fa
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

کانال بسته
1 148
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
photo content

photo content

Shared by One Read - an all-in-one file viewer: https://st.simplehealth.ltd/uAJjyu
Shared by One Read - an all-in-one file viewer: https://st.simplehealth.ltd/uAJjyu

በ 12 ክፍል ያመለከታችሁ የ 2018 አዲስ ሰልጣኞች ምዝገባ የሚያበቃበት ቀን 30/02/2018 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን። በ Level 4፣በዲፕሎማ እና በዲግሪ ያመለከታችሁ ሰልጣኞች ደግሞ የምዝገባ ቀን በ 27/02/2018 እስከ 30/02/2018 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን።

አዲስ ተመዝጋቢ ሰልጣኞች በሙሉ ስልጠና የሚጀምረው የቀን ስልጠና የሚጀምረው ጥቅምት 26/02/2018 ዓ.ም የማታ ስልጠና የሚጀምረው ህዳር 1/03/ 2018 ዓ.ም የዊኬንድ ስልጠና የሚጀምረው ህዳር
አዲስ ተመዝጋቢ ሰልጣኞች በሙሉ ስልጠና የሚጀምረው  የቀን ስልጠና      የሚጀምረው ጥቅምት 26/02/2018 ዓ.ም የማታ ስልጠና       የሚጀምረው ህዳር  1/03/ 2018 ዓ.ም የዊኬንድ ስልጠና      የሚጀምረው ህዳር  6/03/2018 ዓ.ም 🛑 ማሳሰቢያ ከኤስቴቲክስ ሰልጣኞች ውጪ ሁሉም ስልጠናዎች ይጀመራሉ።

#ዜና ሹመት አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል።

photo content

#ዜና ሹመት አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል። የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ  የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት  መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆንልዎ ይመኛል። ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም <<ከፍታን ማፅናት፤ ነገን ማላቅ>> ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1 👉Facebook https://www.facebook.com/addisababatvetbureau 👉Telegram https://t.me/AABOLS 👉YouTube https://youtube.com/channel/UCvdSuxRP-cMVC7-lSv2fxag?si=YiWZURWWlmGDBPjv 👉website https://aabols.gov.et 👉ለቅሬታ፣ አስተያየትና ጥቆማ https://complain.aabols.gov.et

አዲስ ተመዝጋቢ ሰልጣኞች በሙሉ ስልጠና የሚጀምረው  የቀን ስልጠና      የሚጀምረው ጥቅምት 26/02/2018 ዓ.ም የማታ ስልጠና       የሚጀምረው ህዳር  1/03/ 2018 ዓ.ም የዊኬንድ ስልጠና      የሚጀምረው ህዳር  6/03/2018 ዓ.ም 🛑 ማሳሰቢያ ከኤስቴቲክስ ሰልጣኞች ውጪ ሁሉም ስልጠናዎች ይጀመራሉ።

https://www.facebook.com/share/v/1E7Tufq7ra/ አርብ ምሽት 2:00 ሰዓት ላይ

ኤስቴቲክስ ስልጠና ዘርፍ ላይ የተመዘገባቹ ።

photo content

20/02/2018 ዓ/ም በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በትብብር ስልጠና ዙሪያ ከአራት ድርጅቶች ጋር ወደ ተግባር የሚገባበት መድረክ ተካሄደ ። ኮሌጅ በትብብር ስልጠና ዙሪያ ከአራት ድርጅቶች ጋር ከ giz  አመቻችነት በ2018 ዓ.ም የICT ተመራቂ ተማሪዎች ባሉበት የተደረገ ወደ ተግባር የሚገባበት መድረክ ሲሆን በኢንዱስትሪው  ተሳትፎ   የትብብር ስልጠና አተገባበር  አግባብነት  እና ጥራት  ከወደፊት  ከስርዓት  ስልጠና ጋር  በተዛመደ መልኩ  የግሪን:ዲጂታል :ኢንተርፕርነር  ስልጠና ባካተተ መልኩ  በGiz  አስተባባሪነት  የፖይለት  ሙከራ  በተፈሪ መኮንን  ፖ/ቴ/ኮሌጅ  ተመርጦ የኦሬንቴሽን  ፕሮግራም መርሀ  ግብር  የGiz  ተወካይ  አቶ አዲሳለም እና ወ/ሮ ሰብለ  ከኮሌጅ ተወካይ  የኮሌጁ ዋና ዲን አቶ አብዱልበር እና ም/ዲኖች  የሚድሮክ ተወካይ አቶ ዳንኤል  የሮያል ድርጅት ተወካይ  አቶ በላይ  የአይስቲ ስልጠና ዘርፍ ተጠሪ  ወ/ሮ ዘውዲቱ:አሰልጣኞችና  ሰልጣኞች በተገኙበት ፕሮግራሙ በስኬት  ተካሄደ በመድረኩ ላይ ተከናወኑ ሁነቶች የእንኳን ደህና መጣቹ እና የትብብር ስልጠና አስፈላጊነት በኮሌጁ ዋና ዲን አቶ አብዱልበር እና በስ/ጎ/አካ/ም/ዲ ደመላሽ የተደረገ መሆኑ፣ በአይ.ሲ.ቲ ት/ት ክፍል ኃላፊ ወ/ሮ ዘውድነሽ በትብብር ስልጠና ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ ማቅረባቸው ከአራት የኢንደስትሪ ተወካዮች ውስጥ ሁለቱ ስለኢንደስትሪ ውስጥ ስነምግባር ማብራሪያ ተሰጥቷል ። በተጨማም .ተመራቂ ተማሪዎች ሀሳቦቻቸውን በመግለጽ በውይይቱ መድረክ ካሳዩት ተሳትፎ አራት ተማሪዎች በሮያል ድርጅት የተመረጡ ተመርጠዋሎ 5. የጂ.አይ.ዜድ አቶ አዲስአለም ነጋ ስለድርጅቱ እና የትብብር ስልጠና ከልምድ በመነሳት በጥልቀት በማብራራት ተሰቷቸዋል ። ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+6

የኢንዱስትሪውን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟላት የአሰልጣኝ ልማት ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ። ጥቅም 20፤ ቀን 2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ በዞኒንግና ዲፈረንሼሽን ስትራቴጂ ትግበራ የአሰልጣኞች ድልድል  ማጠናቀቁን ተከትሎ በምደባው ሂደት ላለፉ 1578  አሰልጣኞ  ስልጠና መስጠት ጀመረ። ስልጠናው የማይንድ ሴትን ጨምሮ በቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂ እና በ11ዱ ዘረመል ዙሪያ እንደሚያተኩር በስልጠናው መክፈቻ ተገልጿል። በቢሮ ሀላፊ ደረጃ  የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ  የውጤት ተኮር ስልጠናና ተቋማት አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ዳግማዊት ግርማ ስልጠናው የበቃ አሰልጣኝ በመፍጠር የስልጠና ጥራትን ለመጠበቅ እንደሚያስችል ተናግረዋል።   በቢሮ ኃላፊ ደረጃ  የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የኢንተርፕራይዝና ቴክኖሎጂ  ልማት ዘርፍ  ኃላፊ  አቶ ሚደቅሳ ከበደ በበኩላቸው ቢሮው  የኢንዱስትሪውን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟላት የአሰልጣኝ ልማት ስራው አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል። ስልጠናው  ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚካሄድ ሲሆን ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎች የተውጣጡ አሰልጣኞች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። <<ከፍታን ማፅናት፤ ነገን ማላቅ>> ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1 👉Facebook https://www.facebook.com/addisababatvetbureau 👉Telegram https://t.me/AABOLS 👉YouTube https://youtube.com/channel/UCvdSuxRP-cMVC7-lSv2fxag?si=YiWZURWWlmGDBPjv 👉website https://aabols.gov.et 👉ለቅሬታ፣ አስተያየትና ጥቆማ https://complain.aabols.gov.et

photo content
+6