Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ 的分析概览
频道 Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ (@tadeletibebu) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 52 631 名订阅者,在 其他 类别中位列第 ,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 510 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 52 631 名订阅者。
根据 02 十二月, 2024 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 0,过去 24 小时变化为 0,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 0%。内容发布后 24 小时内通常能获得 N/A% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 0 次浏览,首日通常累积 0 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ማንኛውንም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ መላክ ይችላሉ @Tadeletibebut”
凭借高频更新(最新数据采集于 03 十二月, 2024),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 其他 类别中的关键影响点。
52 631
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天
吸引订阅者
十二月 '24
十二月 '240
在0个频道中
十一月 '240
在0个频道中
Get PRO
十月 '240
在0个频道中
Get PRO
九月 '240
在0个频道中
Get PRO
八月 '240
在0个频道中
Get PRO
七月 '240
在0个频道中
Get PRO
六月 '240
在0个频道中
Get PRO
五月 '240
在0个频道中
Get PRO
四月 '240
在0个频道中
Get PRO
三月 '240
在0个频道中
Get PRO
二月 '240
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+12
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+6
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+28
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+13
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+33
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+550
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+376
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+262
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+155
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+1 412
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+1 417
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+318
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+558
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+176
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+2 906
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+5 474
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+4 717
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+4 015
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+294
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+148
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+555
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+269
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+1 023
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+96
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+1 072
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+2 519
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+4 675
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+12 006
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+10 648
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+27 215
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+9 674
在0个频道中
频道帖子
| 2 | #ሼር_ፖስት ባህርዳር ከተማ ጄኖሳይድ ተፈጽሟል።
አባይ ድልድይ ሻሁር እየወሰዱ የነበሩ ሦስት ወጣቶችን ተኩሰው ገደሉ። አባይ ወንዝም እንደ እንጨት እያግተለተለ ወሰዳቸው። አንድ ከመራዊ የመጣ አባት ቀበሌ 14 ላይ የ4 ዓመት ህፃን ልጁ ተገድሎ አባትዬው አቅፎ "ልጄን፥ ልጄን" እያለ እያለቀሰ ሲዞር ውሏል። አባይ ማዶ ሰማዕታት ፊት ለፊት አንዲት መጫትን በእንጨት አልጋ ይዘው የሚሄዱ ሰዎች በአደባባይ ተረሽነዋል። ተሸካሚዎች አራቱ፣ መጫቷንና ገና ከተወለደ አንድ ቀን የማይሞላውን ጨቅላ ጨፍጭፈዋቸዋል። እዛው አባይ ማዶ አየር ጤና አካባቢ ሁለት ወጣቶችን ድንጋይ አንሱ በማለት ደረታቸው በጥይት ተመትቶ ተገድለዋል። ቀበሌ 3 ሊስትሮ ይሰራ የነበረ ሙስሊም ሰውየ ለአራት ልጆቹ ደረቅ እንጀራ ፍለጋ ላስቲክ ይዞ እንደወጣ ገድለውታል።
የተባበሩት ስጦታ ሥጋ ቤት አካባቢ አንድ ሰውየ ይገደላል። ልጅ ያዘለች ሚስቱ እየጮኸች ስትሄድ እሷንም ገደሏት። ህፃን ልጃቸው እየሮጠ ሲመጣ እሱንም ደገሙት። አስክሬኑ ሲነሳ የታዘለው ህፃን እስትንፋሱ አለ። አልሞተም። በተመሳሳይ በተለምዶ ዲፖ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ አባት የህፃን ልጁን ይዞ ሲሄድ ህፃኑንና አባትዬውን ተኩሰው ገድለዋቸዋል።
ወጣቶች ለማንሳት እየሮጡ ሲሄዱ ተኩሰውባቸው ሬሳው ሳይነሳ ውሏል።
የሆራይዞን ትምህርት ቤት ባለቤት የሆነውን የ26 ዓመት ልጁን ልደታ ሰፈር ከቤት ገብተው እረሽነውታል። እዛው ልደታ ሰፈር የቤት ለቤት እረሸና ተፈጽሟል። አንድ ሰውየን ከውጭ አንበርክከው ከውስጥ ያለችውን ሚስቱን ደፍረዋታል። ቤት ለቤት በሚያደርጉት ፍተሻ ከአንገት ሀብል እየበጠሱ፣ ሞባይልና ላብቶፖ እየቀሙ ወስደዋል። ምንም የማያውቁ የቆሎ ተማሪዎች ተገድለዋል። ባጠቃላይ ከትጥቁ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የሌላቸው ከ700 በላይ ንፁሐን ተጨፍጭፈዋል። ልደታ ማርያም ከ54 በላይ፣ አቡነ ሐራ ቤተክርስቲያን ከ46 በላይ፣ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ከ36 በላይ ሰዎች ያሉበት የጅምላ መቃብር ተፈጽሟል።
እርምጃ ተወስዶባቸው በደም የተበከሉና ዝንጥልጥላቸው የወጣ አስክሬኖች በመስቀለኛ መንገዶች ላይ፣ በዋና አውራ ጎጃናዎች ላይ፣ እቤቶች አጠገብ ላይ ተጥለው የሬሳ ኤግዚቪሽን ታይቷል። የህዝቡን ስነልቦና ለመጉዳት ሬሳ ሳይነሳ ሦስትና አራት ቀን ቆይቷል። ባጠቃላይ
በባህርዳር የተፈጸመው የዘር ጭፍጨፋ እና እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት (grave violation of human rights) ለዐማራ ከልክ በላይ ያላቸውን ጥላቻ ያሳዩበት ነው። አሁንም ግድያው አልቆመም። ሰዎች እየተገደሉ የትም እየተጣሉ ናቸው። በየጥሻው፣ በየበቆሎው ተገድሎ የተጣለ ሬሳ እየተገኘ ነው። ባህርዳር የሚታየው ነጠላውን ዘቅዝቆ ለቅሶ ለመድረስ የሚመርመሰመስ ሰው። አንድ ሰው በቀን ቢያንስ በእግሩ ከአራት እና ከአምስት በላይ ለቅሶ ቤት ይደርሳል። በየቦታው ሀዘን ነው። በየቦታው መከፋት ነው።
አሁንም ከሰኞ ጀምረን ቤት ለቤት ፍተሻ እናደርጋለን እያሉ ናቸው። አሁንም ንፁሐን ይገደላሉ። ንብረት ይዘረፋል። ሴቶች ይደፈራሉ። "በለው" ነው። "ተኩሰበት" ነው። አንድ ወታደር ርችት እንደመተኮስ ያህል ጥይት ተኩሶ ንፁሐንን ያጋድማል። ተጠያቂ የለም። ጠያቂም የለም።
እንዲህ ያሉ ግፎች እንዳይዘገቡ ኔትወርክ ተዝግቷል። ይህን የምንጽፈው በሞት ቀለበት ውስጥ ሆነን ነው። ከህዝባችን የሚበልጥ የለም፣ ሞትም አንድ ግዜ ነው በሚል ነው። | 56 478 |
| 3 | 没有文字... | 57 351 |
| 4 | ባህርዳር ነበር የቀረቻቸው ባህርዳር ከተማን ዛሬ ሌሊት እንደ የመን ከተሞች ሲያፈራርሷት አድረዋል፤ አሁንም ከቱርክ እና ከምዕራባውያን ተገዝተው በመጡ ዘመናዊ መሳሪያዎች እየፈራረሰች ነው። ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ ሙሉ አደሩን እስካሁን በተለይም ቀበሌ 14 የጦር አውድማ ሆኗል። የኦህዴድ አመራሮችና ኦነግ ተባብረው በዐማራ ህዝብ ላይ ጄኖሳይድ አውጀዋል። ንፁሐን እንደ ቅጠል እየረገፉ ናቸው። 14 እሸት ፓርክ አካባቢ ብቻ ከ50 በላይ የንፁሐን አስክሬን የሚያነሰው ጠፍቶ ወድቋል። እናት በሯ ላይ የተገደለውን ልጇን አልቅሳ መቅበር አቅቷ ቤት ውስጥ እስክሬን አስቀምጣ ብቻዋን ደረቷን እየደቃች ነው።
ይህ "ኦሮሙማ" የተሰኘ አይዲዮሎጂ የሚከተል ፀረ-ዐማራ፣ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ሃይማኖት፣ ፀረ ሰው የሆነ አገዛዝ ታሪካችንን በማጠልሸት በምናባዊ ልቦለድ እንደ አኖሌ እና ጨለንቆ ያለ የጥላቻ ሐውልት ሰርቶብናል። ያለስማችን ስም ሰጥቶናል። የራሱን ግፍ ደብቆ ግፈኛ አድርጎናል። ነ*ፍ*ጠ*ኛ፣ መጤና ሰፋሪ" እያለ ከክልሉ አፈናቅሎናል።
ዛሬም ይህ አውሬ በፅንፈኝነት ፈርጆ እያሳደደን ነው። ትናንት በወለጋ ገድሎን አልረካም። ከመተከል አሳዶን አላቆመም። "ከዚች ምድር እናጠፋችኋለን" (We Will Erase You From This Land) በሚል መመሪያ ክልሉ ላይ ወረራ ፈጽሟል። እቤታችን ድረስ መጥቶ መትረየስ ደግኖ እየጨፈጨፈን ነው። ሱሪ ለብሶ መንገድ ላይ የሚንቀሳቀሰውን ሁሉ እንደ ቀይ ሽብር በይፋ እረሽነው የሬሳ ኤግዚቪሽን እያሳዩ ናቸው። | 54 196 |
| 5 | 没有文字... | 41 581 |
| 6 | #ሼር_ፖስት! ይህን የምጽፍላችሁ በባሩድ ጭስ ውስጥ ነው። አሁን በዚህ ሰዓት ባህር ዳር በቅርብ ርቀት ጉብሪት ላይ ሄሊኮፍተር አውርዳቸው የሄደች 71 ወታደሮች ሙሉ በሙሉ ተማርከዋል። በተመሳሳይ ኮሎኔል ጌታው መኮነን የሚመራው አያሌው መኮነን የፋኖ ብርጌድ ከ30 በላይ የፌዴራል ፖሊሶችን ከባህርዳር 65 ኪ.ሜ. ቁንዝላ ከተማ
አካባቢ ከነመሣሪያቸው ማርኳል። ፋኖ አያሌው ብርጌድ በድል እየገሠገሠ ይገኛል።
-ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ የኦህዴድ ብልፅግና ሠራዊት ባህርዳር ከተማን የጦር አውድማ አድርጓልታል። ንፁሐን በየቦታው
እየጨፈጨፉ ናቸው። የተባበሩት አካባቢ መትረየስ ጠምደው ከተማውን እያረሱት ይገኛሉ። ከላይ ከደንባቄ ተራራ ቁልቁል ወደ ከተማዋ ከባባድ የመድፍ ቅምቡላ እየወደቀ ነው።
-ፋኖ የሚችለውን እያደረገ ነው። 50 ዓመት በሙሉ ሲሳደድ፣ ሲፈናቀል፣ በጨቋኝ-ተጨቋኝ ትርክስት ሲከሰስ የኖረውን የዐማራ ህዝብ ፈጽሞ ከመጥፋት ለማዳን ደሙን እያፈሰሰ፤ አጥንቱን እየከሰከሰ ነው። በከፍተኛ የአሸናፊነት ስሜት (Sense of invincibility) ወደፊት እየገሠገሠ ነው። እንደ ፊታውራሪ ገበየሁ ተክሌ "...ስሸሽ ከኋላዬ ከተመታሁ አሞራ ይብላኝ" እያለ መድፉን፣ መትረየሱን፣ ቦንቡን ጥሶት እያለፈ ነው።
" የዘሜ ታናሽ ተላይነህ ወንዱ
በልቡ አስተኛው በየመንገዱ" እያለ በመፎከር ላይ ነው።
-አሁን ባህርዳር ሁለት ችግር ብቻ ናቸው ፈተና የሆኑት። የመጀመሪያው ኦህዴድ ብልፅግና በኮማንድ ፖስቱ ያደራጃቸው የቀበሌ፣ የክፍለ ከተማ፣ የወረዳ፣ የዞንና የክልል ካድሬዎች መረጃ በመስጠት፣ በማሳበቅ ባንዳነታቸውን በሚገባ እያስመሰከሩ ነው። ለነዚህ ካድሬዎች የዐማራ መፈናቀል፣ መሞት፣ መሰደድ ጉዳያቸው አይደለም። ዛሬ ታማኝነታቸው አረጋግጠው ነገ የሥልጣን እድገት እናገኛለን ብለው በተስፋ የሚኖሩ ከንቱዎች ናቸው።
ሁለተኛው በአሁኑ ሰዓት ለከተማው ህዝብ ፈተና የሆኑት ስግብግብ ነጋዴዎች ናቸው። በእያንዳንዱ የምግብ አቅርቦት ላይ ከፍተኛ ዋጋ በመጨመር ከአገዛዙ ባልተናነሰ ሁኔታ ህዝቡን እያስመረሩ ስለሆነ ሊያርፉ ይገባል። ሲሆን ይህን ችግር በጋራ ለመሻገር ቢተባበሩ ጥሩ ነበር፤ አለበለዚያ ግን በምግብ አቅርቦቶች ላይ ከፍተኛ ዋጋ መጨመር አገዛዙን እንደማገዝ ይቆጠራል።
የድል ዜናዎች ተዘርዝረው አያልቁም። ባጭሩ ግን ሁሉም አስፈላጊውን ድጋፍ ያድርግ። ብልፅግና ያሰማራቸው ሌቦች የፋኖን ስም ለማጠልሸት ስለተሰማሩ ሁሉም አካባቢውን ነቅቶ ይጠብቅ። በየአካባቢው ይደራጅ። ይህን ፀረ-ዐማራ፣ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ሃይማኖት፣ ፀረ-ሥልጣኔ፣ ፀረ-ሰው አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ግብአተ መሬቱን ለመፈጸም ሁሉም ሚናውን መወጣት አለበት።
ድል ለዐማራ ህዝብ!
ድል ለኢትዮጵያ! | 40 241 |
| 7 | 没有文字... | 33 773 |
| 8 | #ሼር_ፖስት! "እኔም ፋኖ ነኝ" ኢንተርኔት በመዝጋት የህዝብን ድምጽ በማፈን የሚካሄድን የህዝብ ጭፍጨፋ በጽኑ እቃወማለሁ"
-"ይህ ጦርነት ተራ ጦርነት አይደለም። ልክ እንደ አይሁዳውያን ከምድረገጽ እንዲጠፋ የተፈረደበት ታላቁ ዐማራን በመሰረታት ሐገር አንገቱን ደፍቶ እንዳይኖር የሚደረግ የመጨረሻው ትግል ነው። ይህ ትግል ከቀያቸው አፈናቅለው ከቀየው ሊያፈናቅሉት የመጣን ኃይል የማክሸፍ ትግል ነው"
እንደዚህ ያሉ መልዕክቶችን በሜሴጅ ለ10 እና ለ15 ሰው ሼር በማድረግ እንድታስተላልፉ አደራ ለማለት እወዳለሁ።
-የትናንቱ አጠቃላይ ዝርዝር መረጃ።
-ባህርዳር ከትናንት ጀምሮ መንገዶች ሁሉ ዝግ ናቸው። ከሰዓት ቀበሌ 14 ልደታ ማርያም አካባቢ ከፍተኛ ተኩስ የነበረ ሲሆን፣ የኦህዴድ ብልፅግና ሠራዊት የቆሎ ተማሪዎችን ጨምሮ 6 ንፁሃንን ገድሏል። በተመሳሳይ ቀበሌ 13 በተለምዶ ገጠር መንገድ ላይ 2 ወጣቶችን በፓትሮል ይንቀሳቀሱ የነበሩ የአገዛዙ ሠራዊቶች ወርደው ሁለት ወጣቶችን ተኩሰው አውራ ጎዳና ላይ ገድለዋል።
-ልደታ ማርያም ላይ በነበረው የተኩስ ልውውጥ ከ10 በላይ የአብይ አሕመድ ኮማንዶዎች ተማርከዋል።
-አገዛዙ መኮድን፣ ኤርፖርቱንና አሚኮን ለመከላከል በየቦታው ታንክ ጠምዷል። ለምሳሌ ገጠር መንገድ ላይ ታንክ ጠምዷል። መንገዱ ሁሉ ስለተዘጋጋበት ከጎርጎራ በጀልባ ወደ ባህርዳር ከተማ ኃይል እያስገባ ነው። ትናንት ምሽት በሁለት አውሮፕላኖችም አራግፏል። በተመሳሳይ ባህር ዳር ስታዲዬም ውስጥ የመሸገ የመከላከያ ኃይል አለ። ይህ በእንዲህ እያለ አሁንም የአማራ የብልፅግና ካድሬዎች ማታ ላይ ወጣቶችን በመጠቆም ሲያሳስሩ እንደነበር ታውቋል።
-ጎንደር ትናንት ከፍተኛ ችግር የነበረው ማረሚያ ቤቱ ላይ ነበር። ጠባቂ ፖሊሶች ከ20 በላይ ታራሚዎችን ተኩሰው ገድለዋል።
-አዲስአበባ የአማራ ተወላጆች ብቻ እየታሰሩ ይገኛሉ። ትምህርት ቤቶች ሞልተው አዲስአበባ እስታዲየም ታጉረው ይገኛሉ።
ድል ለዐማራ ህዝብ!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ! | 32 891 |
| 9 | 没有文字... | 33 020 |
| 10 | #ሰበር_ዜና! የነበልባሎ ክፍለጦር አዛዥ የነበረው ሻለቃ ጌታሁን መኮነን የሰሜን አቸፈር ወረዳ መቀመጫ የሆነችውን ሊበን ከተማን ተቆጣጠረ። ሻለቃ ጌታሁን በሁመራ ግምባር፣ ሸረሪና ላይ የነበልባሉን ክፍለጦር እየመራ ከሕወሓት ጋር ሲዋጋ እንደነበር ይታወቃል። ቆስሎ ህክምና ላይ ቢሆንም ከሥርዓቱ ጋር አልተባበርም በማለት ዛሬ ማለዳ የሰሜን አቸፈር ወረዳን ከተማ ተቆጣጥሯል። ሻለቃ ጌታሁን የሚመራው ፋኖ በጀግናው አርበኛ አያሌው መኮነን ስም "አያሌው ብርጌድ" የሚል ስም ተሰጥቶታል። በአሁኑ ሰዓት በሊበን ከተማ ከህዝቡ ጋር በመወያየት የፋኖ ኮማንድ ፖስት ተቋቁሟል። | 30 862 |
| 11 | 没有文字... | 33 828 |
| 12 | በአስቸኳይ #ሼር_ፖስት ይሁን። የአብይ አሕመድ አገዛዝ አማራ ክልል ላይ ወረራ ፈጽሟል። ዳታና ዋይፋይ በማጥፋት ንፁሃንን በጅምላ እየጨፈጨፈ ይገኛል። ትናንት ጎንደር ማረሚያ ቤት ብቻ ከ10 በላይ ሰዎች ተገድለዋል። ልክ እንደ ቀይ ሽብር ዘመን ሰዎች አውራ ጎዳና ላይ ተግድለው እየተጣሉ ናቸው። በጥቅሉ አማራ ክልል አፈና ተፈጽሟል። የዘር ማጥፋት እና የጦር ወንጀል እየተፈጸመ ነው። ኔትዎርክ ባለበት አካባቢ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊን፣ በውጭ የምትኖሩ ዲያስፖራዎች፣ በመላው ዓለም የምትገኙ የአማራ ማህበራት፣ የሲቪክ ተቋማት፣ የአማራ ህዝብ ጉዳይ ያገባናል የምትሉ በሙሉ
ለሰብአዊ መብት ተቋማት፣ ለዲፕሎማቲኩ ማኅበረሰብ እንዲሁም ሚዲያዎች በማሳወቅና ጫና በማድረግ እንድታግዙ ጥሪ ቀርቦላችኋል።
መሬት ላይ ያለው ወታደራዊ ጀብዱ በፖለቲካ ክንፍ መታገዝ ስለሚኖርበት በጋራ ተሰባስባችሁ የምትመክሩበት ጊዜው አሁን ነው። አስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቶ በውጭው አለም የጋራ ደጋፊ ኃይል መቋቋም አለበት።
በአሁኑ ሰዓት የጎጃም፣ የጎንደር፣ የወሎና የሸዋ ፋኖ ታላቅ ተጋድሎ እየፈፀመ ነው። እንደ አርመኖች ያለፍትህ ላለመቅረት፣ እንደ ኩርዶች ተበትኖ ላለመኖር የመጨረሻውን መሰዋእትነት እየከፈለ ይገኛል። ከኦህዴድ ብልፅግና አገዛዝ ነፃ ያወጣቸውን አካባቢዎችም የአማራ ፋኖ የራሱን ኮማንድ ፖስት አቋቁሞ ፀጥታ እያስከበረ ይገኛል። የግለሰብም ይሁን የህዝብ መገልገያ ተቋሞች ጥበቃ እየተደረገላቸው ነው። እስካሁን የመርፌ ስባሪ ታህል ንብረት አልተዘረፈም። ይህ ጥብቅ ስነ-ምግባር ለትግሉ ወደፊት መገስገሻ ፓወር ነው። ፋኖነት ሕዝባዊነት ማለት በተግባርም ይሄው ነው። ስለሆነም ሁሉም በሚችለው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግና የመከራችንን ግዜ ለማሳጠር መረባረብ ይኖርበታል!
ድል ለዐማራ ሕዝብ
ድል ለኢትዮጵያ!
@እንደዚህ ኔትዎርክ ከተገኘ መረጃዎችን update ለማድረግ እሞክራለሁ! | 36 471 |
| 13 | 没有文字... | 32 982 |
| 14 | 没有文字... | 31 981 |
| 15 | #እኔም_ፋኖ_ነኝ ይህ ቻሌንጅ እንዲጀመር የአማራ ወጣቶች ማህበር ዛሬ ከሰዓታት ጥሪ አቅርቧል። እና ምን እየጠበቃችሁ ነው ፌስቡክን፣ ቲክቶኩን፣ ቲዊተሩን እና ቴሌግራሙን "እኔም ፋኖ ነኝ" እያላችሁ ማታጥለቀልቁት።
የደም ዋጋ እየከፈለ ለሚገኘው የአማራ ፋኖ ፍፁም አጋርነታችንና አንድነታችን #ሼር #ላይክ፣ #ፖስት በማድረግ ልናሳይ ይገባል። በወደቁት ሰማዕት ተገዝተሀል
#እኔም_ፋኖ_ነኝ! | 28 694 |
| 16 | 没有文字... | 28 663 |
| 17 | ድሮን እና ታንክ ፈፅሞ ማስፈራሪያ ሊሆኑ አይችሉም። እንደዛ ቢሆን ኖሮ በቦንብ ጣይ አውሮፕላኖችን፣ መድፍና ታንክ፣ ብረት ለበስ መኪና ብሎም ቀላልና ከባድ መትረየሶች እንዲሁም በዓለም የተከለከለውን የመርዝ ጋዝ ታጥቃ የመጣችው ጣልያን የአማራ አርበኞችን ታሸነፍ ነበር። የአማራ አርበኞች የሥነ -ቅመማ ስሙ C4H8Cl2S የተባለ ማስታርድ ጋዝ ከሰማይ እየዘነበባቸው አሸናፊ የሆኑት ህዝባዊ ደጀን ስለነበራቸው ነው።
አሁንም ኦህዴድ ብልፅግና የፈለገ መሳሪያ የኦነግ ሠራዊትን አስታጥቆ ወደ አማራ ክልል ቢልክ ከመማረክ ወይንም ከመጥፋት ውጪ ዕጣ ፈንታ የለውም። ህዝባዊ ደጀን ያለውን "ፋኖን" ፈፅሞ የሚያሸንፈበት እድል ሊኖረው አይችልም።
በቃ ህዝቡ ተንገፍግፏል። በይርጋ የማይታገድ ዓለም አቀፍ የዘር ማጥፋት ወንጀል፣ ስነብሂላዊ ዘረፋ፣ ፖለቲካዊና ሰብዓዊ መብት ረገጣ፣ ማህበራዊ ሰቆቃ ተፈጽሞበታል። "ጄኖሳይድ ዋች" የተሰኘው ዓለም አቀፍ ተቋም ከዘር ማጥፋት ወንጀል ከመከሰቱ በፊት የሚታዩ ምልክቶችን በመተንተን በአስር ደረጃ (Ten Stages of Genocide) ያስቀመጧቸው መስፈርቶች በሙሉ በዐማራ ላይ ተግባራዊ ሆነዋል።
ከኢትዮጵያውያን ጋር የሚያስተሳስረውን ማኅበራዊ ድር እንደ ሹራብ ክር እየተረተሩ ለማግለል እና ለቀጣይ ዘር ማጥፋት ወንጀል ለማመቻቸት ያለ ስሙ ስም ተሰጥቶታል። ዐማራ የለም እና ዐማራ ማለት ክርስቲያን እየተባለ ፕሮፖጋንዳ ተሰርቶበታል። የራሳቸውን ግፍ ደብቀው ግፈኛ አድርገውታል። ለማግለል (Marginalization እና ለመጨፍጨፍ እንዲያመቻው ነ ፍ*ጠ*ኛ በማለት ስብእናውን አዋርደዋል። "መጤና ሰፋሪ" ወዘተ እያሉ ገድለውታል።
እነዚህ ሁሉ የሀሰት ትርክቶች በፋኖ ጥይት ይቀደዳሉ። በ1987 ዓ.ም. ዐማራን በማገለል ያፀደቁት ህገመንግስት በፋኖ ጥይት ተቀዳዶ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ ውስጥ ይጣላል።
የፋኖ ጥይት እየተተኮሰ ያለው ወደ ፀረ-ዐማራ፣ ፀረ-ሴማዊ፣ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ኦርቶዶክሳዊ እና ፀረ-ሙስሊም አገዛዝ
ነው። ይህ አገዛዝ በአምስት ዓመቱ የማሳመን እና የማወናበድ የሥልጣን ዘመኑ ተቋማዊና ስልታዊ በሆነ መንገድ የዘር ማፅዳት ወንጀል ፈጽሟል። ለጨፍጫፊዎች ታክቲካል ድጋፍ አድርጓል። ስለሆነም የዚህ አገዛዝ
ባለስልጣናት በሙሉ ለፍርድ ይቀርባሉ። የዘር ማጥፋት ሰለባዎችን ማንነት የሚገልጽ መረጃ ተሰባስቦ የሚቀመጥበት ብሄራዊ ማለትም አገራቀፋዊና አለማቀፋዊ እውቅና ያለው "የዐማራ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሰለባዎች ሙዚየም" ይቋቋማል።
ድል ለዐማራ ህዝብ!
ድል ለኢትዮጵያ! | 29 557 |
| 18 | 没有文字... | 45 472 |
| 19 | #ሼር_ፖስት የዐማራ ህዝብ የሚታገልበታ አንድ ሺህ አንድ ምክንያት አለው። አሁን ሥልጣን ላይ ያለው የኦህዴድ ብልፅግና አገዛዝ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ሴማዊ፣ ፀረ-ኦርቶክሳዊ እና ፀረ-ዐማራ ነው። በዚህ አምስት ዓመት ውስጥ ብቻ፣
-ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የዐማራ ህዝብ አልቋል።
-አብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ከመጣ ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ዐማሮች ቁጥር ከ3 ሚሊዮን በላይ ነው። ለምሳሌ፣ በትግራይ ወራሪ ምክንያት 1 ሚሊዮን 411 ሺህ 313 ዐማሮች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል። ከኦሮሞ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ደግሞ ከ918 ሺህ በላይ ዐማሮች ተፈናቅለው በአማራ ከልል የተለያዩ የመጠለያ ካምፕ ውስጥ ይገኛሉ።
- 11 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሕዝብ ደግሞ በጦርነቱ ምክንያት በከፍተኛ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ጫና ውስጥ ይገኛል።
-ኦህዴድ ብልፅግና እና ሕወሓት በቀሰቀሱት ጦርነት ከ292 ቢሊዮን ብር በላይ የንብረት ውድመት ደርሷል። በአማራ ክልል የደረሰውን ጉዳት መልሶ ለማቋቋምና ለመገንባት (Resilient Recovery and Reconstruction) ቢያንስ 522 ቢሊዮን ብር ወይንም ግማሽ ትሪሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ አስታውቆ ነበር።
ስለሆነም የዐማራ ህዝብ ትግል የህልውና ትግል ነው።እንደ ኩርዶች ተበትኖ ላለመቅረት የሚደረግ የህልውና ትግል ነው።
እንደ አይሁዳውያን ከሰው በታች ሆኖ ላለመኖሩ የሚደረግ የህልውና ትግል ነው። ከዚህ በኋላ አፉቸው ከቅቤ ይልቅ አለዝበው፣ ቃላቸውም ከዘይት ይልቅ አለስልሰው ከንቱ ውዳሴ በሚያሰሙ ካድሬዎች የሚሸወድ የለም። በመለማመጥም ሆነ በማቆለጳጰስ፣ በሰልፍ ሆነ ኮሚቴ በማቋቋም የሚፈታ የዐማራ ህዝብ ችግር እንደሌለ ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ታይቷል። ስለሆነም የሚያዋጣው ችግሩን በደረት በኩል መጋፈጥ ነው። ተጀምሯል። ከአሁን በኋላ የተለኮሰው ትግል ወደኋላ አይቀለበስም። ትግሉን ከመደገፍ ውጪ ምርጫ የለም። ከሥርዓቱ ጋር ተለጥፋችሁ ትግሉን ወደኋላ ለመጎተት ሆነ ለማደናቀፍ የምትሞክሩ ካድሬዎች ታሪካችሁን ባታበላሹ ጥሩ ነው። | 41 124 |
| 20 | 没有文字... | 39 175 |
