1 148
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-37 أيام
-1830 أيام
أرشيف المشاركات
1 148
የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ።
🇪🇹ህዳር 15/2018 ዓ.ም🇪🇹
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ለአስራ አምስተኛ ሳምንት ተካሄደ።በእለቱ ተሞክሮአቸውን ያካፈሉት ቴክስታይል ጋ/ሌ/ስ/ዘርፍ አቶ ንጉሤ ግርማ '' እንዴት ምርታማ መሆን እንችላለን '' በሚል መሪ ቃል ለኮሌጅ ማህበረሰብ የጊዜ አያያዝ እና ምርታማነት ለሁሉም ሰው በተፈጥሮ አይመጣም ይልቁንስ የስራ ጫናዎን ለመቆጣጠር የስራ ዝርዝርዎን ለማሻሻል እና ትኩረትን የሚከፋፍሉ ነገሮችን ለመከላከል በህይወታችን ላይ በጣም ብዙ ነገር ሊኖረን ስለሚችል ሁሉንም ነገር ማከናወን የማይቻል ሆኖ ይሰማናል ። የዓለቶች፣ ጠጠሮች እና የአሸዋ ተመሳሳይነት በትልልቅ እና በትናንሽ ስራዎች መካከል ያለውን ልዩነት በማብራራት እና ቀናትዎን የማቀድን ዋጋ በተሻለ ለመረዳት የሚያስችል ታዋቂ መንገድ ነው። በህይወታችን ላይ ያለውን ሁሉንም ነገር በዓይነ ሕሊና በመመልከት, የስራ ቀናችን ከፍ ለማድረግ ውጤታማ ስራዎችን እንዴት ቅድሚያ መስጠት እንደምንችል ለመማር ያስችላል በማለት ትናንሽ የሆኑትን በፍጥነት ማጠናቀቅ ይችላሉ ፤ ስራዎችን ማጠናቀቅ ጥሩ ስሜት ይፈጥራል ይህንንም ሲሻገሩ የስኬት ስሜት ይሰጥዎታል በማለት ተሞክሮአቸውን አካፍለዋል ።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
ሰላም እንዴት ቆያችሁ🤚
ከዚህ በታች ያሉትን ማስፈንጠሪያ(link) በኮሌጃችሁ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ልቀቋቸው።
በማህበራዊ ሚዲያዎቹ ስለመለቀቃቸው ማረጋገጫ በዚህ ግሩፕ ላይ መልሳችሁ ላኩልን።
መልካም አዳር🙏
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ይቀላቀሉ።
👉Facebook
https://www.facebook.com/addisababatvetbureau
👉Telegram
https://t.me/AABOLS
1 148
እነዚህ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስራና ክህሎት ቢሮ ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ናቸው።
ስለሆነም በቢሮው የሚወርዱ መልዕክቶችና የስራ እንቅስቃሴዎች መረጃ እንዲደርሷችሁ ማኅበራዊ ሚዲያዎቹን ይቀላቀሉ።
👉Facebook
https://www.facebook.com/addisababatvetbureau
👉Telegram
https://t.me/AABOLS
1 148
በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ።
🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ።
🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ።
🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ።
🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
