Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
رفتن به کانال در Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
نمایش بیشتر3 587
مشترکین
-424 ساعت
+107 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
ማሳሰቢያ
👉 ለደረጃ አንድ የኮንስትራክሽን እና የአማካሪ ድርጅቶች በሙሉ:-
- መንግስት የሀገራዊ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው እንዲዘምን፣ ብሎም ውጤታማ፣ ዘላቂ እና ተወዳዳሪ ዘርፍ እንዲሆን የሚያስችሉ የሪፎርም ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
- በቅርቡም በሀገር አቀፍ ደረጃ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ኢንሽየቲቭ ፍኖተ ካርታን ይፋ አድርጎ ተግባራዊ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል፡፡
- በዚህም የዘርፉን ማነቆዎች በመለየትና በመፍታት ለሀገራዊ ዘላቂ ልማት የላቀ ሚና የሚጫወት፣ ለዘርፉ ተዋናዮች ምቹ እና ተወዳዳሪ የሆነ የኮንስትራክሽን ዘርፍ እውን እንዲሆን በሚደረገው ርብርብ መላው የዘርፉን ቤተሰቦች ተደማሪ ተሳትፎ ወሳኝ ያደርገዋል፡፡
- ከዚህ አንጻር የዘርፉን ሀገራዊ ዓላማ ለማሳካት ከሚያስችሉ ጉዳዮች መካከል የአገራችን ደረጃ-1 የግንባታ ኩባንያዎችን እና ደረጃ አንድ አማካሪ ደርጅቶችን ያላቸዉን አቅም መግምገም እንዲቻል የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን በቁጥር 02/መ34/0289/18 በቀን 18/05/2018 የመጠየቂያ ቅጽ በማያያዝ በደብዳቤ ጥያቄ ያቀረበ ቢሆንም እስካሁን ምላሽ በመስጠት ረገድ ሙያዊ እና ስነምግባራዊ ሃላፊነታቸውን የተወጡት ጥቂቶች ናቸው፡፡
- በመሆኑም ይህ መረጃ ከተለቀቀበት ጥር 27/2018 አንስቶ እስከ የካቲት 10/2018 ዓ.ም ድረስ የመጠየቂያ ቅጹን በመሙላት አዋሬ አደባባይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን መስሪያ ቤት ስምንተኛ ፎቅ ላይ ለግንባታ ቁጥጥር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ቢሮ እንድታቀርቡ በድጋሚ እየጠየቅን ይህ ሳይሆን ቢቀር ለሚፈጠሩ የአሰራር ክፍተቶች ኃላፊነቱና ተጠያቂነቱ በሂደቱ ያልተሳተፋችሁ ድርጅቶች ላይ እንደሚሆን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን
@consite🏗
በተለያየ ዲዛይን የምንሰራቸው በሮች ውስጥ-:ሙሉ መስታወት ,ግማሽ መስታወት,ሙሉ ድፍንቦርድ,ግማሽ ድፍን ቦርድ የሆኑ የተለያየ ዲዛይን ያላቸውን በሮች እንዲሁም በሚፈልጉት የቁልፍ አማራጮች ይዘንላቹ መጥተናል። ለውጪም ለ ዉስጥም መገጠም ሚችሉ ውሃ የማያበላሻቸው ፣ ድምፅ የሚከላከሉ እና ለረጅም ጊዜ የሚቆዩ upvc በሮች ናቸው።የቤትዎን እና የ ቢሮዎን በሮች ውበት እና ደህንነት በ ደሊና upvc በሮች ይጠብቁ።
📍 Location: ጋዜቦ አደባባይ፣ ሙልሙል ዳቦ ቤት አጠገብ
📞 Call us: 0930099146, 0930099145
DELINA UPVC AND ALUMINUM
"A modern choice"
👉ፕሮጀክቶችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች በሕግ ተጠያቂ ሊሆኑ ነው
🚧በሐገር አቀፍ ደረጃ 170 ፕሮጅክቶች ግንባታ ላይ ናቸው ተብሏል
💫የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ በቸልተኝነት ምክንያት እንዳይጠናቀቁ በሚያደርጉ ኮንትራክተሮች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል።
የአስተዳደሩ የኮሙኒኬሽን ቡድን መሪ ዶክተር አስራት አሳሌ ለአሐዱ ሬዲዮ እንደተናገሩት፣ ሥራቸውን በአግባቡ በማያከናውኑ አካላት ላይ ኮንትራታቸውን ከማቋረጥ ባለፈ ሕጋዊ ሂደትን በመከተል ተጠያቂ የማድረግ ሥራ እየተከናወነ ይገኛል።
በአሁኑ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ ወደ 170 የሚጠጉ የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ ላይ መሆናቸውን የገለጹት ዶክተር አስራት፣ ከእነዚህ መካከል ዘጠኝ የሚሆኑት መጠናቀቃቸውን አረጋግጠዋል።
ከተጠናቀቁት ፕሮጀክቶች መካከልም ሶዶ፣ ነገሌ ቦረና፣ ጅግጅና እና ድሬዳዋ፣ ጊቤ ወንዝ አካባቢ የተገነቡት ይገኙበታል። የቱሉ ቦሎ-ኬላ መንገድ ደግሞ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል ብለዋል።
ዶክተር አስራት በንግግራቸው የመንገድ ፕሮጀክቶች መጓተት ከኮንትራክተሮች አቅም ውስንነት በተጨማሪ፣ በአንዳንድ የሀገሪቱ ክልሎች ያለው የጸጥታ ሁኔታ እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንባታው በተያዘለት ጊዜ እንዳያልቅ ምክንያት መሆናቸውን አብራርተዋል።
የመንገድ ሥራ ጥራትን በተመለከተ አስተዳደሩ የራሱ የሆነ የክትትል ክፍል እንዳለውና በየቦታው ተመድበው ሁኔታውን የሚከታተሉ መሐንዲሶች መኖራቸው ተገልጿል።
የአስተዳደሩ አመራሮችም በየወቅቱ በቦታው ድረስ በመውረድ የመስክ ምልከታ እንደሚያደርጉ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም የጥራት ደረጃውን ለመጠበቅና የግንባታ ፍጥነቱን ለማፋጠን የሚረዳ መሆኑ ተጠቁሟል።
Via~ Ahadu Radio
@consite🏗
.. .ከላይ የቀጠለ)
• Payment Requests: Preparing payment certificates for the client. (የክፍያ ሰርተፊኬቶችን ማዘጋጀት።)
• Scheduling: Planning the project timeline. (የግንባታውን የጊዜ ሰሌዳ ማቀድ።)
• Bidding: Preparing documents for new tenders. (የጨረታ ሰነዶችን ማዘጋጀት።)
The Verdict (ማጠቃለያ)
The Site Engineer builds the project; the Office Engineer manages the project’s health and data. One gets their boots muddy, the other keeps the files clean!
የሳይት መሐንዲሱ ግንባታውን በተግባር ሲመራ፣ የኦፊስ መሐንዲሱ ደግሞ የፕሮጀክቱን ሰነድ እና ፋይናንስ ይቆጣጠራል። አንዱ በጭቃ ውስጥ ሆኖ ስራውን ያሰራል፣ ሌላኛው ደግሞ ሰነዶቹን በንጽህና ይይዛል!
@consite🏗
Site vs Office Engineer
(ሳይት መሐንዲስ እና ኦፊስ መሐንዲስ)
👷The Site Engineer (የሳይት መሐንዲስ)
The "On-the-Ground" Expert: They ensure that what is on paper actually gets built correctly.
ተግባራዊ ባለሙያ፡ በወረቀት ላይ ያለው ንድፍ መሬት ላይ በትክክል መተግበሩን ያረጋግጣል።
• Supervision: Managing daily labor and machinery. (የጉልበት ሰራተኞችን እና ማሽነሪዎችን መቆጣጠር።)
• Quality Control: Checking materials and workmanship. (የጥራት ቁጥጥር ስራዎችን መስራት።)
• Safety: Ensuring a hazard-free work environment. (የስራ አካባቢ ደህንነትን ማስጠበቅ።)
• Problem Solving: Fixing issues as they arise on-site. (በግንባታ ቦታ ላይ የሚፈጠሩ ችግሮችን መፍታት።)
The Office Engineer (የኦፊስ መሐንዲስ)
The "Behind-the-Scenes" Planner: They handle the technical documentation and financial aspects.
ከመጋረጃ ጀርባ ያለ ረዳት፡ የቴክኒክ ሰነዶችን እና የፋይናንስ ጉዳዮችን ይከታተላል።
• Cost Estimation: Calculating quantities and prices (Take-off). (የዋጋ ግምት እና የቁሳቁስ መጠን ስሌት።)
•
•
•
👇.. .ይቀጥላል)
@consite🏗
#News
🟢 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 5ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባ "የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ” ላይ ተወያይቶ እንዲፀድቅ ለምክርቤት እንዲላክ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
🟠 የከተማው ፋይናንስ ቢሮ ያዘጋጀውን ረቂቅ አዋጅ ከዚህ ቀደም ማጋራታችን ይታወሳል።☝️ያገኙታል
📢 Join: @procinsightet
📬 Contact: @Procinsight_bot
👵 Discussion: @procinsightet2
ከፌደራል የግዥ አዋጅ 1333/2016 ጋር ተመሳሳይ በሆነ መልኩ በመሻሻል ላይ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥ እና የንብረት አስተዳደር አዋጅ እና መመሪያ ረቂቅ (Draft Procurement Proclamation and Directives of Addis Ababa) አያይዘንላችኋል።
ፕሬስ ሪሊዝ
8ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ሰነድ ነገ ማክሰኞ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 በተቋሙ ቅጥር ግቢ ተመላሽ ይደረጋል ፡፡
የኦንላይን ሰነድ ሽያጩም ጥር 26 ቀን 2018 እስከ ቀኑ 9፡00 የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ጥር 25/2018(መልአ)
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የከተማዉን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ አገልግሎት ለማዳረስ ራዕይ ሰንቆ በየሶስቱ ወሩ ዘመኑ በደረሰበት ቴክኖሎጂ በመታገዝ እየቀረበ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የመሬት ሊዝ ጨረታ 8ኛዉ ዙር ነገ ማክሰኞ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ለም ሆቴል አካባቢ በሚገኘው የተቋሙ ዋና መ/ቤት ቅጥር ግቢ እስከ 11፡30 ብቻ ተመላሽ ይሆናል፡፡
በጨረታው ለመሳተፍ ፍላጎት ኖሯቸው በተለያየ ምክንያት ሰነድ ያልገዙ ዜጎች ተጨማሪ እድል ለመስጠት ታስቦ ከጥር 12/2018 እስከ ጥር 26/2018 ዓ.ም ለተጨማሪ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የተራዘመው የኦንላይን የሰነድ ሽያጭ ነገ ማክሰኞ ጥር 26/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡
በስምንት ክፍለ ከተሞች ለቅይጥ አገልግሎት 138 ፕሎቶች የቀረበበትን 8ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ሰነድ የገዛቹ ተጫራቾች አስፈላጊውን መረጃ በፖስታ በማሸግ በተገለፀው ሰዓት ብቻ የጨረታ ሰነዱን ተመላሽ እንድታደርጉ ቢሮው እያሳሰበ የጨረታ ሰነዱ እሮብ ጥር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ ክፍለ ከተማ የህዝብ መሰብሰቢያ አዳራሽ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በይፋ የሚከፈት መሆኑን ከወዲሁ ለመግለፅ እንወዳለን፡፡
Lot 80: Construction of Water supply line infrastructure works and related civil works at bedele campus
Package Information
Invitation Date Feb 2, 2026, 12:00:00 AM
Procurement Reference No MEU-NCB-W-0106-2018-BID-Open
Procurement Category Works
Market Type National
Procurement Method Open
Object of Procurement Lot 80: Construction of Water supply line infrastructure works and related civil works at bedele campus
Description Lot 80: Construction of Water supply line infrastructure works and related civil works at bedele campus
Lot Number 1
Clarification Request Deadline Feb 12, 2026, 5:00:00 PM
Pre-Bid Conference Schedule Not Applicable
Site Visit Schedule Not Applicable
Bid Submission Deadline Feb 27, 2026, 10:00:00 AM
Bid Opening Schedule Feb 27, 2026, 10:30:00 AM
valid business license
Bidder has to submit valid business license indicating the stream of business in which the Bidder is engaged, in accordance with ITB Clause 4.5(b)(i);
VAT registration certificate
Bidder has to submit VAT registration certificate issued by the tax authority (in case of contract value specified in BDS Clause 4.5(b)(ii)), in accordance with ITB Clause 4. 5(b)(ii).;
Relevant professional competency practice certificate
Relevant professional practice in accordance with - ITB 4.5(b)(iv)
Registered as GC-3 and above Contractor by Construction Works Regulatory Authority only.
Terms and Conditions Mattu University reserves the right to accept or reject any or all bids. Each bidder shall submit the original bid security in the required form to Mattu University Main Campus, Procurement Executive Office. The bidder shall also share the private key within 24 hours after the bid submission deadline.
Apply online EGP : https://egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/0f6567df-ee1f-44be-bd09-565867110d34/open
👉 INTERCON Construction Chemicals
● Concrete Admixtures
● Bonding Agents
● Waterproofings
● Wall Putty, Prime Coat
● Concrete Repair Mortar
● Floor hardener, Epoxy
● Grout, Self-level mortar
● Quartz paint, Contextra
● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers
● Geotextiles and other construction chemicals and materials
☎️ Tel: 0961955555
🔹 Address 1: Signal road, around
Dinberwa Hospital
🔹 Addres 2: Wellosefer, Infront of
Dani Plaza
👉የለሚ - ጀማ ወንዝ የሲሚንቶ ኮንክሪት መንገድ በ5.1 ቢሊየን ብር ሊገነባ ነው
🚧በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ደጋማ ቦታዎች ተነስቶ ጉዞውን ወደ ታላቁ ዓባይ የሚያደርገው የጀማ ወንዝ፣ ከተራ የውሃ ፍሰት ባለፈ የሺህ ዓመታት ታሪክ፣ የተፈጥሮ ውበት እና የብዙሃን ህይወት የተሳሰረበት ታላቅ ፀጋ ነው፤
💫ይህ ወንዝ በታሪካዊቷ ሸዋ ምድር ውስጥ እንደ ደም ስር ተዘርግቶ መርሐቤቴን፣ እንሳሮን፣ ባሶና ወረናን፣ መንዝን፣ ጣርማበርን እና ሞረትና ጅሩን ጨምሮ በርካታ ወረዳዎችን በማስተሳሰር ይታወቃል፤
15,782 ካሬ ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የጀማ ተፋሰስ፣ ከመሬት በታች ካለው የጁራክቲክ የድንጋይ ንጣፍ እስከ ላይኛው የእሳተ ገሞራ ዓለት ድረስ ያለውን የተፈጥሮ ምስጢር ለብሶ ይፈሳል።⏺የጀማ ውበት የሚገለጠው በተለዋዋጭ ባህሪው ነው። በክረምት ወራት ወንዙ የኃይል እና የቁጣ ተምሳሌት ይመስላል፤ እንደ ገደል ናዳ እየተወረወረ፣ ለም አፈሩን እየገመሰ እና ድንጋዮችን እየናደ በቀይ አፈር ተለብሶ ይጓዛል።
በዚህ ወቅት ጀማ ግርማ ሞገሱ ያስፈራል፤ ድምጹም ያጓራል። ሆኖም ክረምቱ አልፎ መስከረም ሲጠባ ጀማ ራሱን ይለውጣል። ያ የቆሸሸ የሚመስለው ወንዝ ወደ ወተት ነጭነት፣ ቆይቶም ወደ ኩል መሳይ ጥራት ተቀይሮ በአካባቢው ተራራዎች መካከል እንደ ውብ ጌጥ ያበራል። ይህ ተለዋዋጭ ባህሪው ጀማን ሁልጊዜም አዲስ፣ ሁልጊዜም ማራኪ ያደርገዋል።⏺የወንዙ ታሪክም እንደ ውበቱ ጥልቅ ነው። በ14ኛው ክፍለ ዘመን በተጻፈው የጋድለ ተክለሃይማኖት ድርሳን ውስጥ መጠቀሱ የወንዙን ጥንታዊነት ሲያረጋግጥ፣ እንደ ፔድሮ ፓዜ ያሉ የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን ሚስዮናውያን የወንዙን ግርማ አይተው መደመማቸው በታሪክ ተመዝግቧል። ⏺ዛሬ ግን ጀማ የወሬ እና የታሪክ ብቻ ሳይሆን የልማትም ተምሳሌት እየሆነ ነው። በአሁኑ ወቅት ከለሚ - ጀማ ወንዝ የሚዘረጋው የ5.1 ቢሊየን ብር የሲሚንቶ ኮንክሪት መንገድ ግንባታ፣ ለዘመናት በትራንስፖርት እጥረት ተገልሎ የቆየውን ይህን ለም ምድር ከገበያ ማዕከላት ጋር የሚያስተሳስር ወሳኝ ድልድይ ነው። መንገዱ የለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ ምርቶችንም ሆነ የአካባቢውን የግብርና ውጤቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለማድረስ ትልቅ አቅም ይፈጥራል። ⏺ባጠቃላይ ጀማ ወንዝ ያለፈውን ታሪክ፣ የአሁኑን ተፈጥሯዊ ውበት እና የወደፊቱን የኢኮኖሚ ተስፋ አቅፎ የያዘ የኢትዮጵያ ሀብት ነው። ይህን ወንዝ ተሻግሮ የሚገነባው ዘመናዊ መንገድም፣ የጀማን ውበት ለዓለም ከማሳየት ባለፈ ለአካባቢው ህዝብ የብልጽግና በር እንደሚከፍት ጥርጥር የለውም።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና መረጃዎች • ጠቅላላ በጀት፦ 5.1 ቢሊየን ብር። • የመንገዱ ርዝመት፦ 20 ኪሎ ሜትር። • የግንባታው ዓይነት፦ ሲሚንቶ ኮንክሪት (Cement Concrete)። • የሥራ ተቋራጭ፦ ህብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን። • የግንባታ ጊዜ፦ 1 ዓመት። • የመንገዱ ስፋት፦ በገጠር ከ8-10 ሜትር፣ በከተማ 15 ሜትር።@etconp
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
