fa
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

کانال بسته
1 148
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
አርብ ማታ 2፡30 ላይ በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ይከታተሉ ተፈሪ መኮንን ኮሌጅ

Repost from N/a
Psychometric Test Schedule 3.pdf9.57 KB

Repost from N/a
🛑ጥብቅ ማሳሰቢያ ክፍያ ለመክፈል ወደ ባንክ ከመሄዳችሁ በፊት የተመዘገባችሁት ዲፓርትመንት የምትሰለጥኑት ሙያ ከደረጃ (Level) ከስንት እንደሚጀምር ማየት እንዳለባችሁ እናሳስባለን ።
🛑ጥብቅ ማሳሰቢያ ክፍያ ለመክፈል ወደ ባንክ ከመሄዳችሁ በፊት የተመዘገባችሁት ዲፓርትመንት የምትሰለጥኑት ሙያ ከደረጃ (Level) ከስንት እንደሚጀምር ማየት እንዳለባችሁ እናሳስባለን ።

ማሳሰቢያ:- የኤስቴቲክስ ስልጠና ዘርፍ ላይ የተመዘገባችሁ ሰልጣኞች ክፍያ የምትከፍሉት የመጨረሻውን ተመዝግባችሁ ፈተና ተፈትናችሁ ማለፋችሁን ካረጋገጣችሁ በኃላ ነው 🙏

በዚህ መሆኑን አውቃችሁ ክፍያ ከፍላችሁ ነው

photo content

Repost from N/a
photo content
+1

ማሳሰቢያ ሰላም የተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ አሰልጣኞች   👉የመጀመርያ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና ሐሙስ 20/02/2018 እና ዓርብ 21/02/2018  ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ተግባረዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ:- ⚡️ mindset transformation, ⚡️TVET strategy and ⚡️11 DNA for TVET 👉 በኮሌጅ ምደባ አግኝተው ያለፉ አሰልጣኞች ስልጠና ተዘጋጅተዋል፡፡ 👉 ስለሆነም በዚህ ስልጠና በኮሌጅ ምደባ ያገኙ አሰልጣኞች በስልጠና ማለፍ እና ማጠናቀቅ ግዴታ መሆኑን ታውቆ ሁሉም እንዲገኙ እናሳስባለን፡፡ 👉 በተጨማሪም በየኮሌጁ የተገኙ እና ያልተገኙ አሰልጣኞች የሚከታተል እና የሚያስተባብር ሁለት የስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎችን ወይም  አስተባባሪዎች ይመደባል፡፡ 🙏🙏መልካም ቀን🙏🙏

photo content
+3

photo content

የጃፓን ሀገር ሺባወሩ ኢንስቲቱት ዩኒቨርስቲ  በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ጉብኝት አደረጉ ። ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ጋር ጠንካራ የተቋም ግንኙነት በመፍጠር  የግብአት እገዛ እንዲሁም  የእዉቀትና ቴክኖሎጅ ሽግግር ተግባራት ላይ አብረዉ ለመስራት ተስማምተዋል ። በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ /ኮሌጅ   ዋና ዲን  አቶ አብዱልበር መሀመድ ናስር እና የኮሌጃችን አመራሮች  የተቋም ግንኙነትን በማጠናከር ተቋማችን ማሳደግ እና የእዉቀት ሽግግር  በማድረግ ከቴክኒክና ሙያ እሳቤዎች አንጻር ዋና ተግባር መሆኑን ገልጸው የልምድ ልውውጥ ከጃፖን ከመጡ  እንግዶች አድርገዋል። ቴክኒካል ኮሌጅ ተወካዮችም በልምድ ልውውጥ መድረክ መደሰታቸዉንና  ከኮሌጁ ጋር የበለጠ ተባብሮ ለመስራት የሚያስችላቸዉ እንደሆነ ገልጸዋል። የተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮ ኮሙኒኬሽን ቡድን

ማሳሰቢያ ሰላም የተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ አሰልጣኞች   👉የመጀመርያ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና ሐሙስ 20/02/2018 እና ዓርብ 21/02/2018  ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ተግባረዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ:- ⚡️ mindset transformation, ⚡️TVET strategy and ⚡️11 DNA for TVET 👉 በኮሌጅ ምደባ አግኝተው ያለፉ አሰልጣኞች ስልጠና ተዘጋጅተዋል፡፡ 👉 ስለሆነም በዚህ ስልጠና በኮሌጅ ምደባ ያገኙ አሰልጣኞች በስልጠና ማለፍ እና ማጠናቀቅ ግዴታ መሆኑን ታውቆ ሁሉም እንዲገኙ እናሳስባለን፡፡ 👉 በተጨማሪም በየኮሌጁ የተገኙ እና ያልተገኙ አሰልጣኞች የሚከታተል እና የሚያስተባብር ሁለት የስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎችን ወይም  አስተባባሪዎች ይመደባል፡፡ 🙏🙏መልካም ቀን🙏🙏

የጃፓን ሀገር የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ  በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ጉብኝት አደረጉ ። ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ጋር ጠንካራ የተቋም ግንኙነት በመፍጠር  የግብአት እገዛ እንዲሁም  የእዉቀትና ቴክኖሎጅ ሽግግር ተግባራት ላይ አብረዉ ለመስራት ተስማምተዋል ። በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ /ኮሌጅ   ዋና ዲን  አቶ አብዱልበር መሀመድ ናስር እና የኮሌጃችን አመራሮች  የተቋም ግንኙነትን በማጠናከር ተቋማችን ማሳደግ እና የእዉቀት ሽግግር  በማድረግ ከቴክኒክና ሙያ እሳቤዎች አንጻር ዋና ተግባር መሆኑን ገልጸው የልምድ ልውውጥ ከጃፖን ከመጡ  እንግዶች አድርገዋል። ቴክኒካል ኮሌጅ ተወካዮችም በልምድ ልውውጥ መድረክ መደሰታቸዉንና  ከኮሌጁ ጋር የበለጠ ተባብሮ ለመስራት የሚያስችላቸዉ እንደሆነ ገልጸዋል። የተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮ ኮሙኒኬሽን ቡድን

photo content
+3

photo content

photo content

photo content
+4