fa
Feedback
ሰዋስው ☘☘☘☘

ሰዋስው ☘☘☘☘

رفتن به کانال در Telegram

በሰዋስወ ብርሀን ቅዱስ ዻውሎስ ገዳም እና ለተለያዩ ቤተክርስቲያን ለክብረ በአላት ማውጫ ። በተጨማሪም-ዋዜማ ሥርዓተ ማኅሌት - መዝሙራት ስንክሳር - የየእለቱን ምስባክ ቅኔያት ጥያቄዎች እንዲሁም የወቅታዊ ነገር መወያያ በተጨማሪም @eotcww ብለው ይቀላቀሉን ለወዳጅ ዘመድዎ share#Share#Share# ያድርጉ።

نمایش بیشتر
1 161
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
አመ ፫ለታህ ፩ኛ ወረብ ይዌድስዋ @EOTCW

አቡን በ፰ ዩ እኅትነ ይብልዋ - ሰላም @EOTCW

አንገርጋሪና እስመ ለዓለም @EOTCW

💎💎💎💎💎💎💎💎💎 ሥርዓተ ማኅሌት ዘታኅሣሥ በዓታ ለማርያም 🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀 ✨መልክአ ሥላሴ ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል። 🌱ዚቅ ለማርያም ዘምሩ፤ ለማርያም ዘምሩ፤ መስቀሎ ለወልዳ እንዘ ትጸውሩ። @EOTCW ✨መልክአ ሚካኤል ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤ ወለድምፀ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል፤ ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤ አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሣህል፤ እንበለ ባሕቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል። 🌱ዚቅ ተውህቦ ምሕረት ለሚካኤል፤ ወብሥራት ለገብርኤል፤ ወሀብተ ሰማያት ለማርያም ድንግል። @EOTCW ✨መልክዐ ኪዳነ ምሕረት ሰላም ለእራኅኪ ተመጣዌ ኅብስት ወማይ፤ ሶበ ያመጽኡ ለኪ መላእክት ሰማይ ፤ እንዘ ሀሎኪ ማርያም ወመቅደሰ ኦሪት ዐባይ፤ ይትወከፍ ሊተ ኪዳንኪ ከመ መሥዋዕት ሠርክ ኅሩይ፤ ለእመ ኅፍነማይ አስተይኩ ለጽሙዕ ነዳይ። 🌱ዚቅ አንቲ ዉእቱ ንጽሕት እምንጹሐን፤ ዘነበርኪ ዉስተ ቤተ መቅደስ ከመ ታቦር፤ ወመላእክት ያመጽኡ ወትረ ሲሳየኪ፤ ስቴኬኒ ስቴ ሕይወት ዉእቱ፤ ወመብልዕኪኒ ኅብስት ሰማያዊ። @EOTCW 🌱🌱ዘጣዕሙ ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። 🌱ዚቅ ወመሠረቱ ወመሠረቱ ለዓለም አንቲ፤ ዕጓለ አንበሳ ዕጓለ አንበሳ በከርስኪ ፆርኪ፤ እምአንስት ቡርክት አንቲ @EOTCW 💎ነግሥ መቅደሰ ኦሪት ዘቦዕኪ ማርያም እምነ፤ ወእሙ ለእግዚእነ፤ በሕፅነ ሐና ተማኅፀነ፤ ፈንዊዮ ለፋኑኤል ይዕቀብ ኪያነ፤ በረምሃ መስቀል ረጊዞ ሰይጣነ። 🌱ዚቅ ፈንዊ ለነ እግዝእትነ፤ ፋኑኤልሃ መልአክኪ ሄረ፤ በሃይለ ጸሎቱ ይዕቀበነ ወትረ። @EOTCW ✨መልክአ ማርያም ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ። 🌱ዚቅ ይዌድስዋ ኲሎሙ በበነገዶሙ፤ ወበበማኅበሮሙ ለቅዱሳን፤ ወይብልዋ በሐኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ። ❣❣ወረብ "ይዌድስዋ ኲሎሙ"/፪/ በበነገዶሙ/፪/ ወይብልዋ በሐኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ/፪/ @EOTCW ✨መልክአ ማርያም ሰላም ለልሳንኪ ሙኀዘ ኃሊብ ወመዓር፤ ዘተነብዮ ወፍቅር፤ ማርያም ድንግል ወለተ ድኁኃን አድባር፤ ኅብእኒ እምዓይነ ፀር ወአንጽሕኒ እምነውር፤ እስመ ተስፋየ አንቲ በሰማይ ወምድር። 🌱ዚቅ ፀቃውዕ ይውኅዝ እምከናፍርኪ፤ ኃሊብ ወመዓር እምታሕተ ልሳንኪ፤ ወይቤላ ንዒ ንሑር ኀበ ደብረ ከርቤ፤ ውስተ አውግረ ስኂን። @EOTCW ✨መልክአ ማርያም ሰላም ለእመታትኪ እለ ፀንዓ ይፍትላ፤ ሜላተ ወወርቀ በናዝሬት ወበገሊላ፤ ማርያም ድንግል ለዮዲት ጥበበ ቃላ፤ ብጽሂ በሠረገላ ንትመኃል መኃላ፤ ከመ ታኅድርኒ በብሔር ዘተድላ። 🌱ዚቅ ገብርኤል መልአክ መጽአ፤ ወዜነዋ ጥዩቀ፤ በዕንቊ ባሕርይ እንዘ ትፈትል ወርቀ። ❣❣ወረብ ገብርኤል መልአክ መጽአ "ወዜነዋ"/፫/ ጥዩቀ/፪/ "በዕንቊ ባሕርይ"/፫/ እንዘ ትፈትል ወርቀ/፪/ @EOTCW ✨መልክአ ማርያም ሰላም ለአብራክኪ በስብሐተ ልዑል ዘአስተብረካ፤ እምአመ ወሀቡኪ ብፅአ ውስተ ኦሪታዊት ታዕካ፤ ማርያም ድንግል መንበር ዘእብነ ፔካ፤ ጊዜ ስደቶሙ ለኃጥአን እምዓጸደ ዓባይ ፍሲካ፤ ጼውውኒ መንገሌኪ እኩንኪ ምህርካ። 🌱ዚቅ እንዘ ዘልፈ ትነብር ውስተ ቤተ እግዚአብሔር፤ አስተርዓያ መልአክ፤ ዘኢኮነ ከመ ቀዲሙ፤ ግሩም ርእየቱ፤ ኢያውአያ እሳተ መለኮት። ❣❣ወረብ እንዘ ዘልፈ ትነብር ውስተ ቤተ እግዚአብሔር/፪/ አስተርአያ መልአክ ዘኢኮነ ዘኢኮነ ከመ ቀዲሙ ኢኮነ/፪/ @EOTCW ✨መልክአ ማርያም በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤ ለዘይስዕለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤ ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤ ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤ ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ። 🌱ዚቅ ናሁ ተግህደ ልዕልናሃ ለወለተ ሀና፤ህብስተ ህይወት ተጸውረ በማኅጸና፤ጽዋዐ መድኃኒት፤ ዘአልቦ ነውር ወኢሙስና፤ እፎ አግመረቶ ንስቲት ደመና፤ ኢያውአያ በነበልባሉ፤ወኢያደንገጻ በቃሉ፤ አላ ባሕቱ ትብራህ፤ረሰያ ዘበጸዳሉ ፤ይዜኑ ብሥራተ፤ መልአኮ ፈነወ፤ ዮም ተሠርገወ በከመ ተዜነወ። @EOTCW ✨ማኅሌተ ጽጌ የኃዝነኒ ማርያም ዘረከበኪ ድክትምና፤ አመ ቤተ መቅደስ ቦዕኪ እንዘ ትጠብዊ ኃሊበ ሀና፤ ወያስተፌሥሐኒ ካዕበ ትእምርተ ልኅቀትኪ በቅድስና፤ ምስለ አብያጺሁ ከመ አብ እንዘ ይሴስየኪ መና፤ ፋኑኤል ጽጌ ነድ ዘይከይድ ደመና። 🌱ዚቅ ንጽሕተ ንጹሐን ከዊና፤ ከመ ታቦተ ዶር ዘሲና፤ ውስተ ቤተ መቅደስ ነበረት በቅድስና፤ ሲሳያ ህብስተ መና፤ ወስቴሃኒ ስቴ ጽሙና። @EOTCW ❄️ምልጣን ጽርሕ ንጽሕት ማርያም፤ ተፈሥሂ ሀገረ እግዚአብሔር፤ ቃል ቅዱስ ይወጽእ እምኔኪ፤ አእላፍ መላእክት ይትለአኩኪ። @EOTCW 💎እስመ ለዓለም በጽሐ ሠናይ ወአልጸቀ ዘመን፤ ወበዓላ ለቅድስት ማርያም፤ እንተ በላዕሌሀ ተመርዓወ ቃል፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ተፈሥሂ ፍሥሕት ቡርክት አንቲ እምአንስት፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ይመጽእ ላዕሌኪ መንፈስ ቅዱስ፤ ወሃይለ ልዑል ይጼልለኪ፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ዘኒ ይትወለድ እምኔኪ ቅዱስ ውእቱ፤ ወይሰመይ ወልደ እግዚአብሔር፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ኢሳይያስኒ ይቤላ ቅንት ሐቌኪ፤ ወልበሲ ትርሢተ መንግሥትኪ፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ዳዊትኒ ይቤላ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ይሰግዱ ለኪ ኲሎሙ ነገሥታተ ምድር፤ ወይልሕሱ ጸበለ እግርኪ፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ወተወልደ እምኔሃ፤ ወይቤላ ንዒ ርግብየ ሠናይት፤ ንባብኪ አዳም። ❣❣ወረብ በጽሐ ሠናይ ወአልጸቀ ዘመን/፪/ ወበዓላ ለቅድስት ማርያም/፪/ እንተ በላዕሌሃ ተመርዓወ ቃል አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ/፪/ https://t.me/Eotcw # Join & share #

አመ ፫ለታህ በዓታ ለማርያም ዋዜማ በ ፪ ዬ ስምዒ ወለትየ ወርእዪ @EOTCW

🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀 የታህሳስ ፫ በአታ ለማርያም ዋዜማ፦ 🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵 በ፪፡ ስምዒ ወለትየ ወርእዪ ወአጽምዒ ዕዝነኪ፤ ርስዒ ሕዝበኪ ወቤተ አቡኪ ፤ እስመ ፈተወ ንጉሥ ስነኪ፤ ቀደሰ ማህደሮ ልዑል፤ወይቤ፤ ዝየ አኃድር እስመ ኃረይክዋ @EOTCW @EOTCW ❄️ምልጣን፦ እስመ ፈተወ ንጉሥ ስነኪ፤ ቀደሰ ማህደሮ ልዑል፤ወይቤ ዝየ አኃድር እስመ ኃረይክዋ፤ ወይቤ ዝየ አኃድር እስመ ኃረይክዋ @EOTCW @EOTCW 🔹አመላለስ፦ ወይቤ ዝየ አኃድር እስመ ኃረይክዋ ወይቤ ዝየ አኃድር @EOTCW @EOTCW 💎ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ፦ ሰአሊ ለነ ማርያም እንተ እግዚእ ኃረያ ሰአሊ ለነ ማርያም @EOTCW 💎እግዚአብሔር ነግሠ፦ በከመ ይቤ ኢሣይያስ ነቢይ ናሁ ይወርድ እግዚአብሔር ውስተ ምድረ ግብፅ ተፅዒኖ ዲበ ደመና ቀሊል ደመናሰ ዘይቤ ይእቲኬ ድንግል ዘሀዘለቶ ለአማኑኤል @EOTCW 🔹፫ት፦ ማርያምሰ እሙኒ ዐመቱኒ በትረ አሮን እንተ ሠረጸት እንበለ ተክል @EOTCW 💎ይትባረክ፦ እግዝእትየ እብለኪ ወእሙ ለእግዚእየ እብለኪ ቃል ቅዱስ ኃደረ ላዕሌኪ @EOTCW 🔸ሰላም፦ ወኵሉ ነገራ በሰላም ፡ወኵሉ ነገራ በሰላም ሰላማዊት ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን ፣ ወኵሉ ነገራ በሰላም ወኵሉ ነገራ በሰላም ጥዕምት በቃላ ወሰናይት በምግባራ ፡ ወኵሉ ነገራ በሰላም ወኵሉ ነገራ በሰላም ንፅህት ይእቲ በድንግልና አልባቲ ሙስና ዕራቁ ደመና፤ ወኵሉ ነገራ በሰላም ወኵሉ ነገራ በሰላም ማርያም ታዕካ በምድር ወታዕካ በሰማይ https://t.me/Eotcw     #Join & share #

መዝሙር ዘመፃ በ፪ ብ ይቤሉ እስራኤል @EOTCW

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ በእለቱ በቅዳሴ ሰዓት የሚነበብ ወንጌል ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ማር. 12:25-28፡"አመሰ የሐይው ምውታን" - "ከሙታንስ ሲነሡ በሰማያት እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ እንጂ አያገቡም፥ አይጋቡምም። ስለ ሙታን ግን እንዲነሡ እግዚአብሔር፦ እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ እንዳለው በሙሴ መጽሐፍ በቍጥቋጦው ዘንድ የተጻፈውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም። እንግዲህ እጅግ ትስታላችሁ። ከጻፎችም አንዱ ቀርቦ ሲከራከሩ ሰማና መልካም አድርጎ እንደ መለሰላቸው አስተውሎ፦ ከሁሉ ፊተኛይቱ ትእዛዝ ማናቸይቱ ናት? ብሎ ጠየቀው።" ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨

1.20 KB

28/3/2015 ዓ.ም (፳፰/፫/፳፻፲፭ ዓ.ም) 🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯 በእለቱ በቅዳሴ ሰዓት የሚባል ምስባክ 🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯 በርሀ ሠረቀ ለጻድቃን። ወለርቱዓነ ልብ ትፍሥሕት። ይትፌሥሑ ጻድቃን በእግዚአብሔር፡፡ መዝ 96:10 🕯 ትርጉም ብርሃን ለጻድቃን፥ ደስታም ለልበ ቅኖች ወጣ። ጻድቃን በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ። 🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ በእለቱ በነግህ የሚነበብ ወንጌል ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሉቃ. 13:10-18 "ወእንዘ ይሜህሮሙ በሰንበት" - "በሰንበትም፡ባንድ፡ምኵራብ፡ያስተምር፡ነበር። እንሆም፥ከዐሥራ፡ስምንት፡ዓመት፡ዠምሮ፡የድካም፡መንፈስ፡ያደረባት፡ሴት፡ነበረች፥ርሷም፡ጐባጣ፡ ነበረች፥ቀንታም፡ልትቆም፡ከቶ፡አልተቻላትም። ኢየሱስም፡ባያት፡ጊዜ፡ጠራትና፦አንቺ፡ሴት፥ ከድካምሽ፡ተፈተሻል፡አላት፥እጁንም፡ጫነባት፤ ያን፡ጊዜም፡ቀጥ፡አለች፥እግዚአብሔርንም፡አመሰገነች። የምኵራብ፡አለቃ፡ግን፡ኢየሱስ፡በሰንበት፡ስለ፡ፈወሰ፡ተቈጥቶ፡መለሰና፡ሕዝቡን፦ሊሠራባቸው፡የሚገባ፡ስድስት፡ቀኖች፡አሉ፤እንግዲህ፡በእነርሱ፡መጥታችሁ፡ተፈወሱ፡እንጂ፡በሰንበት፡አይደለም፡አለ። ጌታም፡መልሶ፦እናንተ፡ግብዞች፥ከእናንተ፡እያንዳንዱ፡በሰንበት፡በሬውን፡ወይስ፡አህያውን፡ከግርግሙ፡ፈቶ፡ውሃ፡ሊያጠጣው፡ይወስደው፡የለምን? ይህችም፡የአብርሃም፡ልጅ፡ኾና፡ከዐሥራ፡ስምንት፡ዓመት፡ዠምሮ፡ሰይጣን፡ያሰራት፡በሰንበት፡ቀን፡ከዚህ፡እስራት፡ልትፈታ፡አይገ፟ባ፟ምን፧አለው። ይህንም፡ሲናገር፡ሳለ፡የተቃወሙት፡ሁሉ፡ዐፈሩ፤ከርሱም፡በተደረገው፡ድንቅ፡ዅሉ፡ሕዝቡ፡ሁሉ፡ደስ፡አላቸው። እርሱም፦የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ምን፡ትመስላለች፥በምንስ፡አስመስላታለሁ?" ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨

1.04 KB

28/3/2015 ዓ.ም (፳፰/፫/፳፻፲፭ ዓ.ም) 🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯 በእለቱ በነግህ የሚባል ምስባክ 🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯 ፍታሕ ፍትሕየ ወባልሐኒ። ወበእንተ ቃልከ እሕይወኒ። ርኁቅ ሕይወት እምኃጥአን፡፡ መዝ 118፥154 🕯 ትርጉም ፍርዴን ፍረድ አድነኝም። ስለ ቃልህ ሕያው አድርገኝ። መድኀኒት ከኃጥኣን ሩቅ ነው። 🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯

እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ መርቆርዮስ በዓል  በሰላም አደረሳችሁ! የቀጣዮቹን በዓላት 1.የታህሳስ 12 የጻዲቁ አባታችን አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ በዓል ስርአተ ዋዜማና ማህሌት 2 የታህሳስ 13 በዓለ ቅዱስ ሩፋኤል ሊቀ መላእክት ስርአተ ማህሌት 3.የታህሳስ 19 በዓለ ቅዱስ ገብርኤል  ሊቀ መላእክት ስርአተ ዋዜማ ናማህሌት 4. የታህሳስ 24  በዓለ ተክለኃይማኖት  ጻድቅ ስርአተ ዋዜማ ናማህሌት 5.የታህሳስ 28 በዓለ አማኑኤል 6.የታህሳስ 29 በዓለ ልደት ስርአተ ዋዜማ ናማህሌት 7.የየሳምንት መዝሙሮች ቀደም ብሎ ወደናንተ ይላካል! ይጠብቁን @EOTCW @EOTCW https://t.me/Eotcw     # Join & share #

photo content
+1

❤ "ስለ በኣታ ለማርያም"። በዐሉ እየደረሰ ስለሆነ ሁላችንንም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የበኩላችንን አስተዋጽኦ እናድርግ። ❤ ውድ የቴሌግራሜ ቤተሰቦቼ እንደምን ሰነበታችሁ በከንባታ ጠንባሮ አላባ ሀገረ ስብከት ለሚገኘው ለደብረ መንክራት ጎፎሬ በኣታ ለማርያም የፊታችን ታኅሣሥ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ለሚከበረው ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ዓመታዊ ክብረ በዓል ማክበርያ የሚሆን ቤተ ክርስቲያኑ ምንም አይነት ገቢ ስሌለው አካባቢውም በሌሎች የእምነት ድርጅቶች የተከበበ ስለሆነ ሁላችንም ምዕመናን ከታች በደብዳቤ ላይ የተጠቀሱት ነገሮች በመርዳት የበኩላችን አስተዋጾ እናድርግ። ❤ የደብሩየደብሩ ኣካውንት Gofare D/mankrat beata mariam B/kirstian የደብረ መንክራት በዓታ ማርያም ቤተ ክርስቲያን 1000366975164 ንግድ ባንክ ነው። ❤ ለበለጠ መረጃ፦ 09 33 05 58 02፣ 09 11 41 48 52 ይደውሉ።

photo content
+1

❤ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"። ❤ + + + ❤ "ሰላም እብል ለሊቃኖስ አሐዱ። እምቅዱሳን ተሰዓቱ እለ ይትፈቀዱ። በከተማ ርእስየ ዘልፈ አክሊለ ሕይወት ያዑዱ። አፃብዒሁ ጊዜ ጸሎት አምሳለ መኃትው ዘነዱ። ወበእኂዘ በትር ካዕበ ዘተሠቊረ እዱ"። ትርጉሙ፦ የሚወደዱ ከኾኑ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ለኾነ ለሊቃኖስ ሰላም እላለኊ፤ በጸሎት ጊዜ በመብራቶች አምሳል የሚበሩ ጣቶቹና ዳግመኛ በትርን በመያዝ የተሸነቈረ እጁ በራሱ ጫፍ ላይ ዘወትር የሕይወት አክሊልን ያዙሩ። ሊቁ አርከ ሥሉስ (አርኬ) የኅዳር 28። https://t.me/Eotcw