1 149
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
1 149
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት ዙሪያ ግንዛቤ ተፈጠረ ፡፡
🇪🇹ህዳር 29/2018 ዓ.ም🇪🇹
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ38ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ 37ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በ" ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ " በሚል መሪ ቃል በድምቀት በተለያዩ ኩነቶች ተከብሯል ። በእለቱም በማይጮ ጤና ጣቢያ የፐብሊክ ሄልዝ ባለሞያ የሆኑት አቶ ፍቃዱ ጠንክር በኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት ዙሪያ ሰፋ ያለ ግንዛቤ ለኮሌጁ ማህበረሰብ አስጨብጠዋል ።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 149
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት ዙሪያ ግንዛቤ ተፈጠረ ፡፡
🇪🇹ህዳር 29/2018 ዓ.ም🇪🇹
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ38ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ 37ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በ" ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ " በሚል መሪ ቃል በድምቀት በተለያዩ ኩነቶች ተከብሯል ። በእለቱም በማይጮ ጤና ጣቢያ የፐብሊክ ሄልዝ ባለሞያ የሆኑት አቶ ፍቃዱ ጠንክር በኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት ዙሪያ ሰፋ ያለ ግንዛቤ ለኮሌጁ ማህበረሰብ አስጨብጠዋል ።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን ቡድ
1 149
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ።
🇪🇹ህዳር 29/2018 ዓ.ም🇪🇹
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ለአስራ ስድስተኛ ሳምንት ተካሄደ ። የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት መከበር ሕገ መንግሥታዊ ዋስትና ያረጋገጠው የኢፌዲሪ ሕገመንግሥት የጸደቀበትን ቀን ህዳር 29 በየዓመቱ በተለያዩ ሁነቶች ላለፉት 19 ዓመታት ሲከበር ቆይቷል።በ2018 ዓ.ም ለ20ኛ ጊዜ "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል በኮሌጅ ተከበረ ።በተጨማሪም በአለም አቀፍ ደረጃ ለ38ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ 37ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በ" ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ " በሚል መሪ ቃል ለኮሌጅ ማህበረሰብ በኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት ዙሪያ ግንዛቤ ተፈጥሯል ፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 149
እንኳን ለ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
“ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት”
1 149
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ5ወር እቅድ አፈፃፀም ተገመገመ፡፡
🇪🇹ህዳር 25/2018 ዓ.ም🇪🇹
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በስልጠና አካዳሚክ ጉዳዮች ፕሮሰስ ካውንስል አባላት የ5ወር እቅድ አፈፃፀም ተገመገመ ።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 149
https://vm.tiktok.com/ZMHTWLsSta7qU-czOZG/ This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite
1 149
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ።
🇪🇹ህዳር 22/2018 ዓ.ም
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ለአስራ ስድስተኛ ሳምንት ተካሄደ።በእለቱ የኮሌጅ የኢ/ኤ/ቴ/ሽ ዲን አቶ ወንድም ሲያምረኝ የንግድ ስራ ፈጠራ እና የቴክኖሎጂ ሀሳብ ማምረቻ ላይ ለግቢው ማህበረሰብ ግንዛቤ ፈጥረዋል ። "ሀሳብን ወደ ተጨባጭ ለውጥ እንቀይራለን "በሚል መሪ ቃል በኢንኩቤሽን እና የኢንኩቤሽን ማእከል ጽንሰ ሀሳብ እና የጉዞ ሂደት ማለትም ችግር ፈቺ ሀሳብ ከማፍለቅ አንስቶ ኘሮቶታይፕ መስራት እና ማስመረትና ወደ ገበያ መግባት ላይ ገለጻ አድርገዋል ።የግቢው መህበረሰብ ይህን ተገንዝቦ ችግር ፈቺ ሀሳብ በማቅረብ ፕሮቶ ታይፕ በማዘጋጀት ወደ ማምረት እንዲገባ ይህም በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን እና የቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት ክፍል ድጋፍ እንደሚደረግ አብራርተዋል ።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 149
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ።
🇪🇹ህዳር 22/2018 ዓ.ም
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ለአስራ ስድስተኛ ሳምንት ተካሄደ።በእለቱ የኮሌጅ የኢ/ኤ/ቴ/ሽ ዲን አቶ ወንድም ሲያምረኝ የንግድ ስራ ፈጠራ እና የቴክኖሎጂ ሀሳብ ማምረቻ ላይ ለግቢው ማህበረሰብ ግንዛቤ ፈጥረዋል ። "ሀሳብን ወደ ተጨባጭ ለውጥ እንቀይራለን "በሚል መሪ ቃል በኢንኩቤሽን እና የኢንኩቤሽን ማእከል ጽንሰ ሀሳብ እና የጉዞ ሂደት ማለትም ችግር ፈቺ ሀሳብ ከማፍለቅ አንስቶ ኘሮቶታይፕ መስራት እና ማስመረትና ወደ ገበያ መግባት ላይ ገለጻ አድርገዋል ።የግቢው መህበረሰብ ይህን ተገንዝቦ ችግር ፈቺ ሀሳብ በማቅረብ ፕሮቶ ታይፕ በማዘጋጀት ወደ ማምረት እንዲገባ ይህም በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን እና የቴክኖሎጂ ሽግግር የስራ ሂደት ክፍል ድጋፍ እንደሚደረግ አብራርተዋል ።
ከኮሚኒኬሽን ቡድ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://vm.tiktok.com
https://t.me/EntotoPtc1917
https://youtube.com/@entototms
https://www.facebook.com
ከኮሚኒኬሽን ቡድን
1 149
https://vm.tiktok.com/ZMHTuYYP1CkvC-FAZH4/ This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
