook https://www.facebook.com/addisababatvetbureau 👉Telegram https://t.me/AABOLS

photo content
+2

photo content

photo content

photo content

እነዚህ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር  ስራና ክህሎት ቢሮ ይፋዊ  የማህበራዊ  ሚዲያ ገፆች ናቸው። ስለሆነም በቢሮው የሚወርዱ መልዕክቶችና የስራ እንቅስቃሴዎች መረጃ እንዲደርሷችሁ  ማኅበራዊ ሚዲያዎቹን ይቀላቀሉ። 👉Facebook https://www.facebook.com/addisababatvetbureau 👉Telegram https://t.me/AABOLS

photo content

photo content

photo content

በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ። 🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+2

በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ። 🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content

በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ። 🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ። 🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን