Ethiopian university️
ኢትዮጵያን ዩንቨርስቲ channel ለተማርዎች ቁሳቁስ በማቅረብ የምታውቅ ከትምህርት channel አንዱ ነው ይህንን channel join በማድረግና ለጓደኛ መጋበዝ እንዳይረሳ እንላለን @ethioacadamic ለጥቆማ @Jesuschristbe https://t.me/educationbe
نمایش بیشتر2 033
مشترکین
+624 ساعت
+507 روز
+25230 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Job opportunity for graduates of 2024
Internship opportunities for prospective graduates of 2023.docx0.13 KB
Repost from AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL
Job opportunity for graduates of 2024
Internship opportunities for prospective graduates of 2023.docx0.13 KB
Dear students we prepared summer course first freshman and next all departments course we will post please wait
👍 1
Unity University Exit Exam Result
የሰኔ 2016 የመውጫ ፈተና ውጤት
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘረ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ያለፋችሁ መሆኑን እናሳውቃለን።
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
June 2016 Exit result for post.pdf0.89 KB
👍 2
BORANA UNIVERSITY GRADUATES ITS FIRST BATCH, GC 2024
ቦረና ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያ ዙር ተመራቂዎቹን በደማቅ ስነስርዓት እያስመረቀ ይገኛል።
#Congratulations 🥳
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
Photo unavailableShow in Telegram
#MizanTepiUniversity
ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 279 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
የዩኒቨርሲቲው ቴፒ ካምፓስ በ 16 የትምህርት ክፍሎች በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል ሰባቱ የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች መሆናቸው ተገልጿል፡፡
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ (ሚዛን ካምፓስ) በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነገ ሰኔ 27/2016 ዓ.ም ያስመርቃል።
@tikvahuniversity
#ETA
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2015 ዓ.ም እና በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎችን ዝርዝር እንዲልኩ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳስቧል።
ተቋማቱ ፈቃድ በተሰጣችሁ የትምህርት መስኮች፣ የትምህርት ደረጃ፣ መርሐግብር እና ካምፓስ ያስመረቋቸውንና ከዚህ በፊት ያልተላኩ የተመረቁ ተማሪዎች መረጃንም እንዲልኩ ተብሏል።
በዚህም መረጃዎቹን እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም በሶፍት እና በሀርድ ኮፒ እንድትልኩ ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
የተመራቂ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃ መላኪያ ቅፅ ለውጥ ማድረጉን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
(አዲሱ መረጃ መላኪያ ቅፅ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
Active and graduate UG and PG student datasheet.xlsx0.22 KB
#ExitExam
የግል የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ውጤት መቼ ይፋ ይሆናል ?
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ2016 ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ሰኔ 21/2016 ዓ.ም ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
በተመሳሳይ ጊዜ በአንድ ላይ የመውጫ ፈተናውን የወሰዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ውጤት ግን እስካሁን ይፋ አልተደረገም።
ይህን ተከትሎ የግል ተፈታኞች በርካታ ጥያቄዎችን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አድርሰዋል።
በጉዳዩ ዙሪያ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልገሎት ዴስክን ጠይቀናል።
" ከግል ተፈታኞች ውጤት ጋር በተያያዘ ያልተጠናቀቁ ነገሮች በመኖራቸው ውጤቱ ይፋ አለመደረጉን " የዴስኩ ኃላፊ እዮብ አየነው (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
" ቀሪ መጠናቀቅ ያለባቸው ጉዳዮች እንዳለቁ የግል ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ይደረጋል " ብለዋል።
የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ ገበየሁ በበኩላቸው ፥ " ከግል ተፈታኞች አጠቃላይ መረጃ እና ክፍያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ሲጠናቀቁ ውጤቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚለቀቅ " ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ማኅበሩ 178 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በአባልነት ይዟል፡፡
የግል ተቋማት ተማሪዎች የፈተና ውጤት ለተቋማቱ አለመላኩን ከተቋማት በኩል ባገኘነው መረጃ የተረዳን ሲሆን ከሰሞኑን የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ " ተልኳል፣ እየተላከ ነው ፣ ውጤት ሊለቀቅ ነው " የሚሉ መረጃዎች ሀሰተኛ እንደሆነ ተገንዝበናል።
በሌላ በኩል ፥ በዚሁ ጉዳይ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የአንድ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተማሪዎች ተወካይ አነጋግሯል።
ይኸው ተወካይ በውጤት ጉዳይ ከተማሪዎች ጫና ሲበዛ ወደ ትምህርት ሚኒስቴር እንደሄደና አንድን ኃላፊ እንደጠየቀ የተሰጠው ምላሽም ፥ " ለመፈተኛ ይከፈል የተባለውን በክፍያ (በተማሪ 500 ብር) አጠቃለው ያልፈጸሙ ተቋማት አሉ " የሚል እንደሆነ ገልጿል።
ክፍያውን ሙሉ በሙሉ የከፈሉ እንዳሉ ሁሉ ያልከፈሉ በመኖራቸው ውጤቱ እንደዘገየ እንደተነገረው አስረድቷል።
ተማሪዎች የፈተናው ውጤት መዘግየቱ ከፍተኛ ቅሬታ እንዳሳደረባቸው ተረድተናል።
ተማሪዎቹ ፥ " ያልከፈለውን አለማስፈተን ነው እንጂ የሚጠበቀውን ክፍያ ከፍሎ የተፈተነን ተማሪ ውጤት ማዘግየት እና ተማሪውን በጭንቀት ማሰቃየት ፍጹም ተገቢ አይደለም " ብለዋል።
ውጤታቸው በፍጥነት እንዲላክና እንዲገለጽ ሌላው ጉዳይ እነሱን የሚመለከት ባለመሆኑ ይህን ያህል ውጤት በመጠበቅ ለጨነቁ እንደማይገባቸው አስገንዝበዋል።
ዘንድሮ 124 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን የመውጫ ፈተና ማስፈተናቸው ይታወቃል።
For more new information join the channel
⬇️ Join and Share ⤴️👇
https://t.me/moeexitexam2016
https://t.me/moe_exit_exam_pdf
👍 1
ዛሬ የተመረቃችሁ ወንድም እህቶቼ እስት
ውሎችሁንና ገጠመኝ አጫውቱን ቀጣይ ለምመረቁ ተማሪዎች ማለት ምትፈልጉ ነገር ካለም ማለት ትችላላችሁ ና ፎቶም መላክ ትችላላችሁ በዚህ username ላይ ላኩልኝ
@Jesuschristbe
👍 2
ዛሬ የተመረቃች ቤተሰቦቼ እንደት ናችሁ
በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ❤❤❤
እንደት ውሎችሁ የዛሬAnonymous voting
- እጅግ በጣም አርፍ ነበረ
- በጣም ጥሩ ነበረ
- ጥሩ ነው ምንም አይልም
- ደስ አላለንም
- ያስጠላል
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.