1 148
订阅者
无数据24 小时
-37 天
-1830 天
帖子存档
1 148
Repost from N/a
🛑ጥብቅ ማሳሰቢያ
ክፍያ ለመክፈል ወደ ባንክ ከመሄዳችሁ በፊት የተመዘገባችሁት ዲፓርትመንት የምትሰለጥኑት ሙያ ከደረጃ (Level) ከስንት እንደሚጀምር ማየት እንዳለባችሁ እናሳስባለን ።
1 148
ማሳሰቢያ:-
የኤስቴቲክስ ስልጠና ዘርፍ ላይ የተመዘገባችሁ ሰልጣኞች ክፍያ የምትከፍሉት የመጨረሻውን ተመዝግባችሁ ፈተና ተፈትናችሁ ማለፋችሁን ካረጋገጣችሁ በኃላ ነው 🙏
1 148
ማሳሰቢያ
ሰላም የተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ አሰልጣኞች
👉የመጀመርያ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና ሐሙስ 20/02/2018 እና ዓርብ 21/02/2018 ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ተግባረዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ:-
⚡️ mindset transformation,
⚡️TVET strategy and
⚡️11 DNA for TVET
👉 በኮሌጅ ምደባ አግኝተው ያለፉ አሰልጣኞች ስልጠና ተዘጋጅተዋል፡፡
👉 ስለሆነም በዚህ ስልጠና በኮሌጅ ምደባ ያገኙ አሰልጣኞች በስልጠና ማለፍ እና ማጠናቀቅ ግዴታ መሆኑን ታውቆ ሁሉም እንዲገኙ እናሳስባለን፡፡
👉 በተጨማሪም በየኮሌጁ የተገኙ እና ያልተገኙ አሰልጣኞች የሚከታተል እና የሚያስተባብር ሁለት የስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎችን ወይም አስተባባሪዎች ይመደባል፡፡
🙏🙏መልካም ቀን🙏🙏
1 148
የጃፓን ሀገር ሺባወሩ ኢንስቲቱት ዩኒቨርስቲ በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ጉብኝት አደረጉ ።
ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም
ከተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ጋር ጠንካራ የተቋም ግንኙነት በመፍጠር የግብአት እገዛ እንዲሁም የእዉቀትና ቴክኖሎጅ ሽግግር ተግባራት ላይ አብረዉ ለመስራት
ተስማምተዋል ። በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ /ኮሌጅ ዋና ዲን አቶ አብዱልበር መሀመድ ናስር እና የኮሌጃችን አመራሮች የተቋም ግንኙነትን በማጠናከር ተቋማችን ማሳደግ እና የእዉቀት ሽግግር በማድረግ ከቴክኒክና ሙያ እሳቤዎች አንጻር ዋና ተግባር መሆኑን ገልጸው የልምድ ልውውጥ ከጃፖን ከመጡ እንግዶች አድርገዋል። ቴክኒካል ኮሌጅ ተወካዮችም በልምድ ልውውጥ መድረክ መደሰታቸዉንና ከኮሌጁ ጋር የበለጠ ተባብሮ ለመስራት የሚያስችላቸዉ እንደሆነ ገልጸዋል።
የተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮ
ኮሙኒኬሽን ቡድን
1 148
ማሳሰቢያ
ሰላም የተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ አሰልጣኞች
👉የመጀመርያ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና ሐሙስ 20/02/2018 እና ዓርብ 21/02/2018 ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ተግባረዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ:-
⚡️ mindset transformation,
⚡️TVET strategy and
⚡️11 DNA for TVET
👉 በኮሌጅ ምደባ አግኝተው ያለፉ አሰልጣኞች ስልጠና ተዘጋጅተዋል፡፡
👉 ስለሆነም በዚህ ስልጠና በኮሌጅ ምደባ ያገኙ አሰልጣኞች በስልጠና ማለፍ እና ማጠናቀቅ ግዴታ መሆኑን ታውቆ ሁሉም እንዲገኙ እናሳስባለን፡፡
👉 በተጨማሪም በየኮሌጁ የተገኙ እና ያልተገኙ አሰልጣኞች የሚከታተል እና የሚያስተባብር ሁለት የስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎችን ወይም አስተባባሪዎች ይመደባል፡፡
🙏🙏መልካም ቀን🙏🙏
1 148
የጃፓን ሀገር የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ጉብኝት አደረጉ ።
ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም
ከተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ጋር ጠንካራ የተቋም ግንኙነት በመፍጠር የግብአት እገዛ እንዲሁም የእዉቀትና ቴክኖሎጅ ሽግግር ተግባራት ላይ አብረዉ ለመስራት
ተስማምተዋል ። በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ /ኮሌጅ ዋና ዲን አቶ አብዱልበር መሀመድ ናስር እና የኮሌጃችን አመራሮች የተቋም ግንኙነትን በማጠናከር ተቋማችን ማሳደግ እና የእዉቀት ሽግግር በማድረግ ከቴክኒክና ሙያ እሳቤዎች አንጻር ዋና ተግባር መሆኑን ገልጸው የልምድ ልውውጥ ከጃፖን ከመጡ እንግዶች አድርገዋል። ቴክኒካል ኮሌጅ ተወካዮችም በልምድ ልውውጥ መድረክ መደሰታቸዉንና ከኮሌጁ ጋር የበለጠ ተባብሮ ለመስራት የሚያስችላቸዉ እንደሆነ ገልጸዋል።
የተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮ
ኮሙኒኬሽን ቡድን
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
