1 148
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
1 148
በ 12 ክፍል ያመለከታችሁ የ 2018 አዲስ ሰልጣኞች ምዝገባ የሚያበቃበት ቀን 30/02/2018 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን። በ Level 4፣በዲፕሎማ እና በዲግሪ ያመለከታችሁ ሰልጣኞች ደግሞ የምዝገባ ቀን በ 27/02/2018 እስከ 30/02/2018 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን።
1 148
አዲስ ተመዝጋቢ ሰልጣኞች በሙሉ ስልጠና የሚጀምረው
የቀን ስልጠና
የሚጀምረው ጥቅምት 26/02/2018 ዓ.ም
የማታ ስልጠና
የሚጀምረው ህዳር 1/03/ 2018 ዓ.ም
የዊኬንድ ስልጠና
የሚጀምረው ህዳር 6/03/2018 ዓ.ም
🛑 ማሳሰቢያ
ከኤስቴቲክስ ሰልጣኞች ውጪ ሁሉም ስልጠናዎች ይጀመራሉ።
1 148
#ዜና ሹመት
አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል።
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆንልዎ ይመኛል።
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም
<<ከፍታን ማፅናት፤ ነገን ማላቅ>>
ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1
👉Facebook
https://www.facebook.com/addisababatvetbureau
👉Telegram
https://t.me/AABOLS
👉YouTube
https://youtube.com/channel/UCvdSuxRP-cMVC7-lSv2fxag?si=YiWZURWWlmGDBPjv
👉website
https://aabols.gov.et
👉ለቅሬታ፣ አስተያየትና ጥቆማ
https://complain.aabols.gov.et
1 148
አዲስ ተመዝጋቢ ሰልጣኞች በሙሉ ስልጠና የሚጀምረው
የቀን ስልጠና
የሚጀምረው ጥቅምት 26/02/2018 ዓ.ም
የማታ ስልጠና
የሚጀምረው ህዳር 1/03/ 2018 ዓ.ም
የዊኬንድ ስልጠና
የሚጀምረው ህዳር 6/03/2018 ዓ.ም
🛑 ማሳሰቢያ
ከኤስቴቲክስ ሰልጣኞች ውጪ ሁሉም ስልጠናዎች ይጀመራሉ።
1 148
20/02/2018 ዓ/ም
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በትብብር ስልጠና ዙሪያ ከአራት ድርጅቶች ጋር ወደ ተግባር የሚገባበት መድረክ ተካሄደ ።
ኮሌጅ በትብብር ስልጠና ዙሪያ ከአራት ድርጅቶች ጋር ከ giz አመቻችነት በ2018 ዓ.ም የICT ተመራቂ ተማሪዎች ባሉበት የተደረገ ወደ ተግባር የሚገባበት መድረክ ሲሆን በኢንዱስትሪው ተሳትፎ የትብብር ስልጠና አተገባበር አግባብነት እና ጥራት ከወደፊት ከስርዓት ስልጠና ጋር በተዛመደ መልኩ የግሪን:ዲጂታል :ኢንተርፕርነር ስልጠና ባካተተ መልኩ በGiz አስተባባሪነት የፖይለት ሙከራ በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ኮሌጅ ተመርጦ የኦሬንቴሽን ፕሮግራም መርሀ ግብር የGiz ተወካይ አቶ አዲሳለም እና ወ/ሮ ሰብለ ከኮሌጅ ተወካይ የኮሌጁ ዋና ዲን አቶ አብዱልበር እና ም/ዲኖች የሚድሮክ ተወካይ አቶ ዳንኤል የሮያል ድርጅት ተወካይ አቶ በላይ የአይስቲ ስልጠና ዘርፍ ተጠሪ ወ/ሮ ዘውዲቱ:አሰልጣኞችና ሰልጣኞች በተገኙበት ፕሮግራሙ በስኬት ተካሄደ በመድረኩ ላይ ተከናወኑ ሁነቶች የእንኳን ደህና መጣቹ እና የትብብር ስልጠና አስፈላጊነት በኮሌጁ ዋና ዲን አቶ አብዱልበር እና በስ/ጎ/አካ/ም/ዲ ደመላሽ የተደረገ መሆኑ፣ በአይ.ሲ.ቲ ት/ት ክፍል ኃላፊ ወ/ሮ ዘውድነሽ በትብብር ስልጠና ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ ማቅረባቸው ከአራት የኢንደስትሪ ተወካዮች ውስጥ ሁለቱ ስለኢንደስትሪ ውስጥ ስነምግባር ማብራሪያ ተሰጥቷል ። በተጨማም
.ተመራቂ ተማሪዎች ሀሳቦቻቸውን በመግለጽ በውይይቱ መድረክ ካሳዩት ተሳትፎ አራት ተማሪዎች በሮያል ድርጅት የተመረጡ ተመርጠዋሎ
5. የጂ.አይ.ዜድ አቶ አዲስአለም ነጋ ስለድርጅቱ እና የትብብር ስልጠና ከልምድ በመነሳት በጥልቀት በማብራራት ተሰቷቸዋል ።
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 148
የኢንዱስትሪውን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟላት የአሰልጣኝ ልማት ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ።
ጥቅም 20፤ ቀን 2018 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ በዞኒንግና ዲፈረንሼሽን ስትራቴጂ ትግበራ የአሰልጣኞች ድልድል ማጠናቀቁን ተከትሎ በምደባው ሂደት ላለፉ 1578 አሰልጣኞ ስልጠና መስጠት ጀመረ።
ስልጠናው የማይንድ ሴትን ጨምሮ በቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂ እና በ11ዱ ዘረመል ዙሪያ እንደሚያተኩር በስልጠናው መክፈቻ ተገልጿል።
በቢሮ ሀላፊ ደረጃ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የውጤት ተኮር ስልጠናና ተቋማት አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ዳግማዊት ግርማ ስልጠናው የበቃ አሰልጣኝ በመፍጠር የስልጠና ጥራትን ለመጠበቅ እንደሚያስችል ተናግረዋል።
በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የኢንተርፕራይዝና ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሚደቅሳ ከበደ በበኩላቸው ቢሮው የኢንዱስትሪውን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟላት የአሰልጣኝ ልማት ስራው አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
ስልጠናው ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚካሄድ ሲሆን ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎች የተውጣጡ አሰልጣኞች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
<<ከፍታን ማፅናት፤ ነገን ማላቅ>>
ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1
👉Facebook
https://www.facebook.com/addisababatvetbureau
👉Telegram
https://t.me/AABOLS
👉YouTube
https://youtube.com/channel/UCvdSuxRP-cMVC7-lSv2fxag?si=YiWZURWWlmGDBPjv
👉website
https://aabols.gov.et
👉ለቅሬታ፣ አስተያየትና ጥቆማ
https://complain.aabols.gov.et
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
