1 056
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-47 روز
-830 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '25
سپتامبر '25
+1
در 0 کانالها
اوت '25
+8
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+19
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+18
در 0 کانالها
Get PRO
مه '25
+20
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+8
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '25
+11
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+16
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+22
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+26
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+30
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+39
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+34
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+69
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+48
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+130
در 0 کانالها
Get PRO
مه '24
+103
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+101
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+72
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+86
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+121
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+378
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 09 سپتامبر | 0 | |||
| 08 سپتامبر | 0 | |||
| 07 سپتامبر | 0 | |||
| 06 سپتامبر | 0 | |||
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | +1 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | 0 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
پستهای کانال
| 2 | پیام ویدیو | 1 |
| 3 | COC (License Exam) Result Update
✅ The COC results have just been released.
✅ You can now view your result.
✅ Outcomes are categorized as Pass or Fail.
✅ The passing cutoff score is 30.7
Click here to check your result:
👇👇👇👇
http://hple.moh.gov.et/hple | 559 |
| 4 | የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ውጤት
ከሚያዚያ 1 - 4/ 2017 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር የተሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና የወሰዳችሁ የጤና ሙያ ተመዛኞች ከዛሬ 25/8/2017 ዓ.ም ጀምሮ http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት ሙሉ ስም እና የፈተና መለያ ቁጥራችሁን በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ ተብሏል።
በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ጀምሮ ለአስር ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁ. 0118275936 / 952 ላይ በመደወል ወይም በኢሜይል አድራሻ regulatory.moh@moh.gov.et ላይ ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት፣ የመለያ ቁጥር እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በመሙላት ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
@ethiococandexitexam
@ethiococandexitexam | 507 |
| 5 | #COC_Compliant
#petition
Okay! ብዙዎቻችሁ Petition አሰባሰቡ ላይ ግር የተሰኛችሁ ይመስለኛል በደንብ ላስረዳችሁ
📌Email የተደረገበት ምክንያት አንድ ሰው ከአንድ ጊዜ በላይ Sign እንዳያደርግ ለማድረግ ነው
📌ስም የገባበት ምክንያት Petition ይበልጥ አመኔታ እንዲኖረው በማሰብ ነው
📌የተፈተናችሁበት ዮኒቨርስቲ የተቀሰበት ምክንያት ሁሉም ዮኒቨርስቲዎች ላይ ይሄ ችግር እንዳጋጠማቸው ለማሳወቅ ያክል ነው
📍 እንጂ እናንተ ላይ አንዳንችም ችግር ይዞ አይመጣም ። By the way መብታችሁን የመጠየቅ እና ሐሳባችሁን በነፃነት የማሳወቅ ሙሉ መብት አላችሁ እነሱ Petition ላይ ፈርመዋል ምናምን ተብሎ የሚደርስባችሁ ጉዳት የለም ።
📍እርሱን ለማሳወቅ እወዳለሁ !
አሁንም ብዙዎች ጋር እንዲደርስ Share ማድረጋችሁን እርግጠኛ ሁኑ።
Sign Now Here
https://forms.gle/5qRh9EXNQqQ9kUWA7
-አመሰግናለሁ !-
@DODO_PHARMACY 💊 | 612 |
| 6 | #CoC_Complaints
እስከአሁን ድረስ 8 ሰው ብቻ ነው። ፊርማውን ያስቀመጣችሁ ። ነገርግን በደንብ ተቀባይነት እንዲያገኝ ከዚህ በላይ መሳተፍ ያስፈልጋል። የተለያዮ የPharmacy group ወይም ለተፈታኝ ጓደኞቻችሁ Share እያደረጋችሁ ። የተሰማቸውን ሐሳብ እና ቅሬታቸውን እንዲያሰሙ ያድርጉ ።
https://forms.gle/5qRh9EXNQqQ9kUWA7
ሐሳብ አስተያየት ለመስጠት @DODO_PHARMACY_BOT ላይ ሊያደርሱን ይችላሉ!
አመሰግናለሁ !
@DODO_PHARMACY💊💊 | 456 |
| 7 | ይሄ ነው የ Petition form ለሁሉም እንዲደርስ Share ማድረግ አይርሱ !
-አመሰግናለሁ !-
@DODO_PHARMACY 💊
https://forms.gle/5qRh9EXNQqQ9kUWA7 | 386 |
| 8 | بدون متن... | 532 |
| 9 | ለኢትዮጵያ የጤና ተማሪ የመውጫ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ፡-
ከጥር26እስከ ጥር3ዐ/2017 የሚሰጠው የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና(Exit Exam) ብቻ ሲሆን የካቲት መጨረሻ #COC እንደሚሰጥ የጤና ሚኒስትር የCOC ፈተና አዘጋጆች ዛሬ ለኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት ገልፀዋል።
[መረጃው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት ነው]
@Pharmacyrxplus
@Pharmacyrxplus | 570 |
| 10 | Examination Tips
✅ Before the Exam
👉Revise Smartly – Focus on key topics, summaries, and important points rather than trying to read everything.
👉Get Enough Sleep – A well-rested mind performs better. Avoid staying up all night.
👉Stay Hydrated & Eat Well – Have a balanced meal before the exam to maintain energy levels.
👉Organize Your Materials – Carry required items like pens, pencils, erasers, a calculator (if allowed), and your ID card.
👉Arrive Early – Reach the exam hall with enough time to settle down and stay calm.
✅ During the Exam
👉Read Instructions Carefully – Ensure you understand the rules, question formats, and any special instructions.
👉Manage Your Time – Allocate time for each question based on marks and difficulty. Keep an eye on the clock.
👉Start with Easy Questions – Answer familiar questions first to build confidence and secure marks early.
👉Stay Calm & Focused – If you get stuck, take deep breaths and move to the next question. You can return to it later.
👉Answer in a Structured Manner – Use bullet points, subheadings, and diagrams where applicable for clarity.
👉Show Your Work – In calculations or problem-solving questions, write down steps to get partial marks even if the final answer is incorrect.
👉Review Your Answers – If time permits, go through your answers to correct mistakes and add missing points.
✅ After the Exam
👉Avoid Overthinking – Don't stress about what went wrong; focus on your next exam.
👉Learn from Mistakes – If possible, review answers to understand what you can improve for future exams.
👉Stay Positive – A single exam doesn’t define your abilities. Stay motivated for the next challenge!
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library | 651 |
| 11 | https://t.me/DODO_PHARMACY
For exit-exam and COC takers this channel is 🔥🔥 | 656 |
| 12 | የኢትዮጵያ የፋርማሲ ማህበር በግሉ ዘርፍ ተቀጥረው ለሚሰሩ የፋርማሲ ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ምዝገባ እና እድሳትን በተመለከተ እየተስተዋለ ለነበረው ችግር መፍትሔ ተሰጥቷል። | 933 |
| 13 | Pharmacology Q & A for exit exam preparation.pdf | 992 |
| 14 | Who Invented Exams ?
Henry Fischel, an American educator of the late 19th century, is credited with inventing formal exams. He was the first to bring structured testing in order to systematically evaluate the students' knowledge. However, this concept finds its deeper roots in history.
The first ever known examination system was the Imperial Examination in ancient China, initiated during the Sui Dynasty, from 581 to 618 CE. It had been devised to pick out government officials based on merit, mainly through rigorous written tests on Confucian texts.
Fischel's work modernized this concept, creating a framework that standardized exams today use around the world. Though exams remain the painful part of education, they still are an important method of knowledge assessment and help develop other critical skills, such as time management and problem-solving.
©️ Google
HAVE A GOOD EXAM TIME🙏
@AAUMEREJA | 1 063 |
| 15 | #Updates
የመውጫ ፈተና
በ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት ላይ የሚሰጠው የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች (NGAT) የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት የመግቢያ ፈተና ከጥር 7-9/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።
ፈተናው ለአዲስ የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ አመልካቾች በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጥ ሲሆን፤ የአንድ ጊዜ የ NGAT ፈተና ውጤት ለሁለት ዓመት ያገለግላል ተብሏል።
ይመዝገቡ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/login
@tikvahuniversity | 778 |
| 16 | +3 P`cal Ethics-1-1.pptx | 738 |
| 17 | 💠 TenaStudy app V4
Your Ultimate Companion for ERMP Exams!
New update Dec 5 2024
📶 Offline mode available
Features
👉 1200+ ERMP and misclaneous exams including USMLE, PLAB..
👉 Study mode - questions categorized by department and chapters
👉 Study Note - currently have Medical Ethics and Professionalism note
@TenaStudy | 782 |
| 18 | Antifungal Drugs 💊💊 | 868 |
| 19 | Which one of the following drugs is the first choice of Syphilis? | 744 |
| 20 | #ጥንቃቄ🚨
ቴግሬቶል የተሰኘ በአፍ የሚወሰድ ፈሳሽ (Oral Suspension) መድኃኒት የጨቅላ ህፃናት እንዳይጠቀሙት የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን አሳስቧል፡፡
ቴግሬቶል የተሰኘ በአፍ የሚወሰድ ፈሳሽ (Oral Suspension) መድኃኒት ኖቫርቲስ ፋርማ ሽዌይዝ AG/ Novartis Pharma Schweiz AG በተባለ የገበያ ፍቃድ ባለው የመድኃኒት አምራች ፋብሪካ የሚመረት ነው።
ቴግሬቶል (ካርባማዜፔይን) 100 mg/5ml Oral Suspension (OS) የተሰኘው መድኃኒት አብዛኛውን ጊዜ አጠቃላይ ለሚጥልና ከፊል መንቀጥቀጥ/ management of generalized tonic clonic and partial seizures ለማከም የሚያገለግል ነው።
ይሁን እንጂ የተጠቀሰው መድኃኒት በውስጡ በሚይዘው ፕሮፓይሊን ግላይኮል (propylene glycol) የሚባል ንጥረ-ነገር መጠን ምክንያት ለጨቅላ ሕፃናት ማለትም ከ4 ሳምንታት በታች ለሆኑ ሕፃናት ወይም በሶስት ወራት የመወለድ ጊዜያቸው ሳይደርስ ለተወለዱ ሕፃናት ሊወስዱት እንደማይመከር ባለስልጣን መ/ቤቱ ገልጿል።
ተቋሙ ፥ በዚህ ምርት ውስጥ ከሚገኙት ተጨማሪ ንጥረ ነገሮች አንዱ የሆነው ፕሮፓይሊን ግላይኮል ለምግብ እና ትንባሆ ምርቶች እንዲሁም ለፋርማሲዩቲካል እና መዋቢያዎች በአጠቃላይ በአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር (FDA) ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነ ይታወቃል ብሏል።
ይሁንና በዚህ ምርት ውስጥ ያለው መጠን በዚህ የማሳወቂያ መልዕከት ላይ ከተጠቀሱት ለጨቅላ ሕፃናት እና ጊዜያቸው ሳይደርስ ለተወለዱ ሕፃናት እስከ ሦስት ወር ድረስ ከደህንነት ገደብ በላይ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል ነው ያለው።
ስለሆነም ይህንን መድኃኒት በጨቅላ ሕፃናት ጊዜያቸው ሳይደርስ ለተወለዱ ሕፃናት እስከ ሦስት ወር ድረስ መጠቀም ጉዳቱ ከጥቅሙ የሚያመዝን በመሆኑ ሁሉም የጤና ባለሙያዎች መድኃኒቱን ለተጠቀሱት የእድሜ ክልል ከማዘዝ እና ከማከፋፈል እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
ህብረተሰቡም መድኃኒቱን እንዳይጠቀም መልዕክት አስተለልፏል። | 735 |
