fa
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

کانال بسته
1 149
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
ዛሬ በ25/75 ፕሮግራም ተደራጅተው የቤት ባለቤት ለመሆን ቅድመ ክፍያ ወደ ንግድ ባንክ ላስገቡ መምህራን የቤት ግንባታ ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸዉን ገምግመናል፡፡ በግምገማ መድረካችን ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቅድስት ወልደጊዮርጊስ ፣ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ፣ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ በግምገማው ላይ መምህራንን በ25/75 የቤት ልማት መርሃ ግብር የቤት ባለቤት ለማድረግ በተያዘው እቅድ መሰረት የቤቶችን ግንባታ ስራ በፍጥነት ለማስጀመር በሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ዙርያ ስራው ከሚመለከታቸው ተቋማት በጋራ ምክክር ያደረግን ሲሆን የቤቶችን ግንባታ ስራ ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተጠናቀቁ ለመሆናቸዉ ለማየት የቻልን ሲሆን ቀሪ የዝግጅት ስራዎችን በአጭር ጊዜ ማጠናቀቅ እንዲቻል የሚመለከታቸው ተቋማት ስራውን በፍጥነት መጨረስ እንዳለባቸው አቅጣጫ አስቀምጠናል፡፡

በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የኤች አይቪ ኤድስ ግንዛቤ መስጫ መድረክ ተካሄደ ፡፡ 🇪🇹ህዳር 19/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በኤች አይቪ ሚንስትር ሚንግ የተዘጋጀ ግንዛቤ መስጫ መድረክ ፡፡በአገራችን ለ36ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኤች አይቪ ኤድስ ቀን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ባለሙያ አቶ ስንታየሁ ጎሹ ባቀረብት ሰነድ በአገራችን የቫይረሱ ስርጭት አሁን ያለው 0.067% ሲሆን እንደከተማ እየጨመረ መሆኑን ገልፅዋል ። በየአመቱ 7962 ዜጎች ይያዛሉ በማለት ተጋላጭነቱን ለመቀነስ የግንዛቤ መስጫ መድረኮችን ማዘጋጀት ተገቢ መሆኑን አስገንዝበዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+6

ተፈሪ መኮንን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጅ ሽግግር የስራ  ሂደት  በጉለሌ ክፍለ ከተማ ተደራጅተው የሚሰሩ አዲስ  ኢንተርፕራይዞችን  ርክክብ  አደረገ፡፡ በርክክቡ የኮሌጁ የኢ/ኤ/ም/ዲን፣አስተባባሪ ባለሙያዎች እና ዘርፉን የሚመሩ የክ/ከ ቡድን መሪዎችና የወረዳ ባለሙያዎች  ተገኝተዋል። የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጁ የኢ/ኤ/ቴ/ሽ/ም  ዲን የሆኑት   አቶ ወንድም ሲያምረኝ በአካል ኮሌጃችን ለተገኙ  አዲስ  የተረከባቸውን ኢንተርፕራይዞች  በሚሰጣቸው ፍላጎትን መሰረት  ያደረገ በአራቱም የድጋፍ ማዕቀፎች በመተግበር የኢንተርፕራይዞችን ምርትና ምርታማነት ማሳደግ እንደሚገባ ገልፀዋል፡፡ አንቀሳቃሾች ከርክክቡ ጎን ለጎን የኢንተርፕሪነርሽፕ ስልጠና በመስጠት ከስልጠናው በኋላ  (COC)/የሙያ ብቃት ማረጋገጫ   እንደሚወስዱ የሚያስችል እና በቀጣይ አሰልጣኝ ተመድቦ ስልጠና  በሚሰጥበት ዘርፎች በቅርቡ ፕሮግራም ወጥቶ በቦታቸው ድጋፉ የምናስቀጥል ይሆናል። ህዳር 17/2018 ዓ/ም ‹ተፈሪ መኮንን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ኢንዲስትሪ ኤክስቴንሽን ›

photo content
+4

For more Information, Please Follow Tafari Makonnen Polytechnic College Facebook page:

የተጠሪ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች የተቋማት ልማት ምክትል ዲኖች የተሳተፉበት የልምድ ልውውጥ በሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ  ተካሄደ። 🇪🇹ህዳር 18/2018 ዓ.ም🇪🇹 በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የውጤት ተኮር ስልጠናና ተቋማት ልማት ዘርፍ የተጠሪ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች የተቋማት ልማት ምክትል ዲኖች የተሳተፉበት የልምድ ልውውጥ በሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ አካሂዷል። በከተማዋ የቴክኒክና ሙያ ማስልጠኛ ኮሌጆች ጠንካራ መስተጋብር እንዲኖር በማድረግ ረገድ ኮሌጁ የመሪነት ሚናውን እየተጫወተ ይገኛል ያሉት በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የተቋማት ልማት ዳይሬክተር አቶ አምባቸው ግርማይ በልምድ ልውውጡ ሀብትን በአግባቡ ጥቅም ላይ በማዋል የውስጥ ገቢ በራስ አቅም የሚሸፈንበት አሰራር ለመረዳት ተችሏል ብለዋል። ኮሌጁ የማሰልጠኛ ወርክ ሾፓችን ለስልጠና ምቹ እንዲሆኑ አድርጎ ከማደራጀት እና በቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች ከኢንፎርሜሽን ኮሚዪኒኬሽን ቴክኖሎጂ መሰረት ልማት ጋር የሚስተዋለውን ችግር በመቅረፍ ሂደት  ዲጂታል ቴክኒክና ሙያ በመተግበር መረጃዎች በክላውድ የሚሰነዱበት  ሌላኛው አማራጭ መሆኑን በጎብኝቱ ተረድናል ሲሉ ተናግረዋል። የሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ዋና ዲን አቶ ጥበቡ ለታ በበኩላቸው የቴክኒክና ሙያ ዘርፉን በማዘመን ለሀገር ዕድገት የሚጠበቅበትን አስተዋፅኦ እንዲያበረክት ኮሌጁ በጋራ በመስራት ላይ ያምናል ሲሉ ተናግረዋል። ለዚህም ኮሌጁ በዘርፉ ያካበተውን ልምድ ለተለያዩ ተቋማት ሲያጋራ መቆየቱን በማውሳት አሁንም ይህን ተግባሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። በልምድ ልውውጡ የሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የስልጠና ሂደት፣የወርክ ሾፕ አደረጃጀት፣የኢንኩቤሽን ማዕከል፣የቴክኒክና ሙያ ዲጂታላይዜሽን እንዲሁም የውስጥ ገቢ ማስገኛ እንቅስቃሴዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። <<ከፍታን ማፅናት፤ ነገን ማላቅ>> ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1 👉Facebook https://www.facebook.com/addisababatvetbureau 👉Telegram https://t.me/AABOLS 👉YouTube https://youtube.com/@bureauoflaborandskill?si=t9ZklwKzGx9rRyXf 👉website https://aabols.gov.et 👉ለቅሬታ፣ አስተያየትና ጥቆማ https://complain.aabols.gov.et

ሰላም እንዴት ቆያችሁ🤚 ከዚህ በታች ያሉትን የቢሮው የቲክቶክና ዩቲዪብ ማስፈንጠሪያ(link) እና qr code በኮሌጃችሁ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ልቀቋቸው። በማህበራዊ ሚዲያዎቹ ስለመለቀቃቸው ማረጋገጫ
+1
ሰላም እንዴት ቆያችሁ🤚 ከዚህ በታች ያሉትን የቢሮው የቲክቶክና ዩቲዪብ ማስፈንጠሪያ(link) እና qr code በኮሌጃችሁ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ልቀቋቸው። በማህበራዊ ሚዲያዎቹ ስለመለቀቃቸው ማረጋገጫ በዚህ ግሩፕ ላይ መልሳችሁ ላኩልን። መልካም የስራ ቀን 🙏 የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ይቀላቀሉ። 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1 👉YouTube https://youtube.com/@bureauoflaborandskill?si=t9ZklwKzGx9rRyXf

የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ይቀላቀሉ። 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1 👉YouTube
+1
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ይቀላቀሉ። 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1 👉YouTube https://youtube.com/@bureauoflaborandskill?si=t9ZklwKzGx9rRyXf

በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር የቆየውን የፀረ-ሙስና ቀን የፕሮግራሙ መዝጊያ የኮሌጁ አመራሮች እና የፀረ_ ሙስና ኮሚሽኑ ተወካዮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከበረ፡፡፡፡ 🇪🇹ህዳር 17/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ በሃገራችን ለ21ኛ ጊዜ "ትውልድን በስነ ምግባር! ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ በኮሌጁ በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የቆየውን የፀረ-ሙስና ቀን በዛሬው ዕለት የኮሌጁ አመራሮች እና የኮሚሽኑ ተወካዮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አከበረ፡፡ በፕሮግራሙ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ ስልጠናና አካዳሚክ ገዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ በዛሬው ዕለት የተሰባሰብንበት ፕሮግራም ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ በኮሌጃችን ሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ድይሬክቶሬት በኩል የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማመቻቸት ለኬሌጁ ማህበረሰብ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበቻ ስራዎች የተሰሩበት እንደነበር ገልፀው የኮሌጅ ማህበረሰብ ስለነበረው ተሳትፎ አመስግነዋል ፡፡ የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስን መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በኮሌጃችን ውስጥ የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች፣ የሰልጣኞች ጥያቄና መልስ ውድድር ሲከበር የቆየውን 22ኛውን የፀረ-ሙስና ቀን "ትውልድን በስነ ምግባር! ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል በዓሉን አስመልክተው የተዘጋጀ ሰነድ አቅረበው ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በማጠቃለያ ፕሮግራሙ ላይ በኮሌጃችንም ሆነ ከኮሌጁ ውጪ በተጠየቁበት ቦታ እንደየ ዝግጅቱ ይዘት ተዘጋጅቶ የኮሌጁን ስም ከፍ እንዲል የሚያደርገው የኤስቴቲክስ ስልጠና ዘርፍ የሙዚቃና የቲያትር ጥበባት ስልጠና ዘርፍ የሙዚቃና የቲያትር ስራዎቻቸውን በማቅረብ የዕለቱን መልዕክትና ሃገራዊ ስሜትን የሚገነቡ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን በማቅረብ ታዳሚውን እያዝናኑ የዕለቱን መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በማስቀጠልም በኮሌጁ ም/ዲኖች በኮሌጁ ውስጥ ወድቆ የተገኘን ሞባይል ወደ ክፍሉ በማምጣት ለባለቤቱ እንዲደርስ በማድረግ ለሌሎች በመልካም ስነ ምግባር አርዓያ ለሆነች ሰልጣኝ ልዩ ሰርተፍኬት እና የ500 ብር የሞባይል ካርድ ስጦታ፤እንዲሁም ህዳር 16/2018 ዓ.ም በነበረው ጥያቄና መልስ ውድድር ከ1ኛ እስከ 3ኛ ለወጡ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀትና የሞባይል ካርድ ባለ500፤400፣300 ብር ካርድ በቅደም ተከተላቸው ተበርክቶላቸዋል፡፡ በተመሳሳይ በኮሌጁ ውስጥ የሥነ ምግባር ክበብ አመራር ሆነው ሲያገለግሉ ለቆዩ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡ በመጨረሻም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ባለሙያ የሆኑት አቶ ፍቃዱ ደምሴ አጠቃላይ የበዓሉን መሪ ቃል በማስመልከት ሰፋ ያለ ማብራሪያ በመስጠት ሁሉም ስነ ምግባራዊ ትውልድን ለመፍጠርና ተቋማዊ አሰራርን ለማሻሻል የበኩሉን ድርሻ መወጣት አለበት በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+7

photo content
+3

photo content

photo content
+9

በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር የቆየውን የፀረ-ሙስና ቀን የፕሮግራሙ መዝጊያ የኮሌጁ አመራሮች እና የፀረ_ ሙስና ኮሚሽኑ ተወካዮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከበረ፡፡፡፡ 🇪🇹ህዳር 17/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ በሃገራችን ለ21ኛ ጊዜ "ትውልድን በስነ ምግባር! ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ በኮሌጁ በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የቆየውን የፀረ-ሙስና ቀን በዛሬው ዕለት የኮሌጁ አመራሮች እና የኮሚሽኑ ተወካዮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አከበረ፡፡ በፕሮግራሙ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ ስልጠናና አካዳሚክ ገዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ በዛሬው ዕለት የተሰባሰብንበት ፕሮግራም ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ በኮሌጃችን ሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ድይሬክቶሬት በኩል የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማመቻቸት ለኬሌጁ ማህበረሰብ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበቻ ስራዎች የተሰሩበት እንደነበር ገልፀው የኮሌጅ ማህበረሰብ ስለነበረው ተሳትፎ አመስግነዋል ፡፡ የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስን መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በኮሌጃችን ውስጥ የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች፣ የሰልጣኞች ጥያቄና መልስ ውድድር ሲከበር የቆየውን 22ኛውን የፀረ-ሙስና ቀን "ትውልድን በስነ ምግባር! ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል በዓሉን አስመልክተው የተዘጋጀ ሰነድ አቅረበው ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በማጠቃለያ ፕሮግራሙ ላይ በኮሌጃችንም ሆነ ከኮሌጁ ውጪ በተጠየቁበት ቦታ እንደየ ዝግጅቱ ይዘት ተዘጋጅቶ የኮሌጁን ስም ከፍ እንዲል የሚያደርገው የኤስቴቲክስ ስልጠና ዘርፍ የሙዚቃና የቲያትር ጥበባት ስልጠና ዘርፍ የሙዚቃና የቲያትር ስራዎቻቸውን በማቅረብ የዕለቱን መልዕክትና ሃገራዊ ስሜትን የሚገነቡ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን በማቅረብ ታዳሚውን እያዝናኑ የዕለቱን መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በማስቀጠልም በኮሌጁ ም/ዲኖች በኮሌጁ ውስጥ ወድቆ የተገኘን ሞባይል ወደ ክፍሉ በማምጣት ለባለቤቱ እንዲደርስ በማድረግ ለሌሎች በመልካም ስነ ምግባር አርዓያ ለሆነች ሰልጣኝ ልዩ ሰርተፍኬት እና የ500 ብር የሞባይል ካርድ ስጦታ፤እንዲሁም ህዳር 16/2018 ዓ.ም በነበረው ጥያቄና መልስ ውድድር ከ1ኛ እስከ 3ኛ ለወጡ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀትና የሞባይል ካርድ ባለ500፤400፣300 ብር ካርድ በቅደም ተከተላቸው ተበርክቶላቸዋል፡፡ በተመሳሳይ በኮሌጁ ውስጥ የሥነ ምግባር ክበብ አመራር ሆነው ሲያገለግሉ ለቆዩ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡ በመጨረሻም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ባለሙያ የሆኑት አቶ ፍቃዱ ደምሴ አጠቃላይ የበዓሉን መሪ ቃል በማስመልከት ሰፋ ያለ ማብራሪያ በመስጠት ሁሉም ስነ ምግባራዊ ትውልድን ለመፍጠርና ተቋማዊ አሰራርን ለማሻሻል የበኩሉን ድርሻ መወጣት አለበት በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር የቆየውን የፀረ-ሙስና ቀን የፕሮግራሙ መዝጊያ የኮሌጁ አመራሮች እና የፀረ_ ሙስና ኮሚሽኑ ተወካዮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከበረ፡፡፡፡ 🇪🇹ህዳር 17/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ በሃገራችን ለ21ኛ ጊዜ "ትውልድን በስነ ምግባር! ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ በኮሌጁ በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የቆየውን የፀረ-ሙስና ቀን በዛሬው ዕለት የኮሌጁ አመራሮች እና የኮሚሽኑ ተወካዮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አከበረ፡፡ በፕሮግራሙ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ ስልጠናና አካዳሚክ ገዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ በዛሬው ዕለት የተሰባሰብንበት ፕሮግራም ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ በኮሌጃችን ሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ድይሬክቶሬት በኩል የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማመቻቸት ለኬሌጁ ማህበረሰብ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበቻ ስራዎች የተሰሩበት እንደነበር ገልፀው የኮሌጅ ማህበረሰብ ስለነበረው ተሳትፎ አመስግነዋል ፡፡ የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስን መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በኮሌጃችን ውስጥ የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች፣ የሰልጣኞች ጥያቄና መልስ ውድድር ሲከበር የቆየውን 22ኛውን የፀረ-ሙስና ቀን "ትውልድን በስነ ምግባር! ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል በዓሉን አስመልክተው የተዘጋጀ ሰነድ አቅረበው ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በማጠቃለያ ፕሮግራሙ ላይ በኮሌጃችንም ሆነ ከኮሌጁ ውጪ በተጠየቁበት ቦታ እንደየ ዝግጅቱ ይዘት ተዘጋጅቶ የኮሌጁን ስም ከፍ እንዲል የሚያደርገው የኤስቴቲክስ ስልጠና ዘርፍ የሙዚቃና የቲያትር ጥበባት ስልጠና ዘርፍ የሙዚቃና የቲያትር ስራዎቻቸውን በማቅረብ የዕለቱን መልዕክትና ሃገራዊ ስሜትን የሚገነቡ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን በማቅረብ ታዳሚውን እያዝናኑ የዕለቱን መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በማስቀጠልም በኮሌጁ ም/ዲኖች በኮሌጁ ውስጥ ወድቆ የተገኘን ሞባይል ወደ ክፍሉ በማምጣት ለባለቤቱ እንዲደርስ በማድረግ ለሌሎች በመልካም ስነ ምግባር አርዓያ ለሆነች ሰልጣኝ ልዩ ሰርተፍኬት እና የ500 ብር የሞባይል ካርድ ስጦታ፤እንዲሁም ህዳር 16/2018 ዓ.ም በነበረው ጥያቄና መልስ ውድድር ከ1ኛ እስከ 3ኛ ለወጡ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀትና የሞባይል ካርድ ባለ500፤400፣300 ብር ካርድ በቅደም ተከተላቸው ተበርክቶላቸዋል፡፡ በተመሳሳይ በኮሌጁ ውስጥ የሥነ ምግባር ክበብ አመራር ሆነው ሲያገለግሉ ለቆዩ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡ በመጨረሻም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ባለሙያ የሆኑት አቶ ፍቃዱ ደምሴ አጠቃላይ የበዓሉን መሪ ቃል በማስመልከት ሰፋ ያለ ማብራሪያ በመስጠት ሁሉም ስነ ምግባራዊ ትውልድን ለመፍጠርና ተቋማዊ አሰራርን ለማሻሻል የበኩሉን ድርሻ መወጣት አለበት በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን