fa
Feedback
Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ

Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ

رفتن به کانال در Telegram

ማንኛውንም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ መላክ ይችላሉ @Tadeletibebut

نمایش بیشتر
أثيوبيا510دسته بندی مشخص نشده است

📈 تحلیل کانال تلگرام Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ

کانال Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ (@tadeletibebu) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 52 631 مشترک است و جایگاه را در دسته متفرقه و رتبه 510 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 52 631 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 02 دسامبر, 2024، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 0 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 0% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 0 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ማንኛውንም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ መላክ ይችላሉ @Tadeletibebut

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 03 دسامبر, 2024)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته متفرقه تبدیل کرده‌اند.

52 631
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

کانال‌های مشابه
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
دسامبر '24
دسامبر '240
در 0 کانال‌ها
نوامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+28
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+33
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+550
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+376
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+262
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+155
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+1 412
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+1 417
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+318
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+558
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+176
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+2 906
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+5 474
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+4 717
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+4 015
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+294
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+148
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+555
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+269
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+1 023
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+96
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+1 072
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+2 519
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+4 675
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+12 006
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+10 648
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+27 215
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+9 674
در 0 کانال‌ها
پست‌های کانال
2
#ሼር_ፖስት ባህርዳር ከተማ ጄኖሳይድ ተፈጽሟል። አባይ ድልድይ ሻሁር እየወሰዱ የነበሩ ሦስት ወጣቶችን ተኩሰው ገደሉ። አባይ ወንዝም እንደ እንጨት እያግተለተለ ወሰዳቸው። አንድ ከመራዊ የመጣ አባት ቀበሌ 14 ላይ የ4 ዓመት ህፃን ልጁ ተገድሎ አባትዬው አቅፎ "ልጄን፥ ልጄን" እያለ እያለቀሰ ሲዞር ውሏል። አባይ ማዶ ሰማዕታት ፊት ለፊት አንዲት መጫትን በእንጨት አልጋ ይዘው የሚሄዱ ሰዎች በአደባባይ ተረሽነዋል። ተሸካሚዎች አራቱ፣ መጫቷንና ገና ከተወለደ አንድ ቀን የማይሞላውን ጨቅላ ጨፍጭፈዋቸዋል። እዛው አባይ ማዶ አየር ጤና አካባቢ ሁለት ወጣቶችን ድንጋይ አንሱ በማለት ደረታቸው በጥይት ተመትቶ ተገድለዋል። ቀበሌ 3 ሊስትሮ ይሰራ የነበረ ሙስሊም ሰውየ ለአራት ልጆቹ ደረቅ እንጀራ ፍለጋ ላስቲክ ይዞ እንደወጣ ገድለውታል። የተባበሩት ስጦታ ሥጋ ቤት አካባቢ አንድ ሰውየ ይገደላል። ልጅ ያዘለች ሚስቱ እየጮኸች ስትሄድ እሷንም ገደሏት። ህፃን ልጃቸው እየሮጠ ሲመጣ እሱንም ደገሙት። አስክሬኑ ሲነሳ የታዘለው ህፃን እስትንፋሱ አለ። አልሞተም። በተመሳሳይ በተለምዶ ዲፖ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ አባት የህፃን ልጁን ይዞ ሲሄድ ህፃኑንና አባትዬውን ተኩሰው ገድለዋቸዋል። ወጣቶች ለማንሳት እየሮጡ ሲሄዱ ተኩሰውባቸው ሬሳው ሳይነሳ ውሏል። የሆራይዞን ትምህርት ቤት ባለቤት የሆነውን የ26 ዓመት ልጁን ልደታ ሰፈር ከቤት ገብተው እረሽነውታል። እዛው ልደታ ሰፈር የቤት ለቤት እረሸና ተፈጽሟል። አንድ ሰውየን ከውጭ አንበርክከው ከውስጥ ያለችውን ሚስቱን ደፍረዋታል። ቤት ለቤት በሚያደርጉት ፍተሻ ከአንገት ሀብል እየበጠሱ፣ ሞባይልና ላብቶፖ እየቀሙ ወስደዋል። ምንም የማያውቁ የቆሎ ተማሪዎች ተገድለዋል። ባጠቃላይ ከትጥቁ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የሌላቸው ከ700 በላይ ንፁሐን ተጨፍጭፈዋል። ልደታ ማርያም ከ54 በላይ፣ አቡነ ሐራ ቤተክርስቲያን ከ46 በላይ፣ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ከ36 በላይ ሰዎች ያሉበት የጅምላ መቃብር ተፈጽሟል። እርምጃ ተወስዶባቸው በደም የተበከሉና ዝንጥልጥላቸው የወጣ አስክሬኖች በመስቀለኛ መንገዶች ላይ፣ በዋና አውራ ጎጃናዎች ላይ፣ እቤቶች አጠገብ ላይ ተጥለው የሬሳ ኤግዚቪሽን ታይቷል። የህዝቡን ስነልቦና ለመጉዳት ሬሳ ሳይነሳ ሦስትና አራት ቀን ቆይቷል። ባጠቃላይ በባህርዳር የተፈጸመው የዘር ጭፍጨፋ እና እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት (grave violation of human rights) ለዐማራ ከልክ በላይ ያላቸውን ጥላቻ ያሳዩበት ነው። አሁንም ግድያው አልቆመም። ሰዎች እየተገደሉ የትም እየተጣሉ ናቸው። በየጥሻው፣ በየበቆሎው ተገድሎ የተጣለ ሬሳ እየተገኘ ነው። ባህርዳር የሚታየው ነጠላውን ዘቅዝቆ ለቅሶ ለመድረስ የሚመርመሰመስ ሰው። አንድ ሰው በቀን ቢያንስ በእግሩ ከአራት እና ከአምስት በላይ ለቅሶ ቤት ይደርሳል። በየቦታው ሀዘን ነው። በየቦታው መከፋት ነው። አሁንም ከሰኞ ጀምረን ቤት ለቤት ፍተሻ እናደርጋለን እያሉ ናቸው። አሁንም ንፁሐን ይገደላሉ። ንብረት ይዘረፋል። ሴቶች ይደፈራሉ። "በለው" ነው። "ተኩሰበት" ነው። አንድ ወታደር ርችት እንደመተኮስ ያህል ጥይት ተኩሶ ንፁሐንን ያጋድማል። ተጠያቂ የለም። ጠያቂም የለም። እንዲህ ያሉ ግፎች እንዳይዘገቡ ኔትወርክ ተዝግቷል። ይህን የምንጽፈው በሞት ቀለበት ውስጥ ሆነን ነው። ከህዝባችን የሚበልጥ የለም፣ ሞትም አንድ ግዜ ነው በሚል ነው።
56 478
3
بدون متن...
57 351
4
ባህርዳር ነበር የቀረቻቸው ባህርዳር ከተማን ዛሬ ሌሊት እንደ የመን ከተሞች ሲያፈራርሷት አድረዋል፤ አሁንም ከቱርክ እና ከምዕራባውያን ተገዝተው በመጡ ዘመናዊ መሳሪያዎች እየፈራረሰች ነው። ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ ሙሉ አደሩን እስካሁን በተለይም ቀበሌ 14 የጦር አውድማ ሆኗል። የኦህዴድ አመራሮችና ኦነግ ተባብረው በዐማራ ህዝብ ላይ ጄኖሳይድ አውጀዋል። ንፁሐን እንደ ቅጠል እየረገፉ ናቸው። 14 እሸት ፓርክ አካባቢ ብቻ ከ50 በላይ የንፁሐን አስክሬን የሚያነሰው ጠፍቶ ወድቋል። እናት በሯ ላይ የተገደለውን ልጇን አልቅሳ መቅበር አቅቷ ቤት ውስጥ እስክሬን አስቀምጣ ብቻዋን ደረቷን እየደቃች ነው። ይህ "ኦሮሙማ" የተሰኘ አይዲዮሎጂ የሚከተል ፀረ-ዐማራ፣ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ሃይማኖት፣ ፀረ ሰው የሆነ አገዛዝ ታሪካችንን በማጠልሸት በምናባዊ ልቦለድ እንደ አኖሌ እና ጨለንቆ ያለ የጥላቻ ሐውልት ሰርቶብናል። ያለስማችን ስም ሰጥቶናል። የራሱን ግፍ ደብቆ ግፈኛ አድርጎናል። ነ*ፍ*ጠ*ኛ፣ መጤና ሰፋሪ" እያለ ከክልሉ አፈናቅሎናል። ዛሬም ይህ አውሬ በፅንፈኝነት ፈርጆ እያሳደደን ነው። ትናንት በወለጋ ገድሎን አልረካም። ከመተከል አሳዶን አላቆመም። "ከዚች ምድር እናጠፋችኋለን" (We Will Erase You From This Land) በሚል መመሪያ ክልሉ ላይ ወረራ ፈጽሟል። እቤታችን ድረስ መጥቶ መትረየስ ደግኖ እየጨፈጨፈን ነው። ሱሪ ለብሶ መንገድ ላይ የሚንቀሳቀሰውን ሁሉ እንደ ቀይ ሽብር በይፋ እረሽነው የሬሳ ኤግዚቪሽን እያሳዩ ናቸው።
54 196
5
بدون متن...
41 581
6
#ሼር_ፖስት! ይህን የምጽፍላችሁ በባሩድ ጭስ ውስጥ ነው። አሁን በዚህ ሰዓት ባህር ዳር በቅርብ ርቀት ጉብሪት ላይ ሄሊኮፍተር አውርዳቸው የሄደች 71 ወታደሮች ሙሉ በሙሉ ተማርከዋል። በተመሳሳይ ኮሎኔል ጌታው መኮነን የሚመራው አያሌው መኮነን የፋኖ ብርጌድ ከ30 በላይ የፌዴራል ፖሊሶችን ከባህርዳር 65 ኪ.ሜ. ቁንዝላ ከተማ አካባቢ ከነመሣሪያቸው ማርኳል። ፋኖ አያሌው ብርጌድ በድል እየገሠገሠ ይገኛል። -ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ የኦህዴድ ብልፅግና ሠራዊት ባህርዳር ከተማን የጦር አውድማ አድርጓልታል። ንፁሐን በየቦታው እየጨፈጨፉ ናቸው። የተባበሩት አካባቢ መትረየስ ጠምደው ከተማውን እያረሱት ይገኛሉ። ከላይ ከደንባቄ ተራራ ቁልቁል ወደ ከተማዋ ከባባድ የመድፍ ቅምቡላ እየወደቀ ነው። -ፋኖ የሚችለውን እያደረገ ነው። 50 ዓመት በሙሉ ሲሳደድ፣ ሲፈናቀል፣ በጨቋኝ-ተጨቋኝ ትርክስት ሲከሰስ የኖረውን የዐማራ ህዝብ ፈጽሞ ከመጥፋት ለማዳን ደሙን እያፈሰሰ፤ አጥንቱን እየከሰከሰ ነው። በከፍተኛ የአሸናፊነት ስሜት (Sense of invincibility) ወደፊት እየገሠገሠ ነው። እንደ ፊታውራሪ ገበየሁ ተክሌ "...ስሸሽ ከኋላዬ ከተመታሁ አሞራ ይብላኝ" እያለ መድፉን፣ መትረየሱን፣ ቦንቡን ጥሶት እያለፈ ነው። " የዘሜ ታናሽ ተላይነህ ወንዱ በልቡ አስተኛው በየመንገዱ" እያለ በመፎከር ላይ ነው። -አሁን ባህርዳር ሁለት ችግር ብቻ ናቸው ፈተና የሆኑት። የመጀመሪያው ኦህዴድ ብልፅግና በኮማንድ ፖስቱ ያደራጃቸው የቀበሌ፣ የክፍለ ከተማ፣ የወረዳ፣ የዞንና የክልል ካድሬዎች መረጃ በመስጠት፣ በማሳበቅ ባንዳነታቸውን በሚገባ እያስመሰከሩ ነው። ለነዚህ ካድሬዎች የዐማራ መፈናቀል፣ መሞት፣ መሰደድ ጉዳያቸው አይደለም። ዛሬ ታማኝነታቸው አረጋግጠው ነገ የሥልጣን እድገት እናገኛለን ብለው በተስፋ የሚኖሩ ከንቱዎች ናቸው። ሁለተኛው በአሁኑ ሰዓት ለከተማው ህዝብ ፈተና የሆኑት ስግብግብ ነጋዴዎች ናቸው። በእያንዳንዱ የምግብ አቅርቦት ላይ ከፍተኛ ዋጋ በመጨመር ከአገዛዙ ባልተናነሰ ሁኔታ ህዝቡን እያስመረሩ ስለሆነ ሊያርፉ ይገባል። ሲሆን ይህን ችግር በጋራ ለመሻገር ቢተባበሩ ጥሩ ነበር፤ አለበለዚያ ግን በምግብ አቅርቦቶች ላይ ከፍተኛ ዋጋ መጨመር አገዛዙን እንደማገዝ ይቆጠራል። የድል ዜናዎች ተዘርዝረው አያልቁም። ባጭሩ ግን ሁሉም አስፈላጊውን ድጋፍ ያድርግ። ብልፅግና ያሰማራቸው ሌቦች የፋኖን ስም ለማጠልሸት ስለተሰማሩ ሁሉም አካባቢውን ነቅቶ ይጠብቅ። በየአካባቢው ይደራጅ። ይህን ፀረ-ዐማራ፣ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ሃይማኖት፣ ፀረ-ሥልጣኔ፣ ፀረ-ሰው አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ግብአተ መሬቱን ለመፈጸም ሁሉም ሚናውን መወጣት አለበት። ድል ለዐማራ ህዝብ! ድል ለኢትዮጵያ!
40 241
7
بدون متن...
33 773
8
#ሼር_ፖስት! "እኔም ፋኖ ነኝ" ኢንተርኔት በመዝጋት የህዝብን ድምጽ በማፈን የሚካሄድን የህዝብ ጭፍጨፋ በጽኑ እቃወማለሁ" -"ይህ ጦርነት ተራ ጦርነት አይደለም። ልክ እንደ አይሁዳውያን ከምድረገጽ እንዲጠፋ የተፈረደበት ታላቁ ዐማራን በመሰረታት ሐገር አንገቱን ደፍቶ እንዳይኖር የሚደረግ የመጨረሻው ትግል ነው። ይህ ትግል ከቀያቸው አፈናቅለው ከቀየው ሊያፈናቅሉት የመጣን ኃይል የማክሸፍ ትግል ነው" እንደዚህ ያሉ መልዕክቶችን በሜሴጅ ለ10 እና ለ15 ሰው ሼር በማድረግ እንድታስተላልፉ አደራ ለማለት እወዳለሁ። -የትናንቱ አጠቃላይ ዝርዝር መረጃ። -ባህርዳር ከትናንት ጀምሮ መንገዶች ሁሉ ዝግ ናቸው። ከሰዓት ቀበሌ 14 ልደታ ማርያም አካባቢ ከፍተኛ ተኩስ የነበረ ሲሆን፣ የኦህዴድ ብልፅግና ሠራዊት የቆሎ ተማሪዎችን ጨምሮ 6 ንፁሃንን ገድሏል። በተመሳሳይ ቀበሌ 13 በተለምዶ ገጠር መንገድ ላይ 2 ወጣቶችን በፓትሮል ይንቀሳቀሱ የነበሩ የአገዛዙ ሠራዊቶች ወርደው ሁለት ወጣቶችን ተኩሰው አውራ ጎዳና ላይ ገድለዋል። -ልደታ ማርያም ላይ በነበረው የተኩስ ልውውጥ ከ10 በላይ የአብይ አሕመድ ኮማንዶዎች ተማርከዋል። -አገዛዙ መኮድን፣ ኤርፖርቱንና አሚኮን ለመከላከል በየቦታው ታንክ ጠምዷል። ለምሳሌ ገጠር መንገድ ላይ ታንክ ጠምዷል። መንገዱ ሁሉ ስለተዘጋጋበት ከጎርጎራ በጀልባ ወደ ባህርዳር ከተማ ኃይል እያስገባ ነው። ትናንት ምሽት በሁለት አውሮፕላኖችም አራግፏል። በተመሳሳይ ባህር ዳር ስታዲዬም ውስጥ የመሸገ የመከላከያ ኃይል አለ። ይህ በእንዲህ እያለ አሁንም የአማራ የብልፅግና ካድሬዎች ማታ ላይ ወጣቶችን በመጠቆም ሲያሳስሩ እንደነበር ታውቋል። -ጎንደር ትናንት ከፍተኛ ችግር የነበረው ማረሚያ ቤቱ ላይ ነበር። ጠባቂ ፖሊሶች ከ20 በላይ ታራሚዎችን ተኩሰው ገድለዋል። -አዲስአበባ የአማራ ተወላጆች ብቻ እየታሰሩ ይገኛሉ። ትምህርት ቤቶች ሞልተው አዲስአበባ እስታዲየም ታጉረው ይገኛሉ። ድል ለዐማራ ህዝብ! ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!
32 891
9
+3
بدون متن...
33 020
10
#ሰበር_ዜና! የነበልባሎ ክፍለጦር አዛዥ የነበረው ሻለቃ ጌታሁን መኮነን የሰሜን አቸፈር ወረዳ መቀመጫ የሆነችውን ሊበን ከተማን ተቆጣጠረ። ሻለቃ ጌታሁን በሁመራ ግምባር፣ ሸረሪና ላይ የነበልባሉን ክፍለጦር እየመራ ከሕወሓት ጋር ሲዋጋ እንደነበር ይታወቃል። ቆስሎ ህክምና ላይ ቢሆንም ከሥርዓቱ ጋር አልተባበርም በማለት ዛሬ ማለዳ የሰሜን አቸፈር ወረዳን ከተማ ተቆጣጥሯል። ሻለቃ ጌታሁን የሚመራው ፋኖ በጀግናው አርበኛ አያሌው መኮነን ስም "አያሌው ብርጌድ" የሚል ስም ተሰጥቶታል። በአሁኑ ሰዓት በሊበን ከተማ ከህዝቡ ጋር በመወያየት የፋኖ ኮማንድ ፖስት ተቋቁሟል።
30 862
11
+5
بدون متن...
33 828
12
በአስቸኳይ #ሼር_ፖስት ይሁን። የአብይ አሕመድ አገዛዝ አማራ ክልል ላይ ወረራ ፈጽሟል። ዳታና ዋይፋይ በማጥፋት ንፁሃንን በጅምላ እየጨፈጨፈ ይገኛል። ትናንት ጎንደር ማረሚያ ቤት ብቻ ከ10 በላይ ሰዎች ተገድለዋል። ልክ እንደ ቀይ ሽብር ዘመን ሰዎች አውራ ጎዳና ላይ ተግድለው እየተጣሉ ናቸው። በጥቅሉ አማራ ክልል አፈና ተፈጽሟል። የዘር ማጥፋት እና የጦር ወንጀል እየተፈጸመ ነው። ኔትዎርክ ባለበት አካባቢ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊን፣ በውጭ የምትኖሩ ዲያስፖራዎች፣ በመላው ዓለም የምትገኙ የአማራ ማህበራት፣ የሲቪክ ተቋማት፣ የአማራ ህዝብ ጉዳይ ያገባናል የምትሉ በሙሉ ለሰብአዊ መብት ተቋማት፣ ለዲፕሎማቲኩ ማኅበረሰብ እንዲሁም ሚዲያዎች በማሳወቅና ጫና በማድረግ እንድታግዙ ጥሪ ቀርቦላችኋል። መሬት ላይ ያለው ወታደራዊ ጀብዱ በፖለቲካ ክንፍ መታገዝ ስለሚኖርበት በጋራ ተሰባስባችሁ የምትመክሩበት ጊዜው አሁን ነው። አስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቶ በውጭው አለም የጋራ ደጋፊ ኃይል መቋቋም አለበት። በአሁኑ ሰዓት የጎጃም፣ የጎንደር፣ የወሎና የሸዋ ፋኖ ታላቅ ተጋድሎ እየፈፀመ ነው። እንደ አርመኖች ያለፍትህ ላለመቅረት፣ እንደ ኩርዶች ተበትኖ ላለመኖር የመጨረሻውን መሰዋእትነት እየከፈለ ይገኛል። ከኦህዴድ ብልፅግና አገዛዝ ነፃ ያወጣቸውን አካባቢዎችም የአማራ ፋኖ የራሱን ኮማንድ ፖስት አቋቁሞ ፀጥታ እያስከበረ ይገኛል። የግለሰብም ይሁን የህዝብ መገልገያ ተቋሞች ጥበቃ እየተደረገላቸው ነው። እስካሁን የመርፌ ስባሪ ታህል ንብረት አልተዘረፈም። ይህ ጥብቅ ስነ-ምግባር ለትግሉ ወደፊት መገስገሻ ፓወር ነው። ፋኖነት ሕዝባዊነት ማለት በተግባርም ይሄው ነው። ስለሆነም ሁሉም በሚችለው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግና የመከራችንን ግዜ ለማሳጠር መረባረብ ይኖርበታል! ድል ለዐማራ ሕዝብ ድል ለኢትዮጵያ! @እንደዚህ ኔትዎርክ ከተገኘ መረጃዎችን update ለማድረግ እሞክራለሁ!
36 471
13
+5
بدون متن...
32 982
14
+9
بدون متن...
31 981
15
#እኔም_ፋኖ_ነኝ ይህ ቻሌንጅ እንዲጀመር የአማራ ወጣቶች ማህበር ዛሬ ከሰዓታት ጥሪ አቅርቧል። እና ምን እየጠበቃችሁ ነው ፌስቡክን፣ ቲክቶኩን፣ ቲዊተሩን እና ቴሌግራሙን "እኔም ፋኖ ነኝ" እያላችሁ ማታጥለቀልቁት። የደም ዋጋ እየከፈለ ለሚገኘው የአማራ ፋኖ ፍፁም አጋርነታችንና አንድነታችን #ሼር #ላይክ፣ #ፖስት በማድረግ ልናሳይ ይገባል። በወደቁት ሰማዕት ተገዝተሀል #እኔም_ፋኖ_ነኝ!
28 694
16
+3
بدون متن...
28 663
17
ድሮን እና ታንክ ፈፅሞ ማስፈራሪያ ሊሆኑ አይችሉም። እንደዛ ቢሆን ኖሮ በቦንብ ጣይ አውሮፕላኖችን፣ መድፍና ታንክ፣ ብረት ለበስ መኪና ብሎም ቀላልና ከባድ መትረየሶች እንዲሁም በዓለም የተከለከለውን የመርዝ ጋዝ ታጥቃ የመጣችው ጣልያን የአማራ አርበኞችን ታሸነፍ ነበር። የአማራ አርበኞች የሥነ -ቅመማ ስሙ C4H8Cl2S የተባለ ማስታርድ ጋዝ ከሰማይ እየዘነበባቸው አሸናፊ የሆኑት ህዝባዊ ደጀን ስለነበራቸው ነው። አሁንም ኦህዴድ ብልፅግና የፈለገ መሳሪያ የኦነግ ሠራዊትን አስታጥቆ ወደ አማራ ክልል ቢልክ ከመማረክ ወይንም ከመጥፋት ውጪ ዕጣ ፈንታ የለውም። ህዝባዊ ደጀን ያለውን "ፋኖን" ፈፅሞ የሚያሸንፈበት እድል ሊኖረው አይችልም። በቃ ህዝቡ ተንገፍግፏል። በይርጋ የማይታገድ ዓለም አቀፍ የዘር ማጥፋት ወንጀል፣ ስነብሂላዊ ዘረፋ፣ ፖለቲካዊና ሰብዓዊ መብት ረገጣ፣ ማህበራዊ ሰቆቃ ተፈጽሞበታል። "ጄኖሳይድ ዋች" የተሰኘው ዓለም አቀፍ ተቋም ከዘር ማጥፋት ወንጀል ከመከሰቱ በፊት የሚታዩ ምልክቶችን በመተንተን በአስር ደረጃ (Ten Stages of Genocide) ያስቀመጧቸው መስፈርቶች በሙሉ በዐማራ ላይ ተግባራዊ ሆነዋል። ከኢትዮጵያውያን ጋር የሚያስተሳስረውን ማኅበራዊ ድር እንደ ሹራብ ክር እየተረተሩ ለማግለል እና ለቀጣይ ዘር ማጥፋት ወንጀል ለማመቻቸት ያለ ስሙ ስም ተሰጥቶታል። ዐማራ የለም እና ዐማራ ማለት ክርስቲያን እየተባለ ፕሮፖጋንዳ ተሰርቶበታል። የራሳቸውን ግፍ ደብቀው ግፈኛ አድርገውታል። ለማግለል (Marginalization እና ለመጨፍጨፍ እንዲያመቻው ነ ፍ*ጠ*ኛ በማለት ስብእናውን አዋርደዋል። "መጤና ሰፋሪ" ወዘተ እያሉ ገድለውታል። እነዚህ ሁሉ የሀሰት ትርክቶች በፋኖ ጥይት ይቀደዳሉ። በ1987 ዓ.ም. ዐማራን በማገለል ያፀደቁት ህገመንግስት በፋኖ ጥይት ተቀዳዶ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ ውስጥ ይጣላል። የፋኖ ጥይት እየተተኮሰ ያለው ወደ ፀረ-ዐማራ፣ ፀረ-ሴማዊ፣ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ኦርቶዶክሳዊ እና ፀረ-ሙስሊም አገዛዝ ነው። ይህ አገዛዝ በአምስት ዓመቱ የማሳመን እና የማወናበድ የሥልጣን ዘመኑ ተቋማዊና ስልታዊ በሆነ መንገድ የዘር ማፅዳት ወንጀል ፈጽሟል። ለጨፍጫፊዎች ታክቲካል ድጋፍ አድርጓል። ስለሆነም የዚህ አገዛዝ ባለስልጣናት በሙሉ ለፍርድ ይቀርባሉ። የዘር ማጥፋት ሰለባዎችን ማንነት የሚገልጽ መረጃ ተሰባስቦ የሚቀመጥበት ብሄራዊ ማለትም አገራቀፋዊና አለማቀፋዊ እውቅና ያለው "የዐማራ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሰለባዎች ሙዚየም" ይቋቋማል። ድል ለዐማራ ህዝብ! ድል ለኢትዮጵያ!
29 557
18
+3
بدون متن...
45 472
19
#ሼር_ፖስት የዐማራ ህዝብ የሚታገልበታ አንድ ሺህ አንድ ምክንያት አለው። አሁን ሥልጣን ላይ ያለው የኦህዴድ ብልፅግና አገዛዝ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ሴማዊ፣ ፀረ-ኦርቶክሳዊ እና ፀረ-ዐማራ ነው። በዚህ አምስት ዓመት ውስጥ ብቻ፣ -ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የዐማራ ህዝብ አልቋል። -አብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ከመጣ ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ዐማሮች ቁጥር ከ3 ሚሊዮን በላይ ነው። ለምሳሌ፣ በትግራይ ወራሪ ምክንያት 1 ሚሊዮን 411 ሺህ 313 ዐማሮች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል። ከኦሮሞ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ደግሞ ከ918 ሺህ በላይ ዐማሮች ተፈናቅለው በአማራ ከልል የተለያዩ የመጠለያ ካምፕ ውስጥ ይገኛሉ። - 11 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሕዝብ ደግሞ በጦርነቱ ምክንያት በከፍተኛ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ጫና ውስጥ ይገኛል። -ኦህዴድ ብልፅግና እና ሕወሓት በቀሰቀሱት ጦርነት ከ292 ቢሊዮን ብር በላይ የንብረት ውድመት ደርሷል። በአማራ ክልል የደረሰውን ጉዳት መልሶ ለማቋቋምና ለመገንባት (Resilient Recovery and Reconstruction) ቢያንስ 522 ቢሊዮን ብር ወይንም ግማሽ ትሪሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ አስታውቆ ነበር። ስለሆነም የዐማራ ህዝብ ትግል የህልውና ትግል ነው።እንደ ኩርዶች ተበትኖ ላለመቅረት የሚደረግ የህልውና ትግል ነው። እንደ አይሁዳውያን ከሰው በታች ሆኖ ላለመኖሩ የሚደረግ የህልውና ትግል ነው። ከዚህ በኋላ አፉቸው ከቅቤ ይልቅ አለዝበው፣ ቃላቸውም ከዘይት ይልቅ አለስልሰው ከንቱ ውዳሴ በሚያሰሙ ካድሬዎች የሚሸወድ የለም። በመለማመጥም ሆነ በማቆለጳጰስ፣ በሰልፍ ሆነ ኮሚቴ በማቋቋም የሚፈታ የዐማራ ህዝብ ችግር እንደሌለ ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ታይቷል። ስለሆነም የሚያዋጣው ችግሩን በደረት በኩል መጋፈጥ ነው። ተጀምሯል። ከአሁን በኋላ የተለኮሰው ትግል ወደኋላ አይቀለበስም። ትግሉን ከመደገፍ ውጪ ምርጫ የለም። ከሥርዓቱ ጋር ተለጥፋችሁ ትግሉን ወደኋላ ለመጎተት ሆነ ለማደናቀፍ የምትሞክሩ ካድሬዎች ታሪካችሁን ባታበላሹ ጥሩ ነው።
41 124
20
+2
بدون متن...
39 175