cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Hossana Gospel Movment

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
274
مشترکین
-124 ساعت
-17 روز
-130 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
ቀን 2 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ለሰሜን ማኦ ህዝብ ክፍል አብዛኛው የሰሜን ማኦ ህዝብ የሚናገረው የአፍ መፍቻ ቋንቋቸውን ብቻ ነው እናም ቅዱሳት መጻሕፍትን  በሚናገሩት በሁለተኛ ቋንቋ በበቂ ሁኔታ መጠቀም አይችሉም። በጣም ዝቅተኛ የትምህርት ተደረሽነት የያለዎበት አካባቢ ስለሆነ  በአካባቢው ያለው ማንበብና መጻፍ የሚችል የማህበረሰብ ክፍል በቁጥር በጣም አስተኛ ስልሆነ የቃለ እግዚአብሔር ተደረሽነትም ትንሽ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማል።      የጸሎት ርዕሶች 🤲 👉🏾በማኦ ሕዝቦች መካከል የትምህርት ተቋማት እንዲገነቡ፣ ህዝቡም የትምህርትን አስፈላጊነትን በመረዳት ለልጆቻቸውና ለማህበረሰቡ ቅድሚያ መስጠት እንዲችሉ እንጸልይ!  👉🏾ውድ የሆነውን የእግዚአብሔር ን ቃል በቋንቋቸው ያነቡ ዘንድ መንገዶች ሁሉ እንዲመቻቹ እንጸልይ። 👉🏾ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሕይወት የሚመራውን መንፈሳዊ ረሃብ በልባቸው ውስጥ እነዲያኖር እንጸልይ። 👉🏾በኢትዮጵያ በማኦ ሕዝቦች መካከል የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሥራ እንዲጀምር ጸልዩ።
650Loading...
02
ቀን 1 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ሰሜናዊ የማኦ የሕዝብ ክፍል በኢትዪጵያ የህዝብ  ብዛት:-4,100 ዋነኝ ቋንቋ :- ማዋሴ አሴ ብዙ ተከታይ ያለው ኃይማኖት:- እስልምና (85.20%) ክርስትና:- 4.80% ወንጌላዊያን ክርስቲያኖች:- 1.50% የመፅሐፍ ቅዱስ ትርጉም:-  አልተገለፀም የእየሱስ ፊልም  በቋንቋቸው  :- የለም ወንጌል ተኮር ቅጂዎች:- የሉም ሰሜናዊ የማኦ ሕዝቦች የት ይገኛሉ? በኢትዮጵያ የሚገኙት የሰሜናዊ ማኦ ሕዝቦች በዋነኛነት በምዕራብ ኢትዮጵያ በሚገኙ የገጠር መንደሮች፣ በባምባሲ ከተማ ዙሪያ እና በዲዴሳ ወንዝ ሸለቆ አካባቢ ይኖራሉ። አብዛኛው የሰሜናዊ ማኦ ህዝቦች ገበሬዎች ናቸው። በባምባሲ ዙሪያ ያለው ሰሜናዊ ማኦ ማህበረሰብ እና በዲዴሳ ወንዝ ሸለቆ ውስጥ የለው ሰሜናዊ ማኦ ህዝብ የጋራ ባህል እና ቋንቋ ይጋራሉ። ነገር ግን በባምባሲ ዙሪያ ያሉ ሰሜናዊ ማኦዎች በብዛት ሙስሊም ሲሆኑ፣ በዲዴሳ ወንዝ ሸለቆ ውስጥ የሚገኙት ግን ክርስቲያኖች ናቸው። ምንም እንኳን ሰሜናዊ እና ደቡባዊ ማኦ የጋራ የባህል ማንነት እንዳላቸው ቢገነዘቡም ቋንቋቸው ፍጹም የተለያየ እንደሆነ ይናገራሉ። የሰሜን ማኦ እና የደቡብ ማኦ ህዝቦች ሲገናኙ እንደ ኦሮምኛ ያለ ሌላ ቋንቋን ለመግባቢያነት ይጠቀማሉ። የጸሎት ርዕሶች🙏🏾 👉🏾 የሰሜን ማኦ ህዝብን በእግዚአብሔር ፊት ይዘን በመቅረብ የክርስቶስ ኢየሱስ ወንጌል እንዲበስር እና ብዙዎች ከሞት እና ከሀጥያት ባርነት እንዲወጡ እንጸልይ! 👉🏾ግብርና የሚተዳደሩበት የዕለተ ተዕለት ህይወታቸው መተዳደሪያ ስለሆነ እግዚአብሔር በስራቸው አማካኝነት ከሚያምኑ እና የድነትን መንገድ ከሚያሳዮዋቸው ክርስቲያኖች ጋር እንዲገናኙ እንፀልይ። 👉🏾እግዚአብሔር ሰራተኞችን ወደ ማኦ ሕዝብ ክፍል እንዲልክ አጥብቀን እንጸልይ!
1200Loading...
03
😱😱😱😱😱😢😢😢😢😢😢😭😭😭😭😭😭😭😭አስደናቂ ምስክርነት ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👇👇👇👇👇👇👇https://youtube.com/watch?v=SvR9O1ciCPY&si=w79z3Y_BqOe-t_OJ
290Loading...
04
ለሰሜናዊ ማኦ የሕዝብ ክፍል እንጸልይ ! በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ ወንጌል 9: 37 – 38 በዚህ ሳምንት እስከ አርብ ድረስ ስለ ለሰሜናዊ ማኦ የሕዝብ ክፍል እንጸልያለን፤ በነገ ሰኞ ምሽት ጀምሮ በሚለቀቁት የጸሎት ርዕሶች አበራችሁን እንድትጸልዩ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
1810Loading...
05
ጸሎታችን ተጀምሯል ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉን። https://t.me/MobilizationEthiopia?videochat=01e6215f8232565c9f
2000Loading...
06
ለዳሰነች የሕዝብ ክፍል እንጸልይ! በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ 9፡ 37 - 38 ሰላም  የሚሽን ሞቢላይዜሽን ኢትዮጵያ ቤተሰቦች! ዛሬ አርብ ምሽት ከ3:30 ጀምሮ በቴልግራም ላይቭ ለዳሰነች የሕዝብ ክፍል በህብረት የምንፀልይበት ጊዜ ስለሚኖረን ከታች ባለዉ የቴሌግራም ቻናል ሊንክ በመግባት አብራችሁን እንድትጸልዩ እንጋብዛችኋለን። https://t.me/MobilizationEthiopia
2230Loading...
07
ቀን 4 🙏🏾እንጸልይ 🙏🏾 በዳሰነች ሕዝብ መካከል ለሚገኙ ክርስትያኖች እንጸልይ! የጸሎት ርዕሶች 🤲 👉🏾በዳሰናች ሕዝብ መካከል የሚገኙ ክርስታያኖ አሉ ነገር ግን ህዝባቸውን በወንጌል እዲደርሱ በተልዕኮ ልብ እና ርህራሄ ልባቸው እንዲጠመድ ያስፈልጋል። እግዚአብሄር እንዲጠቀማቸው እንጸልይ! 👉🏾ቤተክርስትያን እነዚህን ሕዝቦች በወንጌል ለመድረስ ራዕይን እንድትታጠቅ፣ ምስክርነታቸውን ደግሞ በድንቅና በተአምራት የእግዚአብሔር መንፈስ እንዲያፀናላቸው እንጸልይ 👉🏾 በዳሰናች ሕዝብ መካከል የደቀመዛሙርት መብዛዛት ንቅናቄ እንዲነሳ እንጸልይ! እውነተኛ ደቀመዝሙር ሆነው ሌሎች ደቀመዝሙርን የሚያፈሩ ደቀመዛሙርት እንዲነሱ እንጸልይ። “ደቀ መዛሙርቱንም እንዲህ አላቸው፤ “መከሩ ብዙ ነው፤ የመከሩ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤”   ማቴዎስ 9፥37
1950Loading...
08
ቀን 3 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ዛሬ በኬንያ ባሉ የዳሰናች ሕዝቦች መካከል አሥር በመቶው ብቻ በሚኖርበት አካባቢ የቤተክርስቲያን ሥራ እየተካሄደ ነው። እነዚህ የዳሰነች ክርስቲያኖች በጣም ጥቂት ናቸው። በኢትዮጵያ የቀደመው የቤተ ክርስቲያን ተከላ ሥራ የቀረው ምን ያህል እንደሆነ በብዛት መረጃ የለም ። አብዛኛው የዳሳናች ህዝብ ከባህላዊ ሃይማኖታዊ ልምምዶች  ጋር ተጣብቆ ቆይቷል። ምድርን የፈጠረ የሰማይ አምላክ ነው  የሚሉትን ዋግ የተባለ አምላክ ይመለካል። 👉🏾ጌታ በዳሳናች ህዝብ መካከል  የሚመለኩ መናፍስትን እና ጣዎት አማልክቶችን እንዲያዋርድ እና ታላቅ ሃይሉን እንዲገልጥ እንጸልይ ! 👉🏾ጌታ ሆይ እንደቃልህ ለዳሰናች ህዝብ እንማልዳለን እንለምንሃለን፣ ዳሰናችን ለርስታችን የምድርንም ዳርቻ ለግዛታችን ስጠን። መዝሙረ ዳዊት 2:8  በመንግስትህ ልናያቸው እንናፍቃለን አምላክ ሆይ ዳሰናች ሕዝቦችን ወደራስህ ጥራቸው። 👉🏾መንፈስ ቅዱስ በዳሰናች ሕዝብ መካከል የሚብዛዙ ደቀ መዝሙር እንዲያስነሳ እንጸልይ!
2251Loading...
09
ቀን 3 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ዛሬ በኬንያ ባሉ የዳሰናች ሕዝቦች መካከል አሥር በመቶው ብቻ በሚኖርበት አካባቢ የቤተክርስቲያን ሥራ እየተካሄደ ነው። እነዚህ የዳሰነች ክርስቲያኖች በጣም ጥቂት ናቸው። በኢትዮጵያ የቀደመው የቤተ ክርስቲያን ተከላ ሥራ የቀረው ምን ያህል እንደሆነ በብዛት መረጃ የለም ። አብዛኛው የዳሳናች ህዝብ ከባህላዊ ሃይማኖታዊ ልምምዶች  ጋር ተጣብቆ ቆይቷል። ምድርን የፈጠረ የሰማይ አምላክ ነው  የሚሉትን ዋግ የተባለ አምላክ ይመለካል። 👉🏾ጌታ በዳሳናች ህዝብ መካከል  የሚመለኩ መናፍስትን እና ጣዎት አማልክቶችን እንዲያዋርድ እና ታላቅ ሃይሉን እንዲገልጥ እንጸልይ ! 👉🏾ጌታ ሆይ እንደቃልህ ለዳሰናች ህዝብ እንማልዳለን እንለምንሃለን፣ ዳሰናችን ለርስታችን የምድርንም ዳርቻ ለግዛታችን ስጠን። መዝሙረ ዳዊት 2:8  በመንግስትህ ልናያቸው እንናፍቃለን አምላክ ሆይ ዳሰናች ሕዝቦችን ወደራስህ ጥራቸው። 👉🏾መንፈስ ቅዱስ በዳሰናች ሕዝብ መካከል የሚብዛዙ ደቀ መዝሙር እንዲያስነሳ እንጸልይ!
10Loading...
10
ቀን 3 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ዛሬ በኬንያ ባሉ የዳሰናች ሕዝቦች መካከል አሥር በመቶው ብቻ በሚኖርበት አካባቢ የቤተክርስቲያን ሥራ እየተካሄደ ነው። እነዚህ የዳሰነች ክርስቲያኖች በጣም ጥቂት ናቸው። በኢትዮጵያ የቀደመው የቤተ ክርስቲያን ተከላ ሥራ የቀረው ምን ያህል እንደሆነ በብዛት መረጃ የለም ። አብዛኛው የዳሳናች ህዝብ ከባህላዊ ሃይማኖታዊ ልምምዶች  ጋር ተጣብቆ ቆይቷል። ምድርን የፈጠረ የሰማይ አምላክ ነው  የሚሉትን ዋግ የተባለ አምላክ ይመለካል። 👉🏾ጌታ በዳሳናች ህዝብ መካከል  የሚመለኩ መናፍስትን እና ጣዎት አማልክቶችን እንዲያዋርድ እና ታላቅ ሃይሉን እንዲገልጥ እንጸልይ ! 👉🏾ጌታ ሆይ እንደቃልህ ለዳሰናች ህዝብ እንማልዳለን እንለምንሃለን፣ ዳሰናችን ለርስታችን የምድርንም ዳርቻ ለግዛታችን ስጠን። መዝሙረ ዳዊት 2:8  በመንግስትህ ልናያቸው እንናፍቃለን አምላክ ሆይ ዳሰናች ሕዝቦችን ወደራስህ ጥራቸው። 👉🏾መንፈስ ቅዱስ በዳሰናች ሕዝብ መካከል የሚብዛዙ ደቀ መዝሙር እንዲያስነሳ እንጸልይ!
10Loading...
11
ቀን 2 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 የዳሰነች ሕዝቦች ጦረኛ ህዝቦች እንደሆኑ ይነገራል፤  ከአጎራባች ህዝቦች ጋር በግጭቶች እና አለመግባባት ውስጥ በመግባት አልፈዋል በአንዳንድ አጎራባች ሕዝቦችም የሚፈሩ ናቸው። ለየት ያሉ ባህሎቻቸውን ከፍ አድርገው ይሚመለከቱና ከዚህም ባለፈ  የውጭ ቴክኖሎጂዎችን ለመቀበል ቀዝቃዛ ሚባሉ አይነት ማህበረሰቦች ናቸው። የጸሎት ርዕሶች 🤲 👉🏾 እግዚአብሔር በዳሳነች ሕዝብ ክፍል መካከል  የሚላኩ እና የተላኩ የወንጌል ሰራተኞችን እንዲጠብቅ፣ እንዲመራ እና ጉልበት እንዲሆናቸው እንጸልይ። 👉🏾 የዳሰነች ሕዝብ ክፍል መታወቂያ ጥል እና ግጭት ሳይሆን  ደቀመዝሙርነት፣ እውነተኛ የክርስቶስ ተከታይነት እንዲሆን አጥብቀን እንጸልይ። 👉🏾 እግዚአብሔር ይህን ህዝብ በምህረቱና በረከቱ እንዲጎበኝ አጥብቀን እንጸልይ። ኪዳኑንና ሥርዐቱን ለሚጠብቁ፣ የእግዚአብሔር መንገድ ሁሉ ቸርነትና እውነት ናቸው።እግዚአብሔር ሆይ፤ ኀጢአቴ ታላቅ ነውና፣ስለ ስምህ ይቅር በልልኝ። እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ማን ነው? በተመረጠለት መንገድ ያስተምረዋል። ዘመኑን በተድላ ደስታ ያሳልፋል፤ ዘሩም ምድርን ይወርሳል። መዝሙር 25:10-13
2671Loading...
12
ዳሰነች የሕዝብ ክፍል የሕዝብ ብዛት: 84,000 ዋነኛ ቋንቋ: ዳሰነች ብዙ ተከታይ ያለው ሐይማኖት፡- ባህላዊ እምነት ክርስትና: 1.5 % ወንጌላዊያን ክርስቲያኖች፡ 1.0% የመፅሐፍ ቅዱስ ትርጉም: አዲስ ኪዳን የኢየሱስ ፊልም በቋንቋቸው: አለ ወንጌል ተኮር ቅጂዎች: አሉ ቀን 1 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 የዳሳነች ሕዝብ ክፍል በደቡብ ኦሞ የኢትዮጵያ ክፍል ከሚገኙት ብሔረሰቦች መካከል አንዱ ናቸው፡፡ እርስ በእርስ ያላቸው ግንኙነት የሚለካው በዘር ሳይሆን በመኖርያ አካባቢ እንደሆነ ይነገራል: : ከቱርካና ወንዝ በስተሰሜን በሚገኙ ከተለየዩ ማህበረሰብ የተሰደዱ ህዝቦች በአንድነት ከክፉ ሁኔታዎች እርስ በእርስ ለመደጋገፍ የተሰበሰቡበት ቦታ ነው: : ለየት የሉ ባህሎች ያላቸው ሲሆኑ ሌሎች ባህሉን ተቀብለው ለመኖር የሚፈልጉ ተሰዳጆችን ለመቀበል ፍቃደኛ ናቸው:: የጸሎት ርዕሶች 🤲🏽 👉🏾 በዳሰነች ቋንቋ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሥራ መልካም ፍሬ እንዲያፈራ ቃሉም በማህበረሰቡ መካከል አስደናቂ ስራ እንዲሠራ እንጸልይ። 👉🏾 የዳሰናች ሕዝቦች ከባህላዊ አማልክቶቻቸው ይልቅ በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ እምነት እንዲኖራቸው ወደ እርሱም ዘወር ይሉ ዘንድ እንጸልይ። 👉🏾እግዚአብሔር ለዳሰነች ህዝብ የሚማልዱ እና ወንጌልን ወደ እነርሱ ለማድረስ የቆረጡ ክርስታያኖችን እንዲያስነሳ እንጸልይ!
2800Loading...
13
ጸሎታችን ተጀምሯል ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉን። https://t.me/MobilizationEthiopia?videochat=8d473d5d9c283d576b
3240Loading...
14
ለሰሜን ኢትዮጵያ የወንጌል ንቅናቄ እንጸልይ! በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ 9፡ 37 - 38 ሰላም  የሚሽን ሞቢላይዜሽን ኢትዮጵያ ቤተሰቦች! ዛሬ አርብ ምሽት ከ3:30 ጀምሮ በቴልግራም ላይቭ ለሰሜን ኢትዮጵያ የወንጌል ንቅናቄ በህብረት የምንፀልይበት ጊዜ ስለሚኖረን ከታች ባለዉ የቴሌግራም ቻናል ሊንክ በመግባት አብራችሁን እንድትጸልዩ እንጋብዛችኋለን። https://t.me/MobilizationEthiopia
3330Loading...
15
ቀን 4 🙏🏾 እንጸልይ 🙏🏾 ለአርጎባ ሕዝብ መንፈሳዊ ሁኔታ እንጸልይ! • የህዝብ ክፍል መጠሪያ ስም፡- አርጎባ • የህዝብ ቁጥር፡- 226,000 • ዋና ቋንቋ ፡- አርጎብኛ • የህዝቡ ዋነኛ ሀይማኖት ፡- እስልምና (95.40%) • ክርስቲያን ፡- 4.6% • ወንጌላውያን ክርስቲያኖች፡- 1.40% • በቋንቋቸው የተተረጎመ መፅሀፍ ቅዱስ:- የለም • የኢየሱስ ፊልም ፡- የለም • የድምፅ ቅጂ መፅሀፍ ቅዱስ:- የሉም 👉🏾 እግዚአብሔር የአርጎባን ህዝብ አእምሮና ልብ ለወንጌል ብርሃን እንዲከፍትላቸው እንጸልይ። 👉🏾 ለአርጎባ ሕዝብ የመንፈሳዊ ፍላጎት ርሃብ እግዚአብሔር እንዲጨምርላቸው እንፀልይ! 👉🏾 የአርጎባ ሕዝቦች ለምን እንደተፈጠሩ፣ አምላክን እና ለእነሱ ያለውን እቅድ ለማወቅ ትልቅ ጥማት እንዲያድርባቸው፣ እግዚአብሔር ደግሞ በህልም እና በተለያዩ መንገድ እንዲገናኛቸው እንጸልይ! 👉🏾 ሠራተኞች ወደ መከሩ እንዲላኩ እንጸልይ ። መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት አላቸው። ማቴዎስ 9፡38
3001Loading...
16
Media files
2400Loading...
17
ቀን 3 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ለአፋር  የሕዝብ ክፍል እንጸልይ! የአፋር ህዝቦች አፋር (ደናኪል) የካም (የኖህ ልጅ) ዘሮች ነን ይላሉ። በምስራቅ አፍሪካ ጅቡቲ፣ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ውስጥ ይገኛሉ። "ደናኪል" የሚለው የአረብኛ ቃል ለነሱ ስሜት የሚፈጥር ስላይደል አፋር መባልን ይመርጣሉ። የሰውን ጥንካሬ እና ጀግንነት በማጉላት የሚያምኑ ኩሩ ሕዝቦች ናቸው። ኑሮአቸው ምን ይመስላል? አብዛኛዎቹ የአፋር ሕዝቦች በግ፣ ፍየልና ግመሎችን ብማራባት ብመሽጥ ከቦታቦታ የሚኖሩ ዘላን የሚባለውን የሕይወት መንገድ የያዙ ናቸው። የአንድም ሰው ሃብት የሚለካው ባለው የመንጋ ብዛት እና መጠን ነው። ሁሉም አፋሮች ግን ደግሞ እረኞች አይደሉም። በዳናኪል ዲፕረሽን ውስጥ ከሚሠሩት ሰዎች መካከል ብዙዎቹ በደረቁ ወራት ለምንገለግልበት ጨው ግብዓት የሚሆኑ የጨዋ ድንጋዩችን በመፈልፈል ስራ ላይ ይጠመዳሉ። አብዛኛው አፋሮች  በክልላቸው ብቻ ይኖራሉ ከሌላ ማህበረሰብ ጋር  ሌሎቹን መስለው እና ተሰባጥረው መኖር ላይ እምብዛም ናቸው። የተወሰኑት ግን  በሀገሪቱ ዋና ከተማ በአዲስ አበባ የከተማውን ስርዓት ተላምደው በስፋት ይኖራሉ። እምነታቸው ምንድን ነው? በታሪካቸው መጀመሪያ ላይ እስልምና ሀይማኖት ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል; ዛሬም እስልምና ትልቅ ክብር አለው። የአሳማ ሥጋ አይበሉም፣ አልኮልም አይጠጡም፣ አቅሙ ያላቸው ወደ መካ ጉዞ ያደርጋሉ። በተጨማሪም ከእስልምና በፊት የነበሩ ብዙ እምነቶችና ልማዶች በአፋር ክልል ውስጥም ተስፋፍተዋል። አንዳንድ ዛፎች እና ቁጥቋጦዎች የተቀደሰ ኃይል እንዳላቸው ያምናሉ። እንዲሁም ሰውነታቸውን በቅቤ (የቅቤ አይነት) መቀባትን የመሳሰሉ የተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች አሏቸው። የሙታን መናፍስት በጣም ኃይለኛ እንደሆኑ ይታመናል እና "የሙታን በዓል" ራቤና ተብሎ የሚጠራው በየዓመቱ ይከበራል። የመንደሮቻቸውን ደህንነት ለማረጋገጥም ባቅራቢያ ባለው ባህር ላይ አመታዊ ስጦታ (መስዋት) ይሰጣል ። የጸሎት ርዕሶች 🤲🏽 👉🏼 ለአፋር ሕዝብ በስፋት የወንጌል መልእክት እንዲደርስ ልዩ ልዩ የአገልግሎት መሳሪያዎች እንዲቀርቡ እንጸለይ፡፡ 👉🏼በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር በመንፈሱ ሀይል ምድሪቱን እንዲፈውስ፣ ብዙዎችንም ጌታን ከሚጸየፈው የባእድ አምልኮ ለክብሩ እንዲለያቸው እንጸልይ ፡፡ 👉🏼የአፋር ህዝብ የእስልምና እምነትን የሚከተል ህዝብ ነው።ክርስቶስ ኢየሱስን "ኢሳ አልመሲ" በሚል ስም  የሚጠሩት ቢሆንም የሚረዱት ግን አምላክ፣ አዳኝ እና ወደ እግዚአብሔር የሚያደርስ ብቸኛ መንገድ እንደሆነ ሳይሆን ነብይ እንደሆነ ብቻ ነው። ስለዚህ ክርስቶስ ኢየሱስ ማንነቱን እና ልእልናውን እንዲገልጥላቸው እንጸልይ!
2690Loading...
18
Media files
2460Loading...
19
ቀን 2 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ለትግራይ የሕዝብ ክፍል እንጸልይ! የትግራይ ህዝብ መነሻውን ከብዙ ሺህ አመታት በፊት መቁጠር ይችላle። በቀይ ባህር በአፍሪካ በኩል በአባይ ደልታ እና ከሸለቆው በምስራቅ እስከ የኢትዮጵያ ደጋማ ቦታዎች ድረስ ኑሮውን ያደረገ ማህበረሰብ ነው። እንደ ሳባ/ሳባ እና አክሱም ያሉ ታላላቅ መንግስታትን መስረቱ፡፡ ኑሮአቸው ምን ይመስላል? የትግራይ ህዝብ በዋናነት አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች ናቸው። በጥንት ጊዜ በትግራይ ክልል ውስጥ በአቢሲኒያ መካከለኛው ዘመን ብዙ ክርስቲያናዊ ጥበብን የፈጠሩ በርካታ ትላልቅ የከተማ ማህበረሰቦች የነበሯቸውም ናቸው፡፡ የሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ላለፉት ዓመታት በጦርነት ውስጥ ቆይቷል የትግራይ ሕዘብም በዚህ ጦርነት አስከፊ ጊዜ ውስጥ አልፏል ዛሬ ላይ ከዚህ ጦርነት ጠባሳዎች፣ አካለዊ እና አዕምሯዊ ጉዳቶ ለማገገም እና ወደ ቀደመው ኑሮአቸው ለመመለስ እንቅስቃሴ እየተካሄደበት ያለ አካባቢ ነው፡፡ እምነታቸው ምንድን ነው? ክርስትና ወደ ትግራይ የመጣው በኮፕቲክ ሚሲዮናውያን አማካኝነት ነው። በትግራይ ክልል ውስጥ በምትገኘው በተቀደሰችው ነጋሽ ከተማ የመሐመድን ተከታዮች በመካ ከሚገኙት ጠላቶቻቸው ከተጠለሉ በኋላ ትግራይ እና ሌሎች ሀበሻዎች የመጀመሪያዎቹ አፍሪካውያን እስልምናን የተቀበሉ ናቸው። የተመለሱት ሀበሻዎች (በተለይ የትግራይ ሙስሊሞች) ጀበርቲ (በፈጣሪ የተመረጠ) በመባል ይታወቃሉ። ዛሬ አብዛኛው የትግራይ ተወላጆች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ኃይማኖት ተከታዮች ሲሆኑ ጥቂቶቹ ደግሞ የሱኒ/ሱፊ ሙስሊም ናቸው። የጸሎት ርዕሶች 🤲🏽 👉🏼 በትግራይ ያለውን የክርስትና መልክ የሚያጠራ የመንፈስ ቅዱስ ሃይል እንዲገለጥ እንጸለይ፡፡ 👉🏼 ብዙ ስሜታዊ እና አካላዊ ቁስል በገጠማቸው በዚህ ሰዓት የኢትዩጵያ ቤተ-ክርስትያን ለፈወስ እና ለህይወት በሚሆን ከህዛባችን ጎን በአብሮነት እንድትቆም ፤ ሁሉን መለወጥ የሚችለውን ኢየሱስ መስበክ እንድትችል ጌታ በጸጋው እንዲረዳን እንጸልይ ፡፡ 👉🏼 ቤተክርስቲያኖች የወንጌል ተልእኮ እንቅስቃሴዎችን በትግራይ ሕዝብ መካከል በትጋት መስራት እንዲችሉ ፣ ሚሲዮናዊያንን እንዲልኩ እንጸልይ፡፡ 👉🏼 ኢየሱስን ከሃይማኖታዊ ወጎች ይልቅ የሚያስቀድም ትውልድ እንዲቀሰቀስ እንተልይ፡፡
3320Loading...
20
ቀን 1 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ለአማራ የሕዝብ ክፍል እንጸልይ በምድራችን ኢትዮጵያ ቀደምት ወንጌል ከተሰበከባቸው አካባቢዎች የሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል ዋናው ነወ፡፡ ወንጌል ወደምድራችን የገባባቸው ሁነቶች እንደሚሳዩት የሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የወንጌል መልእክት በእውነተኛ መሰረት የተሰበከበት ስፍራ እንደነበር እንመለከታለን፡፡ በታሪክ ሂደት የወንጌል እውነት በብዙ መልኩ በዚህ አካባቢ ያለፈ ሲሆን ከሰሜኑ ክፍልም የአማራ የሕዝብ ክፍል የክርስትና እምነት በስፋት ተከታይ ያለበት አካባቢ ነው፡፡ የአማራ የሐዝብ ክፍል የተለያዩ የማህበረሰቦችን ያቀፈ ነው፡፡ የቀድሞ በዝዙ ዋጋ መክፈል የተሰበከ የወንጌል እውነት በዛሬ ዘመንም እንደገና እንዲያብብ በእግዚአብሔር ፊት አብዝተን እንጸልይ፡፡ ዛሬ ላይ የሚወጡ የተለያዩ መረጃዎች እንደሚያሳዩት የወንጌል እንቅስቃሴዎች በበዙ ተግዳሮቶች ውስጥ ያልፋሉ፣ የክርስቲያኖች ስደት ዛሬም አለ፣ የተልእኮ እንቅስቃሴዎች በአንድ ወቅት እንደነበረው ትኩረት አሁን ላይ በዛ ልክ እየተሰራ አይደለም፡፡ የጸሎት ርዕሶች 🤲🏽 👉🏼 እግዚአብሔር በአማራ ክልል ውስጥ እየተካሄዱ ያሉ ጦርነቶች ላይ ጣልቃ እንዲገባ እንጸለይ፡፡ 👉🏼 ቤተክርስቲያኖች የወንጌል ተልእኮ እንቅስቃሴዎችን በትኩረት ወደ መስራት እንዲመጡ፣ ሚሲዮናዊያን እንዲላኩ እንጸልይ፡፡ 👉🏼 የተሃድሶ እንቅስቃሴዎች ጉልበት እንዲያገኙ፤ ተጽእኖአቸው እንዲሰፋ እንጸልይ፡፡
2970Loading...
21
ለሰሜን ኢትዮጵያ የወንጌል ንቅናቄ እንጸልይ ! በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ ወንጌል 9: 37 – 38 በዚህ ሳምንት እስከ አርብ ድረስ ስለ ሰሜን ኢትዮጵያ የወንጌል ንቅናቄ እና ተሃድሶ እንጸልያለን፤ በየቀኑ በሚለቀቁት የጸሎት ርዕሶች አበራችሁን እንድጥጸልዩ እንጋብዛለን፡፡
2940Loading...
22
ለሰሜን ኢትዮጵያ የወንጌል ንቅናቄ እንጸልይ ! በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ ወንጌል 9: 37 – 38 በዚህ ሳምንት እስከ አርብ ድረስ ስለ ሰሜን ኢትዮጵያ የወንጌል ንቅናቄ እና ተሃድሶ እንጸልያለን፤ በየቀኑ በሚለቀቁት የጸሎት ርዕሶች አበራችሁን እንድጥጸልዩ እንጋብዛለን፡፡
10Loading...
23
ለአርሲ ኦሮሞ የሕዝብ ክፍል እንጸልይ በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ 9፡ 37 - 38 ሰላም  የሚሽን ሞቢላይዜሽን ኢትዮጵያ ቤተሰቦች! ዛሬ አርብ ምሽት ከ3:30 ጀምሮ በቴልግራም ላይቭ ለአርሲ ኦሮሞ የሕዝብ ክፍል  በህብረት የምንፀልይበት ጊዜ ስለሚኖረን ከታች ባለዉ የቴሌግራም ቻናል ሊንክ በመግባት አብራችሁን እንድትጸልዩ እንጋብዛችኋለን። https://t.me/MobilizationEthiopia
3610Loading...
24
ቀን 4 🙏🏾 እንጸልይ 🙏🏾               ለአርሲ ኦሮሞ የሕዝብ ክፍል በእግዚአብሔር ቃል ተደግፈን እንጸልይ! እግዚአብሔር ሆይ አንተ ታላቅ አምላክ ነህ! በምድር በሰማይ ከፍ ከፍ በል! እናመሰግንሀለን; ተመስገን አርሲ ኦሮሞ ሕዝቦች ከማንም ቀድመህ ስለምታቃቸው ስለምትወዳቸው፣ እንደቃልህም ስለምታስባቸው እናመሰግንሃለን። የጸሎት ርዕሶች 🤲 👉🏾 እነሆ፥ የአርሲ ኦሮሞ ሕዝብን በእጅህ መጻፍ ቅረጻቸው፥ ቅጥራቸም ሁልጊዜ በፊትህ ይሁን። ልጆቻቸው ይፍጠኑ፤ የሚያፈርሱዋትና ሊያወድሙዋት የሚጥሩ እግዚአብሄር ሆይ አስወጣቸው ። ትንቢተ ኢሳይያስ 49: 16-17 👉🏾ንስሐ እና የኃጢአት ስርየት በኢየሱስ ስም ለሁሉም  አርሲ ኦሮሞ ሕዝብ እንዲሰበክ እንጸልያለን። ሉቃስ 24፡47 👉🏾እንግዲህ ምሕረትን የአርሲ ኦሮሞ ሕዝቦች እንዲቀበሉ በሚያስፈልጋቸውም ጊዜ የሚረዳቸውን ጸጋ እንድትሰጣቸው ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት ስለእነሱ ቀርበን እንለምንሃለን። ወደ ዕብራውያን 4፤16
3040Loading...
25
ቀን 3 🙏🏾 እንፀልይ 🙏🏾 ለአርሲ ኦሮሞ ህዝብ ክፍል እንጸልይ! ከአንድ አምላክ እግዚአብሔር ውጪ ዛሬም ብዙዎች ብዙ አማልክት እና ሀይላትን እያመለኩ ይኖራሉ፡፡ ስፍራ እና ቦታ የተሰጣቸው በስም የሚጠሩ አማልክት አሉ እግዚአብሔር ይህን እንዲቀይር እንጸልይ፡፡ 👉🏾 የመከሩ ጌታ ሚስዮናውያን በዚህ ሕዝብ መካከል እንዲልክ አጥብቀን እንጸልይ። 👉🏾 በአምልኮ እና በምልጃ ምድሪቱ ለወንጌል ለም መሬት እንድትሆን፣ የጸሎት ቡድኖችን የሚጀምሩ ቡድኖችትን እግዚአብሔር እንዲያነሳ ለምኑት።
3030Loading...
26
ቀን 2 🙏🏾 እንጸልይ 🙏🏾 ለአርሲ ኦሮሞ ህዝብ ክፍል እንጸልይ! የአርሲ ኦሮሞ ሕዝብ ለቤተሰብ ልዩ ቦታ ያለው ማህበረሰብ ነው፤ ወንዶች የቤተሰብ መሪዎች እና አስተዳዳሪዎች ሲሆኑ አብዛኛው ወንዶች በአንድ ሚስት ተወስነው ቤተሰባቸውን ይመራሉ፤ ሆኖም ከአንድ በላይ ሚስት ያላው እና የተለያዩ ቤተሰቦችን የሚያስተዳድሩ አባወራ ወንዶች አሉ፡፡ አንድ አባወራ ብዙ ልጆች ሲኖሩት ክብሩ ይጨምራል፡፡ አርሲ ኦሮሞ ለቤተሰብ ልዩ ቦታ ያለው ሕዝብ ከመሆኑ አንጻ ከወለዷቸው ልጆች በተጨማሪ የራሳቸው ያልሆኑ ልጆችን በማሳደግ የሕይወታቸው አካል በማድረግም ይታወቃሉ፡፡ የጸሎት ርዕሶች 🤲🏽 👉🏾 ግብርና የሚተዳደሩበት የማህበረሰቡ መተዳደሪያ ስለሆነ እግዚአብሔር በስራቸው አማካኝነት ከሚያምኑ እና ወንጌልን ሊነግሯቸው ከሚችሉ ክርስቲያኖች ጋር እንዲገናኙ እንጸልይ። 👉🏾 የተተረጎመው የእግዚአብሔር ቃል ተደራሽ እንዲሆን አስፈላጊው አቅርቦት ሁሉ እንዲሟሉ እንጸልይ።
3491Loading...
27
አርሲ ኦሮሞ የሕዝብ ክፍል • የሕዝብ ብዛት - 6,944,000 • ዋነኛ ቋንቋ- ኦሮሚኛ ቦረና-አርሲ-ጉጂ • ብዙ ተከታይ ያለው ሐይማኖት - እስልምና (82.00%) • ክርስትና - 10.00% • ወንጌላዊያን አማኞች - 3.80% • የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም - ሙሉ ተተርጉሟል • ወንጌል ተኮር ቅጂዎች - አሉ የአርሲ ኦሮሞ ሕዝብ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የሕዝብ ክፍሎች መካከል ናቸው፤ በማዕከላዊ ምዕራበ የኢትዮጵያ ክፍል አብዛኞቹ ይኖራሉ፡፡ አርሲዎች የጦረኛነት ባህል ያላቸውና እረኛ ማህበረሰቦች ናቸው። የአንድን ሰው ደረጃ የሚለካውም ባለው የእንስሳት ብዛት እና በሚያሳየው የድፍረት እና የወንድነት ባህሪያት ናቸው፡፡ ደፋርነት እና ውጊያ አዋቂነት ላይ ትኩረት ይሰጣሉ ፈረስ መጋለብ፣ ጦር መወርወር እና መዋጋትየማንነት መገለጫ አካል ናቸው፡፡ አብዛኛው የአርሲ ሕዝብ እስልምናን የሚከተል ነው፤ ነገር ግን ባህላዊ ኃይማኖቶችም ከከፊሉ በላይ በሆነው ሕዝብ ይተገበራሉ። እነዚህ የጎሳ ኃይማኖተኞች ዋቃ የሚባል ታላቅ ፍጡርን ያመልካሉ፤ ከዛም ውጪ ብዙ ስያሜ ለሚሰጣቸውን አማልክት ግብርን የሚገብሩ እና አምልኮን የሚያቀርቡ አሉ፡፡ በዚህ ሳምንት ለአርሲ ኦሮሞ እንጽልያለን እግዚአብሔር ይህን ሕዝብ እንዲጎበኝ አጥብቀን እንጸልይ፡፡ የጸሎት ርዕሶች 🤲🏽 👉🏼 እግዚአብሔር በአርሲ ሕዝብ መካከል ራሱን እንዲገልጥ አጥብቀን እንጸልይ፡፡ 👉🏼 የወንጌል ደጆች እንዲከፈቱ አጥብቀን እንጸልይ፡፡ 📖 መዝሙር 2: 8 ለምነኝ፥ አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ።
3840Loading...
28
ለጅማ ኦሮሞ የሕዝብ ክፍል እንጸልይ በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ 9፡ 37 - 38 ሰላም  የሚሽን ሞቢላይዜሽን ኢትዮጵያ ቤተሰቦች! ዛሬ አርብ ምሽት ከ3:30 ጀምሮ በቴልግራም ላይቭ ለጅማ ኦሮሞ  የሕዝብ ክፍል  በህብረት የምንፀልይበት ጊዜ ስለሚኖረን ከታች ባለዉ የቴሌግራም ቻናል ሊንክ በመግባት አብራችሁን እንድትጸልዩ እንጋብዛችኋለን። https://t.me/MobilizationEthiopia
3940Loading...
29
ቀን 4 🙏🏾 እንጸልይ 🙏🏾 ለጅማ ኦሮሞ ሕዝብ ክፍል እንጸልይ! ቤተሰብ የሚመራው ሙሉ ታዛዥነትን በሚያገኝ አባት ነው። አብዛኛው ወንዶች ጊዜ አንድ ሚስት ብቻ ያላቸው ሲሆን ልጆች መውለድ ደግሞ ከበሬታን የሚያሰጣቸው ነው፡፡ አንድ ሰው ብዙ ልጆች እና የልጅ ልጆች ሲኖሩት በሰዎች ዘንድ የሚሰጠው ክብር ከፍ ያለ ነው፡፡ በኦሮሞ ማህበረሰብ ውስጥ ቤተሰብ ትልቅ ቦታ ያለው ተቋም ነው፡፡ 👉🏾 የጅማ ኦሮሞ ሕዝብ ከዲያብሎስ ባርነት ነፃ እንዲሆኑና ዓለማዊ ደስታ ለማግኘት ያላቸውን ፍላጎትና ድርጊት በኢየሱስ ባለ እምነት እንዲያሸንፉ አጥብቀን እንጸልይ! 👉🏾 የመጀመሪያና በሁለተኛ ትውልድ ድረስ ለሚዋለዱ ጠንካራ አብያተ ክርስቲያናት በመካከላቸው እንዲተከል እንጸልይ! "እነርሱም። በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ አሉት።" የሐዋርያት ሥራ (16፡31) 👉🏾 እግዚአብሔር የጅማ ኦሮሞዎችን እንደ ቤተሰብ እያገኘ ይፈውሳቸው ዘንድ እንጸልይ!
3620Loading...
30
ቀን 3 🙏🏾 እንጸልይ 🙏🏾 ለጅማ ኦሮሞ ሕዝብ ክፍል እንጸልይ! የጅማ ኦሮሞ እሴቶች መካከል ቶኩማ አንዱ ሲሆን እሱም በቡድኑ ጋር መታወቂያ ነው። የጅማ ኦሮሞ ሃይማኖታዊ፣ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሕይወት በዚህ ዙሪያ ያጠነጠነ ነው። ትብብር የዚህ ሥርዓት ማዕከል ነው፡፡ በተለይም በሥራ ከባቢ ውስጥ ይተገበራል፡፡ ጅማ ኦሮሞ በተግባቢነቱ መልካም ስምን አትርፉል። በእንግዳ ተቀባይነት እና ምጽዋትን በተለይም ለዘመዶች እና ለጓደኞቻቸው በመስጠት ይታወቃሉ፡፡ የጸሎት ርዕሶች 🤲🏽 👉🏾እግዚአብሔር በዚህ የሰው ወዳድነታቸውና እንግዳ ተቀባይነታቸው ምክኒያት ብዙ የሰላም ሰዎችን እንዲያዘጋጅ፣ እነሱም ከወንጌል ሰራተኞች ጋር እንዲገናኙ እንጸልይ! 👉🏾 በጅማ ኦሮሞ ሕዝብ መካከል የደቀመዛሙርት ብዜት ንቅናቄ እንዲነሳ እንጸልይ! 👉🏾 አብዛኛው የጅማ ኦሮሞ ህዝብ የእስልምና እምነት ተከታዮች ቢሆንም አንዳዶች ግን በመናፍስት እና በጥንቆላ ልምምዶች ውስጥ የተጠመዱ ናቸው። እግዚአብሔር ይህን መንፈሳዊ እውርነት፣ የጠላትን ሴራ እንዲያፈርስ እንጸልይ!
3620Loading...
31
ቀን 2 🙏🏾 እንጸልይ 🙏🏾                                         ለጅማ ኦሮሞ ሕዝብ ክፍል እንጸልይ! የጅማ ኦሮሞዎች በዋነኛነት በእንስሳት እርባታ  እንዲሁም በእርሻ  የሚተዳደሩ ህዝቦች ናቸው። የተለመደው መኖሪያ ቱካል ወይም ከግራር ቅርንጫፎች በሳር ምንጣፎች የተሸፈነ ክብ ቅርጽ ያለው ጎጆ ነው:: የሾሉ ቅርጽ ያለው ጣሪያ ጭስ እንዲወጣ የሚያስችል ቀዳዳ አለው። መንደሮች ከ10-80 ቤተሰቦች የተዋቀሩ ናቸው። 👉🏾ይህ የአኗኗር ዘይቤያቸውን እግዚአብሔር በመካከላቸው  የሚብዛዛ የክርስትና ንቅናቄ እንዲያስነሳበት፣ ለክብሩ እንዲያረገው እንጸልይ! 👉🏾የእግዚአብሔር ቃል በቋንቋቸው በሙሉነቱ ተተርጉሞ ስለሚገኝ። እግዚአብሄር የቃሉን ጥማት እንዲፈጥርባቸው እንጸልይ! 👉🏾አብዛኛው የጅማ ኦሮሞ ህዝብ የእስልምና እምነት ተከታዮች ሲሆን። እግዚአብሔር የቅርብ እና መልካም እረኛ መሆን እንደሚችል ለማመን ይቸገራሉ። ነገር ግን የክርስቶስን ፍቅር በሚያቁት እረኝነት ምሳሌ ይረዱት ዘንድ እግዚአብሔር ልባቸውን እንዲነካ እንጸልይ! “መልካም እረኛ እኔ ነኝ፤ በጎቼን ዐውቃለሁ፤ እነርሱም ያውቁኛል፤”   — ዮሐንስ 10፥14 (አዲሱ መ.ት)
3800Loading...
32
Media files
3510Loading...
33
ቀን 1 🙏🏽እንጸልይ 🙏🏽 ጅማ ኦሮሞ የሕዝብ ክፍል • የሕዝብ ብዛት - 4,011,000 • ዋነኛ ቋንቋ - ኦሮሚኛ • ብዙ ተከታይ ያለው ሐይማኖት - እስልምና (96.50%) • ክርስትና - 2.00% • ወንጌላዊያን አማኞች - 1.30% • የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም - ሙሉ ተተርጉሟል • ወንጌል ተኮር ቅጂዎች - አሉ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ለሚቀጥሉት ቀናት የጅማ ኦሮሞ የሕዝብ ክፍልን ይዘን በእግዚአብሔር ፊት እንቀርባለን፡፡ የጅማ ኦሮሞ ምእራብ ኢትዮጵያ ከሚገኙ የሕዝብ ክፍ ል መካከል አንዱ ሲሆን አብዛኛው ሕዝብ እስልምናን የሚቀተል ነው፡፡ የወንጌል እውነት በዚህ ማህበረሰብ ዘንድ ይሰፋ እና ብዙዎች ክርስቶስን ወደ ማወቅ ይመጡ ዘንድ አጥብቀን እንጸልይ፡፡ ከዛሬ ጀምሮ በሚለቀቁት የጸሎት ርዕሶች ጥቂት ደቂቃዎችን እየወሰድን እንጸልይ፡፡ የጸሎት ርዕሶች 🤲🏽 👉🏼 የመከሩ ጌታ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጅማ ኦሮሞ ሕዝብ መካከል የተልእኮውን ስራ እንዲሰሩ እንዲቀሰቅሳቸው እንጸልይ:: 👉🏼 በጅማ ኦሮሞ ሕዝብ መካከል የሚገኙ የቤተ ክርስቲያን ተካዮች ጥበብ እና ሞገስ እንዲሰጣቸው መንፈስ ቅዱስን እንለምን።
3460Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ቀን 2 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ለሰሜን ማኦ ህዝብ ክፍል አብዛኛው የሰሜን ማኦ ህዝብ የሚናገረው የአፍ መፍቻ ቋንቋቸውን ብቻ ነው እናም ቅዱሳት መጻሕፍትን  በሚናገሩት በሁለተኛ ቋንቋ በበቂ ሁኔታ መጠቀም አይችሉም። በጣም ዝቅተኛ የትምህርት ተደረሽነት የያለዎበት አካባቢ ስለሆነ  በአካባቢው ያለው ማንበብና መጻፍ የሚችል የማህበረሰብ ክፍል በቁጥር በጣም አስተኛ ስልሆነ የቃለ እግዚአብሔር ተደረሽነትም ትንሽ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማል።      የጸሎት ርዕሶች 🤲 👉🏾በማኦ ሕዝቦች መካከል የትምህርት ተቋማት እንዲገነቡ፣ ህዝቡም የትምህርትን አስፈላጊነትን በመረዳት ለልጆቻቸውና ለማህበረሰቡ ቅድሚያ መስጠት እንዲችሉ እንጸልይ!  👉🏾ውድ የሆነውን የእግዚአብሔር ን ቃል በቋንቋቸው ያነቡ ዘንድ መንገዶች ሁሉ እንዲመቻቹ እንጸልይ። 👉🏾ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሕይወት የሚመራውን መንፈሳዊ ረሃብ በልባቸው ውስጥ እነዲያኖር እንጸልይ። 👉🏾በኢትዮጵያ በማኦ ሕዝቦች መካከል የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሥራ እንዲጀምር ጸልዩ።
نمایش همه...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
ቀን 1 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ሰሜናዊ የማኦ የሕዝብ ክፍል በኢትዪጵያ የህዝብ  ብዛት:-4,100 ዋነኝ ቋንቋ :- ማዋሴ አሴ ብዙ ተከታይ ያለው ኃይማኖት:- እስልምና (85.20%) ክርስትና:- 4.80% ወንጌላዊያን ክርስቲያኖች:- 1.50% የመፅሐፍ ቅዱስ ትርጉም:-  አልተገለፀም የእየሱስ ፊልም  በቋንቋቸው  :- የለም ወንጌል ተኮር ቅጂዎች:- የሉም ሰሜናዊ የማኦ ሕዝቦች የት ይገኛሉ? በኢትዮጵያ የሚገኙት የሰሜናዊ ማኦ ሕዝቦች በዋነኛነት በምዕራብ ኢትዮጵያ በሚገኙ የገጠር መንደሮች፣ በባምባሲ ከተማ ዙሪያ እና በዲዴሳ ወንዝ ሸለቆ አካባቢ ይኖራሉ። አብዛኛው የሰሜናዊ ማኦ ህዝቦች ገበሬዎች ናቸው። በባምባሲ ዙሪያ ያለው ሰሜናዊ ማኦ ማህበረሰብ እና በዲዴሳ ወንዝ ሸለቆ ውስጥ የለው ሰሜናዊ ማኦ ህዝብ የጋራ ባህል እና ቋንቋ ይጋራሉ። ነገር ግን በባምባሲ ዙሪያ ያሉ ሰሜናዊ ማኦዎች በብዛት ሙስሊም ሲሆኑ፣ በዲዴሳ ወንዝ ሸለቆ ውስጥ የሚገኙት ግን ክርስቲያኖች ናቸው። ምንም እንኳን ሰሜናዊ እና ደቡባዊ ማኦ የጋራ የባህል ማንነት እንዳላቸው ቢገነዘቡም ቋንቋቸው ፍጹም የተለያየ እንደሆነ ይናገራሉ። የሰሜን ማኦ እና የደቡብ ማኦ ህዝቦች ሲገናኙ እንደ ኦሮምኛ ያለ ሌላ ቋንቋን ለመግባቢያነት ይጠቀማሉ። የጸሎት ርዕሶች🙏🏾 👉🏾 የሰሜን ማኦ ህዝብን በእግዚአብሔር ፊት ይዘን በመቅረብ የክርስቶስ ኢየሱስ ወንጌል እንዲበስር እና ብዙዎች ከሞት እና ከሀጥያት ባርነት እንዲወጡ እንጸልይ! 👉🏾ግብርና የሚተዳደሩበት የዕለተ ተዕለት ህይወታቸው መተዳደሪያ ስለሆነ እግዚአብሔር በስራቸው አማካኝነት ከሚያምኑ እና የድነትን መንገድ ከሚያሳዮዋቸው ክርስቲያኖች ጋር እንዲገናኙ እንፀልይ። 👉🏾እግዚአብሔር ሰራተኞችን ወደ ማኦ ሕዝብ ክፍል እንዲልክ አጥብቀን እንጸልይ!
نمایش همه...
🔥 2
Photo unavailableShow in Telegram
😱😱😱😱😱😢😢😢😢😢😢😭😭😭😭😭😭😭😭አስደናቂ ምስክርነት ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👇👇👇👇👇👇👇https://youtube.com/watch?v=SvR9O1ciCPY&si=w79z3Y_BqOe-t_OJ
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ለሰሜናዊ ማኦ የሕዝብ ክፍል እንጸልይ ! በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ ወንጌል 9: 37 – 38 በዚህ ሳምንት እስከ አርብ ድረስ ስለ ለሰሜናዊ ማኦ የሕዝብ ክፍል እንጸልያለን፤ በነገ ሰኞ ምሽት ጀምሮ በሚለቀቁት የጸሎት ርዕሶች አበራችሁን እንድትጸልዩ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ጸሎታችን ተጀምሯል ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉን። https://t.me/MobilizationEthiopia?videochat=01e6215f8232565c9f
نمایش همه...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ለዳሰነች የሕዝብ ክፍል እንጸልይ! በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። ማቴዎስ 9፡ 37 - 38 ሰላም  የሚሽን ሞቢላይዜሽን ኢትዮጵያ ቤተሰቦች! ዛሬ አርብ ምሽት ከ3:30 ጀምሮ በቴልግራም ላይቭ ለዳሰነች የሕዝብ ክፍል በህብረት የምንፀልይበት ጊዜ ስለሚኖረን ከታች ባለዉ የቴሌግራም ቻናል ሊንክ በመግባት አብራችሁን እንድትጸልዩ እንጋብዛችኋለን። https://t.me/MobilizationEthiopia
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ቀን 4 🙏🏾እንጸልይ 🙏🏾 በዳሰነች ሕዝብ መካከል ለሚገኙ ክርስትያኖች እንጸልይ! የጸሎት ርዕሶች 🤲 👉🏾በዳሰናች ሕዝብ መካከል የሚገኙ ክርስታያኖ አሉ ነገር ግን ህዝባቸውን በወንጌል እዲደርሱ በተልዕኮ ልብ እና ርህራሄ ልባቸው እንዲጠመድ ያስፈልጋል። እግዚአብሄር እንዲጠቀማቸው እንጸልይ! 👉🏾ቤተክርስትያን እነዚህን ሕዝቦች በወንጌል ለመድረስ ራዕይን እንድትታጠቅ፣ ምስክርነታቸውን ደግሞ በድንቅና በተአምራት የእግዚአብሔር መንፈስ እንዲያፀናላቸው እንጸልይ 👉🏾 በዳሰናች ሕዝብ መካከል የደቀመዛሙርት መብዛዛት ንቅናቄ እንዲነሳ እንጸልይ! እውነተኛ ደቀመዝሙር ሆነው ሌሎች ደቀመዝሙርን የሚያፈሩ ደቀመዛሙርት እንዲነሱ እንጸልይ። “ደቀ መዛሙርቱንም እንዲህ አላቸው፤ “መከሩ ብዙ ነው፤ የመከሩ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤”   ማቴዎስ 9፥37
نمایش همه...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ቀን 3 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ዛሬ በኬንያ ባሉ የዳሰናች ሕዝቦች መካከል አሥር በመቶው ብቻ በሚኖርበት አካባቢ የቤተክርስቲያን ሥራ እየተካሄደ ነው። እነዚህ የዳሰነች ክርስቲያኖች በጣም ጥቂት ናቸው። በኢትዮጵያ የቀደመው የቤተ ክርስቲያን ተከላ ሥራ የቀረው ምን ያህል እንደሆነ በብዛት መረጃ የለም ። አብዛኛው የዳሳናች ህዝብ ከባህላዊ ሃይማኖታዊ ልምምዶች  ጋር ተጣብቆ ቆይቷል። ምድርን የፈጠረ የሰማይ አምላክ ነው  የሚሉትን ዋግ የተባለ አምላክ ይመለካል። 👉🏾ጌታ በዳሳናች ህዝብ መካከል  የሚመለኩ መናፍስትን እና ጣዎት አማልክቶችን እንዲያዋርድ እና ታላቅ ሃይሉን እንዲገልጥ እንጸልይ ! 👉🏾ጌታ ሆይ እንደቃልህ ለዳሰናች ህዝብ እንማልዳለን እንለምንሃለን፣ ዳሰናችን ለርስታችን የምድርንም ዳርቻ ለግዛታችን ስጠን። መዝሙረ ዳዊት 2:8  በመንግስትህ ልናያቸው እንናፍቃለን አምላክ ሆይ ዳሰናች ሕዝቦችን ወደራስህ ጥራቸው። 👉🏾መንፈስ ቅዱስ በዳሰናች ሕዝብ መካከል የሚብዛዙ ደቀ መዝሙር እንዲያስነሳ እንጸልይ!
نمایش همه...
👍 1 1🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
ቀን 3 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ዛሬ በኬንያ ባሉ የዳሰናች ሕዝቦች መካከል አሥር በመቶው ብቻ በሚኖርበት አካባቢ የቤተክርስቲያን ሥራ እየተካሄደ ነው። እነዚህ የዳሰነች ክርስቲያኖች በጣም ጥቂት ናቸው። በኢትዮጵያ የቀደመው የቤተ ክርስቲያን ተከላ ሥራ የቀረው ምን ያህል እንደሆነ በብዛት መረጃ የለም ። አብዛኛው የዳሳናች ህዝብ ከባህላዊ ሃይማኖታዊ ልምምዶች  ጋር ተጣብቆ ቆይቷል። ምድርን የፈጠረ የሰማይ አምላክ ነው  የሚሉትን ዋግ የተባለ አምላክ ይመለካል። 👉🏾ጌታ በዳሳናች ህዝብ መካከል  የሚመለኩ መናፍስትን እና ጣዎት አማልክቶችን እንዲያዋርድ እና ታላቅ ሃይሉን እንዲገልጥ እንጸልይ ! 👉🏾ጌታ ሆይ እንደቃልህ ለዳሰናች ህዝብ እንማልዳለን እንለምንሃለን፣ ዳሰናችን ለርስታችን የምድርንም ዳርቻ ለግዛታችን ስጠን። መዝሙረ ዳዊት 2:8  በመንግስትህ ልናያቸው እንናፍቃለን አምላክ ሆይ ዳሰናች ሕዝቦችን ወደራስህ ጥራቸው። 👉🏾መንፈስ ቅዱስ በዳሰናች ሕዝብ መካከል የሚብዛዙ ደቀ መዝሙር እንዲያስነሳ እንጸልይ!
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ቀን 3 🙏🏽እንጸልይ🙏🏽 ዛሬ በኬንያ ባሉ የዳሰናች ሕዝቦች መካከል አሥር በመቶው ብቻ በሚኖርበት አካባቢ የቤተክርስቲያን ሥራ እየተካሄደ ነው። እነዚህ የዳሰነች ክርስቲያኖች በጣም ጥቂት ናቸው። በኢትዮጵያ የቀደመው የቤተ ክርስቲያን ተከላ ሥራ የቀረው ምን ያህል እንደሆነ በብዛት መረጃ የለም ። አብዛኛው የዳሳናች ህዝብ ከባህላዊ ሃይማኖታዊ ልምምዶች  ጋር ተጣብቆ ቆይቷል። ምድርን የፈጠረ የሰማይ አምላክ ነው  የሚሉትን ዋግ የተባለ አምላክ ይመለካል። 👉🏾ጌታ በዳሳናች ህዝብ መካከል  የሚመለኩ መናፍስትን እና ጣዎት አማልክቶችን እንዲያዋርድ እና ታላቅ ሃይሉን እንዲገልጥ እንጸልይ ! 👉🏾ጌታ ሆይ እንደቃልህ ለዳሰናች ህዝብ እንማልዳለን እንለምንሃለን፣ ዳሰናችን ለርስታችን የምድርንም ዳርቻ ለግዛታችን ስጠን። መዝሙረ ዳዊት 2:8  በመንግስትህ ልናያቸው እንናፍቃለን አምላክ ሆይ ዳሰናች ሕዝቦችን ወደራስህ ጥራቸው። 👉🏾መንፈስ ቅዱስ በዳሰናች ሕዝብ መካከል የሚብዛዙ ደቀ መዝሙር እንዲያስነሳ እንጸልይ!
نمایش همه...