cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

LUCY DINKINESH ETHIOPIA

እንኳን ወደ # ሉሲ የቴሌግራም ቻናል በደህና መጡ #የሉሲ /LUCY DINKINESH E/ቤተሰብ ሰለሆኑ ደስብሎናል። መረጃ መስጠት የምትፈልጉ በዚ አድርሱን 👉 @CACA77 # የኢትዬጵያዊነት የአሸናፊነት መገለጫ አርማችን ነው! ነፃነታችንን 💪በፈርጣማው ጡንቻችን ይረጋገጣል 👉 ኢትዬጵያዊነት አርበኝነት የማንነት አርማች ነው 🙏🙏🙏

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
121 097
مشترکین
-5 81924 ساعت
-9 3847 روز
-12 86230 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
#ምኒሊክ_ቴሌቭዥን !! የዛሬውን ኢትዮ 360 ዛሬ ምን አለ ፕሮግራም በዚ ሊነክ ይከታተሉ👇👇👇👇👇👇👇👇 ➡️በዘላቂነት ሁሌም ሳይዘጋ ለመከታተል ከታች ያለው RUMBLE ሊንክ SUBSCRIBE አድርጋችሁ ተከታተሉ YOUTUBE👇👇 https://www.youtube.com/live/SrqlSUqs_a8?si=tMIAuozpFd5NFzT6 🟥RUMBLE👇👇 https://rumble.com/v4x76ax-ethio360-friday-may-24-2024.html
4 2951Loading...
02
አንድ የአድማ ብተና አዛዥ በስሩ የነበሩ 17 አባላትን በመያዝ ፋኖን ተቀልቀለ ..‼️‼️ ኢንስፔክተር ነጋ ገደፋው የተባለ የአድማ ብተና አዛዥ በስሩ የነበሩ 17 አባላትን ከነሙሉ ትጥቃቸው በመያዝ ወደ ፍኖ መቀላቀሉ ተሰምቷል። አዛዡ ከ17 የአድማ ብተና አባላት ጋር ነው  የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦርን የተቀላቀለው ሲል የክ/ጦሩ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሻለቃ ደረጀ ሰፈፈ ለአማራ ድምፅ ሚዲያ ገልጿል። (ምስል ከፋይል)
5 5061Loading...
03
ከአገዛዙ መንደር የተመነተፈ መረጃ ..‼️‼️ የአገዛዙን እቅድና መረጃዎች ከምንጊዜውም በላይ በማነፍነፍ ላይ እንገኛለን፤ እናንተም አግዙን። የደረሱንን መረጃዎች መዝነን ለሚዲያ መዋል ያለበትን ብቻ መርጠን ቀጥሎ እንዳለው በአጭር በአጭሩ ማጋራታችንን እንቀጥላለን። 1. በሞጣ በነበረ የድሮን አሰሳ "ፋኖ ወደ ሞጣ ተጠግቷል" የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል። 2. በጎንደር ለድሮን ጥቃት እንቅፋት ከሆኑ ነገሮች ውስጥ መልካ ምድሩ እና ፋኖ ቋሚ ቦታ ይዞ አለማዋጋት የሚል ግምገማ አስቀምጠዋል። 3. ላስታ እና እብናትን የሚያዋስኑ ቀጠናዎች ላይ ነጻ የማድርግ እንቅስቅሴ እንዲደረግ በሚል ወስነዋል። 4. ሰሞኑን አውቶቡስ አግተልትለው ካስገቡ በኋላ "90ሺ ሰራዊት ወደ አማራ ክልል አስገባን" የሚለው ፍፁም ውሸትና የስነልቦና ብልጫ ማምጣትን ያለመ መሆኑን የምንጮች መረጃ ጠቁሟል። የገባው ኃይል ወደ 13ሺ በታች መሆኑም ታውቋል። (ለዚህ ቀላል ሂሳብ በትልቅ assumption ብንሰራ እንኳን 47 ሰው የሚይዝ በትልቁ 500 አውቶቡስ ገብቷል ብለን ብናስብ እንኳን የአገዛዙ ፕሮፖጋንዳ ወደል ውሸት መሆኑን ግልፅ ያደርጋል። አስገራሚ ነገር አሁን የመጣው ኃይል ደግሞ በእራሱ ፈስ እንኳን የሚደነግጥ መሆኑ ነው 😁) 5. ከትላንት ሌሊት ጀምሮ በእንጅባራ ከተማ በምዕራብ ዕዝ መሪነት እየተደረገ ያለ ስብሰባ መኖሩን ባህርዳር ዊክሊክስ ሰምታለች። በጉዳዩ ተጨማሪ መረጃ እንፈልጋለን።
8 6484Loading...
04
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አዳዲስ ፋኖዎችን አሰልጥኖ አስመረቀ!..‼️‼️ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዡ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴና ሌሎችም የዕዙ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ግንቦት 22 ቀን 2016 ዓ.ም ለስድስት ወር ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሲሰለጥኑ የነበሩ ፋኖዎች ተመርቀዋል። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ "የአማራ ሕዝብ የገጠመውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ ስልጠናውን በድል ተወጣችሁታል፤ እናንተ የአማራ ሕዝብ የገጠመውን የህልውና አደጋ ቀልባሽና የአማራ ሕዝብ የቁርጥ ቀን ልጆች ናችሁ በዚህ ልትኮሩ ይገባል።" ብሏል:: 251
10 8343Loading...
05
መረጃ ጎንደር..‼️‼️ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዕዝ በአራቱም አቅጣጫ አየያደረገ ያለውን ተጋድሎ አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በደንቢያ፣በእብናት፣በበለሳ፣ በአርማጭሆ፣በሰቀልት እና በመተማ ውጊያዎች እየተደረጉ ነው ሲል የዕዙ ዋና አዛዥ ሻለቃ ሐብቴ ተናገረ። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር በወገራ ወረዳ ከገደብየ ጀምሮ እስከ ጨዋ ቀበሌ ድረስ ባለው ቀጠና በእያንዳንዱ ቀበሌ ሐይለኛ ውጊያ እየተደረገ እንደሆነም ተናግሯል። ውጊው ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት የጀመረ  ሲሆን መረጃው አስከተሰጠበት ሰዓት ቀጥሏል ብሏል። ለቁጥር የሚያታክት የጠላት ጦር የገባ ቢሆንም ከቆይታወች በኋላ ለቁጥር የሚያታክት አስክሬን ሆኗል ሲል ዋና አዛዡ ተናግሯል። ድል ለአማራ ህዝብ! ድል ለአማራ ፋኖ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ግንቦት 22/2016 ዓ/ም ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
11 5343Loading...
06
"ገና አንድ ሚሊዮን ተጨማሪ ኦሮሞ እናስታጥቃለን" ..‼️‼️ ነፍጠኛን እንዲቀጣ አንድ ሚሊዮን ቄሮና ቀሬን አስታጥቀን ወደ አባይ ማዶ እንልካለን: አሁን ወደ ጎጃምና ጎንደር የምንልከው ቄሮ እንደ 2008ቱ ዱላና ዲንጋይ የያዘ ሳይሆን ዘመናዊ መሳሪያን የታጠቀ ነው: አሁን የጦር ጀቷና ድሮንም የቄሮ ናት:: ነፍጠኛ ትናንት ወሎን ፊንፊኔንና አዳማን የኔ አደርጋለሁ ብሎ ይመኝ ነበር: አሁን ግን እባካችሁ ባህር ዳርንና ጎንደርን አስተርፉልኝ ሁኗል እለቅሶው:: ደብረብርሀንማ ድሮም የእሱ እንደማይሆን ያውቃል ቢመኝም አያገኘውም:: አሁን እናንተ በርትታችሁ አበርቱን የውስጥ የቤት ስራችሁን ስሩልን: ትምክህተኛውን ለእኛ ተውልን የፖለቲካ ተሳትፎው ከኛንጋቶና የም ብሄረሰብ ያነሰ ሚና እስከማይኖረው አድርገን እንቀጣዋለን: በአገልግሎት ዘርፍም ልክ እንደ ቻይናና የውጭ ዜጋ በክፍያ ነው ምናስተናግደው : እመኑን ድጋሜ ኦሮሞን እንዳይንቅ እንዲያከብርና እንዲፈራ አድርገን ሰብረነዋል ገናም እንሰብረዋለን:: አቶ ሽመልስ አብዲሳ ቅዳሜ ምሽት በኢሊሊ ሆቴል በተደረገው የኦሮሞ ባለ ሀብቶችና ወጣት ተፅኖ ፈጣሪወች በኦሮሞኛ ያስተላለፉት መልዕክት ትርጉም:: "Oromoo miliyoona tokko hidhachiifna." Nafxanyaa adabuuf qeeroo miliyoona tokko  Hidhannoo hidhachisne Gara laga Abbayyaa gama biraatti ni ergina .Amma qeroo garaa Gojam fi Gondar erginu kun akka bara 2008 ulee fi dhagaa qabate  osoo hin taane, meeshaalee ammayyaa kan  hidhatee dha .Amma jeettiiwwan waraanaa fi dirooniin kan qeerooti. Nafxanyaan   kaleessa Walloo, Finfinee fi Adaamaa hawwaa ture, amma garuu mee Bahar Daarii fi Gondar naaf kennaa jecha jiraa. Debrebrhan kan isaan  akka hin taane beekan, yoo barbaadni illee akka hin arganne beeku .Amma isin Jebadhaa Nu Jebesaa . Hojii manaa keessaa keessan nuuf hojjedhaa.Of tuultuu nuuf dhiisaa . Nafxanyan gatona fi Sabaa yami irraa Gahee xiqqaa akkaa  qabaatu gonee Isa adabnee cabsina. Oboo Shimels Abdisaa Dilbata galgala Hoteela Ililiitti Ergaa walgahii dureeyyii Oromoo fi dargaggoota dhiibbaa uumaan irrattii dabarsan .
11 41041Loading...
07
ሀላፊታችን እንወጣ ..‼️‼️ የፍሽስት ስርአቱ ቀደም ብሎ በሰውር በር ዘግተው የሚጠነሰሱትን ድብቅ የጦርነት አላማቸውን አሁን በግልፅ እንዲህ በአደባባይ ሲናገር ይህ ተደጋጋሚው ነው ። ይህንን ቪድዮ አማራ የተባለ በሙሉ በቅርበት በዝምድናም ይሁን በአካባቢው ለሚያቃቸው ለሚኒሻ እና አድማ ብተና እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው ሼር አድርጐ የማድረስ ትልቅ ሀይፊነት ስላለበት ባስቸኳይ በመረባረብ ሀላፊነታችንን እንወጣ ።
11 39820Loading...
08
በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የአየር ወለድ ኮማንዶ ሰራዊት እየተራገፈ መሆኑ ተሰማ! ..‼️‼️ የአየር ወለድ ኮማንዶ አባላቱ እየተጓጓዙ ያሉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት በሆነ ቦይንግ አይሮፕላን መሆኑም ነው የታወቀው። ከግንቦት 19/2016 ዓ/ም ምሽት ጀምሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት በሆነ ቦይንግ አይሮፕላን ብዛት ያላቸው የአየር ወለድ ኮማንዶ ሰራዊት አባላት በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ እየተራገፉ መሆኑን ሁኔታውን በቅርብ ሲከታተሉ የነበሩ እማኞች  ገልፀዋል። የአየር ወለድ ኮማንዶ አባላቱ በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ የሚያርፉት ምሽት ላይ ሲሆን ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በተከታታይ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወታደሮች መራገፋቸውን እማኞቹ ለጣቢያችን ጨምረው ገልፀዋል። "ከግንቦት 19 ጀምሮ በተከታታይ ምሽት ላይ አንድ የመንገደኞች መጓጓዣ የሆነ ቦይንግ አይሮፕላን ያርፋል በውስጡም የጦር መሣሪያና ቀለል ያለ ቦርሣ በጀርባቸው ያዘሉ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወታደሮች ይወርዳሉ" ሲሉ የተናገሩት አንድ የአይን እማኝ፡ አይሮፕላኑ ሊያርፍ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት ከባለሞያዎች ውጭ በአየር ማረፊያው አከባቢ ያሉ ሰዎች እንዳያዩ አከባቢውን ለቀው እንዲሄዱ ይደረጋል ብለዋል። ከዚህ ቀደም በርካታ ቁጥር ያላቸው የገዢው ቡድን ወታደሮች መሣሪያቸውን እንደያዙ የመንገደኞች መጓጓዣ በሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን ተሳፍረው ላሊበላ አየር ማረፊያ ሲወርዱ እንደነበር የአይን እማኞቹን ጠቅሶ መዘገባችን አይዘነገጋም። ይሄው ድርጊት በተመሣሣይ በባሕርዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ እና በጎንደር አፄ ቴዎሮስ አየር ማረፊያ የአገዛዙ ወታደሮች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በህዝብ መጓጓዣ አይሮፕላኖች ተሳፍረው ሲያርፉ እንደነበር ተገልጿል። ለዚህ ማስረጃ የሚሆን የገዢው ብልፅግና ፓርቲ ወታደሮች ከነ ማሣሪያቸው በመንገደኞች አይሮፕላን ሲሳፈሩና ተሳፍረው እየበረሩ ሳለ በራሳቸው በሰራዊቱ የተቀረፁ የተንቀሳቃሽ ምስል ማስረጃዎች በማህበራዊ ትስስር ገፆች ላይ ሲዘዋወር ሰንብቷል። የአማራ ድምፅ
12 1908Loading...
09
#እ_የ_መ_ጡ_ነው ..‼️‼️ የአድዋ ክፍለ ጦር የአዲስ ነበልባል ፋኖዎች ምርቃት💪💪🔥 የንጋት ጮራ ብርጌድ ተወርዋሪ ፋኖ ኮማንዶ በቅርቡ ወደ አማራ ክልል የገባው ጎመን የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ውስጥ ከሚዋጋው ይልቅ የጥይት ድምፅ ሲሰማ እግር አውጪኝ የሚለው አብዛኛው ነው ። ድሮም የጦር ታሪክ ልምድ የለሌለው ሄዶ ለገበሬው እርሻ ማዳበሪያ ከመሆን አያልፍም ።
12 77415Loading...
10
ከ: አማራ ፋኖ በጎንደር የተሰጠ መግለጫ፤ ቀን 21/9/2016 ዓ.ም ..‼️‼️ ጉዳዩ: የምህረት አዋጁ ለተጨማሪ 15 ቀናት መራዘሙን ስለማሳወቅ፤ ለ:  የጸጥታ አካላትና የታችኛው መዋቅር አካላት፦  አድማ ብተና  ሚሊሻ  ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)  መከላከያ ሰራዊት  ፌዴራል ፖሊስ  መረጃና ደህንነት አካላት  ለታችኛው የአገዛዙ መዋቅር አካላት በሙሉ፤ የአማራ ፋኖ በጎንደር ለጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት ያወጣው የምህረት አዋጅ ከግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የምህረት አዋጁ ጠቀሜታ ላቀ ያለ ሆኖ በመገኘቱ ሳቢያ ለተጨማሪ 15 ቀናት ማለትም ከዛሬ ግንቦት 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓ.ም እንዲራዘም ተወስኗል፡፡ ከዚህ ቀደም እንደሚታወቀው የአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት በአማራ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት አውጆ ህዝብ እየጨፈጨፈ፣ ቤት ንብረት እያወደመ፣ እንስሳትን እየገደለና የአማራን ህዝብ በቃላት ሊነገር የማይችል ሰቆቃ ውስጥ የጣለው የብልጽግና ሰው በላ አረመኔ አገዛዝ መሳሪያ ሆናችሁ ስታገለግሉ ቆይታችኋል፤ በገዛ ህዝባችሁ ላይም መአት አውርዳችኋል፡፡ እናንተ የምታገለግሉት ክፉና ጨካኝ አገዛዝ ጸረ አማራ እና ጸረ ኢትዮጵያ ከመሆን አልፎ እንስሳትን የሚረሽን፣ ሰብል የሚያቃጥልና የሚያበላሽ፣ እና ቤት ንብረት የሚያወድም፤ ህጻናት ሴቶችን እና እናቶችን ሚደፍር፤ የስድስት አመት ወንድ ህጻን ሳይቀር የሚደፍር አውሬ ስርአት አገልጋዮች ሆናችሁ መቆየታችሁን በዋላችሁባቸው አውደውጊያዎችም ሆነ ውጊያ ባልተደረገባቸው ሰላማዊ መንደሮች በአይናችሁ በብረቱ ተመልክታችኋል፡፡ የኦሮሙማ አፓርታይድ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ እየፈጸመ ያለው ወንጀል ሰማይ ብራና፣ ባህር ቀለም ቢሆን እንኳ ተጽፎ የማያልቅ መሆኑ መቸም ከማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ የአማራ ህዝብ ተፈጥሮ የሰጠቸውን የመኖር መብት እንደ ወንጀል ቆጥሮ የአማራን ህዝብ ዘር የማጥፋት ወንጀል (Amhara Genocide) የሚፈጽም እና ህዝባችንን ለስደት፣ ለጉስቁልናና ለመጠነ ሰፊ ውድመት የዳረገውን ይህንን አውሬ አገዛዝ ያገለገለ በሙሉ የታሪክ እዳ፣ የሞራል ተጠያቂነት፣ የህሊና ክስ፣ እና የዳኝነት ፍርድ አለበት፡፡ የዚህ ጥቁር ታሪክ ተሳታፊ የሆነ በሙሉ ለማንም የማይገዛውን ኩሩ እና መንፈሰ ጠንካራ የአማራ ህዝብ እሴት የካደ እና ባርነትን ወዶና ፈቅዶ የተሸከመ አሳፋሪና ክብሩን በምስር ወጥ የለወጠ ከሀዲ በመሆኑ የትውልድ አተላ ተብሎ ይቆጠራል፡፡ ይሁንና የአማራ ፋኖ በጎንደር እነዚህ የጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት የአገዛዙ ታዛዦች ወይም ትእዛዝ ፈጻሚዎች መሆናቸውን ይገነዘባል፡፡ ይህንንም በመረዳት ዛሬ ለአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት ከአሁን በፊት ከግንቦት 6 ቀን እስከ ግንቦት 21 ቀን ለ15 ቀናት እንዲቆይ ሆኖ የጸደቀው የምህረት አዋጅ ለተጨማሪ 15 ቀናት፤ ከግንቦት 22 እስከ ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓ.ም እንዲራዘም ተወስኗል፡፡ የምህረት አዋጁም የሚከተሉትን ዋና ዋና ጉዳዮች ይዟል፦ 1) የአማራ ፋኖ በጎንደርን ለመቀላቀል እና ይሄንን ሰው በላ አገዛዝ ለማስወገድ የሚደረገውን ትግል መቀላቀል ለሚፈልጉ የጸጥታ አባላት እና የታችኛው መዋቅር አካላት ሙሉ ምህረት ማድረጉን ያሳውቃል፡፡ ወደ አማራ ፋኖ በጎንደር የሚገቡ የጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት ትጥቃቸውና ደህንነታቸው ተጠብቆላቸው፤ ምንም አይነት ጥያቄ ሳይቀርብባቸው፣ አስፈላጊው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷቸው ትግሉን እንደሚቀላቀሉ ሙሉ ማስተማመኛ እንደምንሰጥ እናረጋግጣለን፡፡ 2) ወደየቤተሰባቸው መሄድ ለሚፈልጉ የጸጥታ አካላት እና የታችኛው መዋቅር አካላት የአማራ ፋኖ በጎንደር ሙሉ ጥበቃ፣ የትራንስፖርት ገንዘብና አልባሳትን የሚያቀርብላቸው ሲሆን በሰላም ወደቤተሰባቸው እንዲቀላቀሉ ለማስቻል መዋቅራዊ አሰራሩን ሙሉ በሙሉ የሚጠቀም መሆኑን ያሳውቃል፡፡ ይህንን የምህረት አዋጅ ያለምንም እንከን ለማከናወንም የአማራ ህዝብ፤ የአማራ ፋኖ በጎንደር የሰጠውን ትእዛዝ በመፈጸም ለምህረት አዋጁ ተጠቃሚ የጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት ቀና ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ በመሆኑም የአማራ ፋኖ በጎንደር ለአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት ይሄንን የምህረት አዋጅ እድል በአስቸኳይ እንዲጠቀሙ ሲል ጥሪውን ያቀርባል፡፡ የተሰጠው ቀነገደብ ካለቀ በኋላ እድሉን ሳትጠቀሙበት ብትቀሩ ግን ለሚወሰድባችሁ እርምጃ ሀላፊነቱን ራሳችሁ የምትወስዱ ይሆናል፡፡ ይህንን የምህረት አዋጅ እንዲያስፈጽሙ ጥብቅ ትእዛዝ የተሰጣቸው የአማራ ፋኖ በጎንደር ክፍለጦሮች እና ብርጌዶች የሚከተሉት ናቸው፤ 1) ጉና ክፍለጦር 2) ራስ ደጀን ክፍለጦር 3) ዘርዓይ ክፍለጦር 4) አድዋ ክፍለጦር 5) ገብርዬ ክፍለጦር 6) ሜ/ጄ ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለጦር 7) አጼዎቹ ክፍለጦር 8) ቴዎድሮስ ክፍለጦር 9) ተከዜ ክፍለጦር 10) ጥቁር አንበሳ ብርጌድ 11) አስቻለው ደሴ ብርጌድ 12) ነበልባሉ ብርጌድ 13) ድልበር ብርጌድ 14) ቻላቸው እንየው ብርጌድ 15) ጫንድባ ብርጌድ 16) ወንድማማቾች ብርጌድ 17) ተከዜ ተፋሰስ ናደው ብርጌድ He ላለፉት 15 ቀናት የወጣውን የምህረት አዋጅ በመጠቀም በሽህዎች የሚቆጠሩ የጸጥታ አካላትና የታችኛው መዋቅር አካላት እጃቸውን ሰጥተዋል፡፡ አረመኔውን አገዛዝ መታገል የፈለጉት፤ በተለይም ሚሊሻ እና አድማ በታኝ አባላት በገፍ ወደ ፋኖ ሰራዊት ተጠቃለው አስፈላጊው ስልጠና እየተሰጣቸው ይገኛል፡፡ ወደየቤተሰቦቻቸው መሄድ የፈለጉትም እድሉ ተመቻችቶላቸው በሰላም እንዲሄዱ ተደርገዋል፡፡ አሁንም የቀራችሁት የጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት በእነዚህ 15 ቀናት ውስጥ የምህረት አዋጁን እንድትጠቀሙ ሲል የአማራ ፋኖ በጎንደር ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ የምህረት አዋጁ ከተራዘመበት ግንቦት 22 እስከ ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ጸንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡ የአማራ ፋኖ በጎንደር ይህ የምህረት አዋጅ የመጨረሻ የምህረት አዋጅ መሆኑን በጥብቅ ያሳስባል፡፡ ድል ለፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ! አርበኛ ባዬ ቀናው፤      የአማራ ፋኖ በጎንደር ሰብሳቢ
12 7206Loading...
11
Media files
12 6482Loading...
12
Media files
10Loading...
13
ከሰማይ መና እየወረደልን ነው..‼️‼️ ምድር ጦር በታንከኛና በሜካናይዝድ፤ አየር ኃይል ከራሺያ ሰራሽ ሃሊኮኘተሮች እስከ ቱርክ ሰራሽ ድሮኖች በኮማንዶ በኩል አየር ወለድ ኮማንድ ሪፐብሊካን ኮማንዶ የባሕር ኃይ ኮማንዶ ኤሊት ፎርስ መደበኛ እግረኛ ሰራዊት የፌዴራል ፖሊስ ኮማንዶ አማራ አድማ ብተና አማራ ፖሊስ አማራ ሽምቅ ተዋጊ አማራ ሚሊሺያ ግዞተኛ ካድሬዎች በአስራ አንድ ወራት አከርካሪውን መተነዋል። ይሄ ኃይል አማራ ክልል ገብቶ ቀርቷል። የአገሪቱ core የተባለው ኃይል ተበልቷል። አሁን የኦሮሚያ ሚሊሺያ የመከላከያ መለዮ ለብሶ እየመጣ ነው።  በሁለት ቀናት  119ሽ ኃይል ተጭኗል። ይህንን መልካም ዕድል በፍፁም አናሳልፈውም። ጦርነቱን ዐማራ ክልል ጨርሰን የተጓደለ መሣሪያ አሟልተን የነፃነት ቀናችን እናበስራለን። የወለጋ፣የሻሸመኒ፣የአርሲ፣የአመያ አማራን ጨፍጫፊ የሞት ትኬት ቆርጦ ያውም ስንቅና መሣሪያ ይዞ ወደ ቤትህ ሲመጣ  አለመደሰት ትችላለህ ወይ⁉️ አንድ የፋኖ መሪ የላከው መልዕክት!
24 00017Loading...
14
ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መግለጫ..‼️ '' ከእብድ ጋር ማን ይደራደራል..'' በድርድር ሰበብ እድሜውን ለማርዘም እና ህይወቱን ለማዳን የማይቧጥጠው ነገር ለሌለው ለፋሽስት ስርአት ከአማራ ፋኖ በጎጃም በዋና አዛዥ በአርበኛ ዘመነ ካሤ ኮምጠጥ ያለች መግለጫ።
15 59027Loading...
15
#እንደምን_አደራችሁ // ፋሽስቱ ህዝባዊ ያደረገዉን ህዝባዊ ለማድረግ እንነሳ.. ፋሽስት ስርአቱ በጦርነቱ መሸነፉን አከርካሪው መሰበሩን እራሱ አውቆታል። ተስፋ በመቁረጡምክንያት አሁን የቀረው የመጨረሻ የዉጊያ ስልት የሆነውን በመተግበር ህዝብ በማመላለስ እንደ ወያኔ ሰሜኑ ጦርነት በህዝብ ማእበል በመዋጋት ላይ ይገኛል። አሁን ጦርነቱን ህዝባዊ መልክ አንዲላበስ በኦሮሚያ ከፍተኛ ቅስቀሳ እና አፈሳ በማድረግ ወደአማራ ክልል እያስገባ እየተዋጋ ይገኛል። እንዳሰበው ሳይሆንለት እያለቀ ቢገኝም ሁሉም አማራ እንደ ህዝብ ተነስቶ በህዝባዊ ማእበል ሊያጠፋው የመጣውን ጠላትን በመውረር ባገኘበት ሁሉ ተቀራምቶ ለማጥፋት መነሳት አለበት። በአስገራሚ ብቃት በሁሉም ቦታ ጣታቸው የመሳሪያ ምላጭ በመሳብ ብዛት እዝኪዝል ድረስ ጐመን ለብለብ ወራሪውን ሀይል አጭደው እየከመሩት ይገኛሉ። በመሆኑም በማንኛውም መንገድ ከጀግኖቻችን ጐን መቆም አለብን።
15 8497Loading...
16
#ምኒሊክ_ቴሌቭዥን !! የዛሬውን ኢትዮ 360 ዛሬ ምን አለ ፕሮግራም በዚ ሊነክ ይከታተሉ👇👇👇👇👇👇👇👇 ➡️በዘላቂነት ሁሌም ሳይዘጋ ለመከታተል ከታች ያለው RUMBLE ሊንክ SUBSCRIBE አድርጋችሁ ተከታተሉ YOUTUBE👇👇 https://www.youtube.com/live/MCPogpnWmxw?si=oZNjhSxmudMuFm7W 🟥RUMBLE👇👇 https://rumble.com/v4x76ax-ethio360-friday-may-24-2024.html
15 8431Loading...
17
በጃዊ ታላቅ ኦፐሬሽን.. 1.ብሄራዊ በሚባል አካባቢ የጁላ ወታደር በአምስት ብረት ለበስ ታንክ፣ በሁለት ዙ23 ተታገዘ ውጊያ ከነበልባሎቹ ጋር አድርጎ ነበር፡፡ በዚህ ውጊያ ከ40 በላይ የወራሪው ሃይል አፈር ለብሷል። ቁጥሩ በውል የማይታወቅ ቁስለኛ ተደርጓል፡፡ 2. በባንቡክና አካባቢው የአገዛዙ ጥምር ጦር ተብሎ የሚጠራው ሃይል ጋር በነበረው ዉጊያ እንድሁ ከ100 በላይ ሲደመሰስ በጣም ብዙ ቁስለኛ ተደርጓል፡፡
16 4313Loading...
18
ታላቅ ጀብድ ጎንደር አይምባ ሰቀልት.. ታላቅ ጀብድ ጎንደር አይምባ ሰቀልት ቀጠና! መነሻውን ጎንደር አዘዞ አድርጎ ወደ ደንቢያ ሰቀልት ቀጠና ሲጓዝ የነበረ አንድ ሲኖትራክ፣ሁለት አይሱዚና አንድ ፓትሮል የአገዛዙ ሰራዊትና የሚንሻ ሀይል የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ በጌምድር ክፍለጦር በዋናነት የአይሸሽም ብርጌድና ወንድማቾች ሻለቃ ከተማረኩ 8 ቁስለኛ ውጭ ሌላው  ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል ሲል የጎንደር እዝ አስተዳደር ዘርፍ ሀላፊ ሻለቃ በላዬ ገልጿል።
15 8315Loading...
19
እየዘፈኑ ገብተው የአውሬ ሲሳይ.. የፋሽስት ሀይሉ አለኝ የሚለውን ሀይል በሚታየው መልኩ በይፋ አሳውቆ ጨርሶ በምትኩ በአፈሳ የተወሰዱ በ15ቀን ለብለብ ስልጠና የወጡ ጐመን ማዳበሪያ እና የአውሬ እራቶችን በገፍ ጭኖ እያስገባ ይገኛል። ጀግኖችም መሳሪያ ስለገባላቸው በሚገባ ድንቅ አቀባበል እያደረጉላቸው ይገኛሉ። ይህ የአውሬ ሲሳይ ጐመን ሰራዊት እየዘፈነ ገብቶ ሰአት ባልሞላ ዉጊያ እንደሚታየው እየታጨደ ያልቃል። በተጨባጭ የኦሮሞ ወጣት በገፍ እያለቀ ቁጥሩ እየተመናመነ ነው። የደቡብ ወጣት በማያገባው ገብቶ እያለቀ ነው። እራሳቸው መሪዎቹ ጠንቅቀው ያቁታል .... ይገባሉ አንድም ሳይተርፉ ያልቃሉ ። ሁሉም አማራ ህፃን አዛውንት ሳይል በዚ ወሳኝ ሰአት በበለጠ መልኩ በሁሉ ረንገድ ከጀግኖቹ ጋር በተጠንቀቅ ሊቆም ይገባል።
16 3625Loading...
20
ልዩ መረጃ.. ትላንት ግንቦት 19 ቀን 2016 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በጎጃም ቢትወደድ አያሌው ክፍለጦርን የተቀላቀሉ የአድማ ብተና አባላት ናቸው። የክፍለጦሩ አዛዥ ኮለኔል ጌታሁን መኮነን አቀባበል አድርጎላቸዋል። ኮለኔል #ጌታሁን "ከረፈደም ቢሆን እንኳን ወደ አማራዊ ቤታችሁ በደህና መጣችሁ።" ብሏል።
16 4553Loading...
21
የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር የዛሬ የውጊያ ውሎ ..‼️‼️ ዛሬ በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ ብርጌዶች ውስጥ በደንበጫ የኢንጅነር ክበር ተመስጌን ብርጌድ ፋኖ አባላት፣በማቻክል አማኑኤል የበላይ ዘለቀ ብርጌድ ፣በደብረ ኤልያስ የቀስተ ደመና ብርጌድ እንዲሁም በጎዛምን የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ የፋኖ አባላት ውጊያ ሲያደርጉ በመዋል የጠላትን ቅስም ሲሰብሩ ውለዋል። == በደንበጫ ወረዳ የኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ በሺ አለቃ ይርሳው ደምስ እና በአስር አለቃ ታደሰ ስመኝ የተመራው ጦር በደንበጫነ አካባቢው ሰፍሮ በህዝባችን ላይ እየቀለደ የሚገኘውን የጠላት ወራሪ ሀይል እያጨዱ ሲከምሩት ውለዋል።በዚህም ብዙ የነፍስ ወከፍ መሣሪያዎች መማረካቸውን በኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የሆኑት ፋኖ ተበጀ ማተቤ ገልጠውልናል። ==በማቻክል ወረዳ የበላይ ዘለቀ ብርጌድ የፋኖ አባላት በአማኑኤል ከተማ ለወራት ተሰማርቶ የከተማውን ህዝብ በማሰቃየት ላይ ያለውን የአብይ አህመድ ወንበዴ ቡድን ከጡሀቱ 12:00 ጀምሮ ዶግ አመድ ሲያረጉት በእረሳላይ እሬሳ ሲቆልሉት እስከ ቀኑ አምስት ሰአት ድረስ ያላባራ ጦርነት እንደነበርና በዚህ ውጊያ ላይም ደብረ ኤልያስ ወረዳን በማቆራረጥ የቀስተ ደመና ብርጌድ አባላትም ይህን ጠላት ከበላይ ዘለቀ የፋኖ አባላት ጋር በመሆን እንደ ቆሎ ሲያምሱት ውለው እጅግ ብዛት ያለው የነፍስ ወከፍ መሳሪያም ከአስታጥቄ መንጋ መንጠቃቸውን የበላይ ዘለቀ ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ፋኖ ገረመው ታንቲገኝ ገልጠዋል። በአርበኛ አንዳርጋቸው አዲስ እና በአምሳ አለቃ ታደሰ ልንገሬ እንዲሁም በመቶ አለቃ እሱባለው ዋለ የተመራው የበላይ ዘለቀ ብርጌድ የፋኖ አባላት እንደ እሳት ወራውርት እየዘለሉ የጠላትን ምሽግ እየሰበሩ የብርሐኑ ጁላ ፈርጣጭ መከላከያ የሚገባበት የሚወጣበት አሳጥተው ታሪክ በደማቸው ሲፅፉ መዋላቸውን ከስፍራው ተገኝተን ለማረጋገጥ ችለናል።በዚህ ብቻ አላበቁም የበላይ ዘለቀ ብርጌድ የፋኖ አባላት በአንድ ልዩ ኦፕሬሽን የተሰራ የብርጌለ ፋኖ ደግሞ ቤት ለቤት በመዞርና ከተማውን በመቆጣጠር በህዝብና በፋኖ ላይ የባንዳነት ስራ ሲሰሩ የነበሩ ከአስር በላይ የስርአቱ አሽከሮችንም ከእየ አልጋ ክፍላቸው እንደ አይጥ አድኖ በመያዝ በእጁ አስገብቶ ምርመራ እያደረገ ይገኛል።በአርበኛ ድረስ አለማየሁ የሚመራው የቀስተ ደመና የፋኖ አባልም በአማኑኤል ከተማ ሰፍሮ ህዝብ ሲያሸብር የነበረን የጠላት ሀይል ከቦ በመያዝ ሲያስጨንቀው እንደዋለ የብርጌዱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አርበኛ በላይነህ ሞላ ገልጠውልናል። ==በጎዛምን ወረዳ የሚገኘው የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ የፋኖ አባል ደግሞ በየቀኑ ታሪክ መስራት አይሰለቸውምና በዛሬው እለትም ከማርቆስ ተነስቶ አማኑኤል ላይ በእሳት ወናፈሎች እየተቀጠቀጠ ያለውን ግብረ አበሩን ለመታደግ ሲንደረደር ሲመለከቱ አስቀድመው በተሰጣቸው ቦታ የራሳቸውን ደፈጣ በመያዝ ዶግ አመድ ሲያደርጉት ውለዋል።እንኳንስ ከማርቆስ ተነስቶ አማኑኤል ገብቶ ላዋጋ ይቅርና የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድንም ማለፍ ያልቻለ ደካማና ልፍስፍስ ቡድን መሆኑን ሲያስመሰክር ውሏል።በአምሳ አለቃ ቁምላቸው እና በአምሳ አለቃ ሙሉ የሚመራው ይሕ የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ የፋኖ አባል ማታውኑ አስቀድሞ ደብረ ማርቆስ ከተማ በመግባት ብዛት ያለው ሚኒሻና አድማ ብተና እንዲሁም ፓሊስ ሲያደባይ ማደሩንም የብርጌዱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የሆኑት ፋኖ ነብዩ ገልጠዋል። መቀጥቀጥና መፈርጠጥ የባህሪው የሆነው የብርሐኑ ጁላ የግል ንብረት የሆነው የኦሮሙማው መከላከያ መሠል የሀገሪቱ ሸክም መከላከያ ከሚኒሻና ከፖሊስ እንዲሁም ከአድማ ብተና ጋር ምሽቱን ተጣልቶ እርስ በራስ ጦርነት ከፍቶ ማምሸቱንም የውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን ገልጠውልናል። አዘጋጅና አቅራቢ @ የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ መምህር ፋኖ ታደገ ይሁኔ(ዮፍታሔ)
17 83510Loading...
22
Media files
16 5881Loading...
23
Media files
17 2515Loading...
24
አንኳር የግንባር መረጃዎች ..‼️‼️ (በበለጠ ካሳ) 1) የህወሓት ታጣቂዎች ተጨማሪ ወረራ አደረጉ ቁጥራቸው ሦስት ሽህ ይሆናሉ የተባሉ ታጣቂዎች ከኣላማጣ አየር ማረፊያ በስተ ምዕራብ የሚገኙ ተራራማ ስፍራዎችን ይዘዋል።  ዛሬ ግንቦት 18/2016 ዓ.ም ከረፋዱ 4:30 ጀምሮ ከአየር ማረፊያ ተነስተው  ቅልሻ መድኃኔዓለም አካባቢ ሰፍረዋል።   ታጣቂዎች ዲሽቃ ሞርተር እና እና ሌሎች የቡድን መሣሪያዎች ሲያጓጉዙ ታይተዋል። ጌታቸው ረዳ ታጣቂዎችን እያሰወጣን ነው ሲል መግለጫ ከሰጠ በኋላ ነው የህወሓት ታጣቂዎች ወደ ቆቦ እና ላስታ ተራሮች አቅጣጫ መንቀሳቀስ የጀመሩት ይላሉ የመረጃ ምንጮች። 2) በሰሜን ጎንደር እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች ከባድ ውጊያ እየተደረገ ነው። ከግንቦት 16/2016 ጀምሮ እየተደረገ ባለው ውጊያ ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ውድመት ደርሷል። በቀጠናው የአፄዎቹ ክ/ጦር የፋኖ መሪዎች እንደሚናገሩት ወርቀደሞ 44ተልባ በተባሉ ቦታዎች ለ12 ሰዓታት በዘለቀ ውጊያ በትምህርት ቤት ሰፍሮ የነበረ የመንግሥት ኃይል ጉዳት ደርሶበታል። Zu-23 ጨምሮ ሌሎች መሣሪያዎች ተቃጥለዋል። 3) በደቡብ ወሎ በመቅደላ በአምባሰል በወግዲ አካባቢዎች ውጊያዎች እየተደረጉ ነው። በመቅደላ ዋርካዬ በተባለ ቦታ በተደረገው ውጊያ 18 በላይ የሚሊሺያ እና የዐድማ ብተና አባላት የሞት ጉዳት ደርሶባቸዋል። በወግዲ;አዳታ;ቄስ አምባ;ገለቤ በላይ ዘለቀ ምሽግ (ቦረቦር) ገልኝ አፋፍ ተብለው በሚጠሩ ቦታወች ግንቦት 17/16 ዓ.ም ከሰባት ሰዓት  እስከ ምሽት 12 ሰዓታት የቆዬ ውጊያ ተደርጓል። በቁጥር ያልታወቁ የመንግሥት ኃይሎች ላይ ጉዳት ደርሷል። ደሴ ከተማ በአራት የተለያዩ ቦታዎች በተመሳሳይ ሰዓት በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት 8 የፖሊስ አባላት ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተገምቷል። በአምባሰል ተራሮች አራቱም አቅጣጫዎች  ውጥረት ነግሷል። ውጊያ ሊቀሰቀስ ይችላል ሲሉ የመረጃ ሰጪዎች ጠቁመዋል። 4) ምስራቅ ጎጃም ወደ አማኑኤል ከተማ የፋኖ ኃይሎች ገብተዋል ተባለ። ለአራት ሰዓታት ከተደረገ ውጊያ በኋላ ነው የፋኖ ኃይሎች ወደ ከተማ የገቡት። በውጊያው የደረሰው ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት እየተጣራ ነው። 5) ምዕራብ ጎጃም ደምበጫ    የደምበጫ ፋኖዎችን ለማጥቃት ከብር ሸለቆና ከደምበጫ ከተማ በሁለት አቅጣጫ  ወደ ዋድ ኢየሱስ የገባው የመንግሥት ኃይል ከባድ መከላከል እና መልሶ ማጥቃት ገጥሞት ወደ ኋላ ተመልሷል ሲሉ የመረጃ ምንጮች አረጋግጠዋል። ከደምበጫ ከተማ የተነሳው ሌላው የመንግስት ኃይል ከባድ ውጊያ እያደረገ ሲሆን ቀድሞ ለፋኖዎች በደረሰ መረጃ ምክንያት ደፈጣ ተጥሎ የመንግሥት ኃይል ሙትና ቁስለኛ ሆኗል። የተወሰነ የፋኖ ኃይል ደግሞ በሌላ አቅጣጫ  ደምበጫ ከተማ ገብቷል ሲሉ የዓይን እማኞች ተናግረዋል። እሁድ ግንቦት 18/2016 ዓ.ም
18 0836Loading...
#ምኒሊክ_ቴሌቭዥን !! የዛሬውን ኢትዮ 360 ዛሬ ምን አለ ፕሮግራም በዚ ሊነክ ይከታተሉ👇👇👇👇👇👇👇👇 ➡️በዘላቂነት ሁሌም ሳይዘጋ ለመከታተል ከታች ያለው RUMBLE ሊንክ SUBSCRIBE አድርጋችሁ ተከታተሉ YOUTUBE👇👇 https://www.youtube.com/live/SrqlSUqs_a8?si=tMIAuozpFd5NFzT6 🟥RUMBLE👇👇 https://rumble.com/v4x76ax-ethio360-friday-may-24-2024.html
نمایش همه...
Ethio 360 Zare Min Ale "ወደ አማራ ሕዝብ የኦህዴድ ሰራዊት እጣ ፋንታና የሽመልስ አብዲሳ ዛቻ!" Thursday May 30, 2024

🥰 26👍 20 9👏 3😘 3👌 2
Photo unavailableShow in Telegram
አንድ የአድማ ብተና አዛዥ በስሩ የነበሩ 17 አባላትን በመያዝ ፋኖን ተቀልቀለ ..‼️‼️ ኢንስፔክተር ነጋ ገደፋው የተባለ የአድማ ብተና አዛዥ በስሩ የነበሩ 17 አባላትን ከነሙሉ ትጥቃቸው በመያዝ ወደ ፍኖ መቀላቀሉ ተሰምቷል። አዛዡ ከ17 የአድማ ብተና አባላት ጋር ነው  የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦርን የተቀላቀለው ሲል የክ/ጦሩ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሻለቃ ደረጀ ሰፈፈ ለአማራ ድምፅ ሚዲያ ገልጿል። (ምስል ከፋይል)
نمایش همه...
👍 125🥰 6🏆 5❤‍🔥 4👏 4 2🔥 2 1👌 1
Photo unavailableShow in Telegram
ከአገዛዙ መንደር የተመነተፈ መረጃ ..‼️‼️ የአገዛዙን እቅድና መረጃዎች ከምንጊዜውም በላይ በማነፍነፍ ላይ እንገኛለን፤ እናንተም አግዙን። የደረሱንን መረጃዎች መዝነን ለሚዲያ መዋል ያለበትን ብቻ መርጠን ቀጥሎ እንዳለው በአጭር በአጭሩ ማጋራታችንን እንቀጥላለን። 1. በሞጣ በነበረ የድሮን አሰሳ "ፋኖ ወደ ሞጣ ተጠግቷል" የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል። 2. በጎንደር ለድሮን ጥቃት እንቅፋት ከሆኑ ነገሮች ውስጥ መልካ ምድሩ እና ፋኖ ቋሚ ቦታ ይዞ አለማዋጋት የሚል ግምገማ አስቀምጠዋል። 3. ላስታ እና እብናትን የሚያዋስኑ ቀጠናዎች ላይ ነጻ የማድርግ እንቅስቅሴ እንዲደረግ በሚል ወስነዋል። 4. ሰሞኑን አውቶቡስ አግተልትለው ካስገቡ በኋላ "90ሺ ሰራዊት ወደ አማራ ክልል አስገባን" የሚለው ፍፁም ውሸትና የስነልቦና ብልጫ ማምጣትን ያለመ መሆኑን የምንጮች መረጃ ጠቁሟል። የገባው ኃይል ወደ 13ሺ በታች መሆኑም ታውቋል። (ለዚህ ቀላል ሂሳብ በትልቅ assumption ብንሰራ እንኳን 47 ሰው የሚይዝ በትልቁ 500 አውቶቡስ ገብቷል ብለን ብናስብ እንኳን የአገዛዙ ፕሮፖጋንዳ ወደል ውሸት መሆኑን ግልፅ ያደርጋል። አስገራሚ ነገር አሁን የመጣው ኃይል ደግሞ በእራሱ ፈስ እንኳን የሚደነግጥ መሆኑ ነው 😁) 5. ከትላንት ሌሊት ጀምሮ በእንጅባራ ከተማ በምዕራብ ዕዝ መሪነት እየተደረገ ያለ ስብሰባ መኖሩን ባህርዳር ዊክሊክስ ሰምታለች። በጉዳዩ ተጨማሪ መረጃ እንፈልጋለን።
نمایش همه...
👍 159 16🤔 6🫡 6🔥 4🥰 4👏 3😍 2
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አዳዲስ ፋኖዎችን አሰልጥኖ አስመረቀ!..‼️‼️ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዡ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴና ሌሎችም የዕዙ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ግንቦት 22 ቀን 2016 ዓ.ም ለስድስት ወር ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሲሰለጥኑ የነበሩ ፋኖዎች ተመርቀዋል። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ "የአማራ ሕዝብ የገጠመውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ ስልጠናውን በድል ተወጣችሁታል፤ እናንተ የአማራ ሕዝብ የገጠመውን የህልውና አደጋ ቀልባሽና የአማራ ሕዝብ የቁርጥ ቀን ልጆች ናችሁ በዚህ ልትኮሩ ይገባል።" ብሏል:: 251
نمایش همه...
👍 182 22🔥 8👏 5🥰 2🫡 2👌 1😍 1
Photo unavailableShow in Telegram
መረጃ ጎንደር..‼️‼️ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዕዝ በአራቱም አቅጣጫ አየያደረገ ያለውን ተጋድሎ አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በደንቢያ፣በእብናት፣በበለሳ፣ በአርማጭሆ፣በሰቀልት እና በመተማ ውጊያዎች እየተደረጉ ነው ሲል የዕዙ ዋና አዛዥ ሻለቃ ሐብቴ ተናገረ። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር በወገራ ወረዳ ከገደብየ ጀምሮ እስከ ጨዋ ቀበሌ ድረስ ባለው ቀጠና በእያንዳንዱ ቀበሌ ሐይለኛ ውጊያ እየተደረገ እንደሆነም ተናግሯል። ውጊው ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት የጀመረ  ሲሆን መረጃው አስከተሰጠበት ሰዓት ቀጥሏል ብሏል። ለቁጥር የሚያታክት የጠላት ጦር የገባ ቢሆንም ከቆይታወች በኋላ ለቁጥር የሚያታክት አስክሬን ሆኗል ሲል ዋና አዛዡ ተናግሯል። ድል ለአማራ ህዝብ! ድል ለአማራ ፋኖ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ግንቦት 22/2016 ዓ/ም ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
نمایش همه...
👍 173 20🔥 10🥰 4👏 3🏆 3 1😍 1
Photo unavailableShow in Telegram
"ገና አንድ ሚሊዮን ተጨማሪ ኦሮሞ እናስታጥቃለን" ..‼️‼️ ነፍጠኛን እንዲቀጣ አንድ ሚሊዮን ቄሮና ቀሬን አስታጥቀን ወደ አባይ ማዶ እንልካለን: አሁን ወደ ጎጃምና ጎንደር የምንልከው ቄሮ እንደ 2008ቱ ዱላና ዲንጋይ የያዘ ሳይሆን ዘመናዊ መሳሪያን የታጠቀ ነው: አሁን የጦር ጀቷና ድሮንም የቄሮ ናት:: ነፍጠኛ ትናንት ወሎን ፊንፊኔንና አዳማን የኔ አደርጋለሁ ብሎ ይመኝ ነበር: አሁን ግን እባካችሁ ባህር ዳርንና ጎንደርን አስተርፉልኝ ሁኗል እለቅሶው:: ደብረብርሀንማ ድሮም የእሱ እንደማይሆን ያውቃል ቢመኝም አያገኘውም:: አሁን እናንተ በርትታችሁ አበርቱን የውስጥ የቤት ስራችሁን ስሩልን: ትምክህተኛውን ለእኛ ተውልን የፖለቲካ ተሳትፎው ከኛንጋቶና የም ብሄረሰብ ያነሰ ሚና እስከማይኖረው አድርገን እንቀጣዋለን: በአገልግሎት ዘርፍም ልክ እንደ ቻይናና የውጭ ዜጋ በክፍያ ነው ምናስተናግደው : እመኑን ድጋሜ ኦሮሞን እንዳይንቅ እንዲያከብርና እንዲፈራ አድርገን ሰብረነዋል ገናም እንሰብረዋለን:: አቶ ሽመልስ አብዲሳ ቅዳሜ ምሽት በኢሊሊ ሆቴል በተደረገው የኦሮሞ ባለ ሀብቶችና ወጣት ተፅኖ ፈጣሪወች በኦሮሞኛ ያስተላለፉት መልዕክት ትርጉም:: "Oromoo miliyoona tokko hidhachiifna." Nafxanyaa adabuuf qeeroo miliyoona tokko  Hidhannoo hidhachisne Gara laga Abbayyaa gama biraatti ni ergina .Amma qeroo garaa Gojam fi Gondar erginu kun akka bara 2008 ulee fi dhagaa qabate  osoo hin taane, meeshaalee ammayyaa kan  hidhatee dha .Amma jeettiiwwan waraanaa fi dirooniin kan qeerooti. Nafxanyaan   kaleessa Walloo, Finfinee fi Adaamaa hawwaa ture, amma garuu mee Bahar Daarii fi Gondar naaf kennaa jecha jiraa. Debrebrhan kan isaan  akka hin taane beekan, yoo barbaadni illee akka hin arganne beeku .Amma isin Jebadhaa Nu Jebesaa . Hojii manaa keessaa keessan nuuf hojjedhaa.Of tuultuu nuuf dhiisaa . Nafxanyan gatona fi Sabaa yami irraa Gahee xiqqaa akkaa  qabaatu gonee Isa adabnee cabsina. Oboo Shimels Abdisaa Dilbata galgala Hoteela Ililiitti Ergaa walgahii dureeyyii Oromoo fi dargaggoota dhiibbaa uumaan irrattii dabarsan .
نمایش همه...
🤣 105👍 59 7👏 3🤔 3🫡 3❤‍🔥 2🤬 2🔥 1🥰 1😍 1
00:33
Video unavailableShow in Telegram
ሀላፊታችን እንወጣ ..‼️‼️ የፍሽስት ስርአቱ ቀደም ብሎ በሰውር በር ዘግተው የሚጠነሰሱትን ድብቅ የጦርነት አላማቸውን አሁን በግልፅ እንዲህ በአደባባይ ሲናገር ይህ ተደጋጋሚው ነው ። ይህንን ቪድዮ አማራ የተባለ በሙሉ በቅርበት በዝምድናም ይሁን በአካባቢው ለሚያቃቸው ለሚኒሻ እና አድማ ብተና እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው ሼር አድርጐ የማድረስ ትልቅ ሀይፊነት ስላለበት ባስቸኳይ በመረባረብ ሀላፊነታችንን እንወጣ ።
نمایش همه...
👍 144 10🔥 7🫡 4🥰 3👏 3😘 2 1❤‍🔥 1😍 1🏆 1
Photo unavailableShow in Telegram
በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የአየር ወለድ ኮማንዶ ሰራዊት እየተራገፈ መሆኑ ተሰማ! ..‼️‼️ የአየር ወለድ ኮማንዶ አባላቱ እየተጓጓዙ ያሉት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት በሆነ ቦይንግ አይሮፕላን መሆኑም ነው የታወቀው። ከግንቦት 19/2016 ዓ/ም ምሽት ጀምሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት በሆነ ቦይንግ አይሮፕላን ብዛት ያላቸው የአየር ወለድ ኮማንዶ ሰራዊት አባላት በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ እየተራገፉ መሆኑን ሁኔታውን በቅርብ ሲከታተሉ የነበሩ እማኞች  ገልፀዋል። የአየር ወለድ ኮማንዶ አባላቱ በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ የሚያርፉት ምሽት ላይ ሲሆን ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በተከታታይ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወታደሮች መራገፋቸውን እማኞቹ ለጣቢያችን ጨምረው ገልፀዋል። "ከግንቦት 19 ጀምሮ በተከታታይ ምሽት ላይ አንድ የመንገደኞች መጓጓዣ የሆነ ቦይንግ አይሮፕላን ያርፋል በውስጡም የጦር መሣሪያና ቀለል ያለ ቦርሣ በጀርባቸው ያዘሉ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወታደሮች ይወርዳሉ" ሲሉ የተናገሩት አንድ የአይን እማኝ፡ አይሮፕላኑ ሊያርፍ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት ከባለሞያዎች ውጭ በአየር ማረፊያው አከባቢ ያሉ ሰዎች እንዳያዩ አከባቢውን ለቀው እንዲሄዱ ይደረጋል ብለዋል። ከዚህ ቀደም በርካታ ቁጥር ያላቸው የገዢው ቡድን ወታደሮች መሣሪያቸውን እንደያዙ የመንገደኞች መጓጓዣ በሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን ተሳፍረው ላሊበላ አየር ማረፊያ ሲወርዱ እንደነበር የአይን እማኞቹን ጠቅሶ መዘገባችን አይዘነገጋም። ይሄው ድርጊት በተመሣሣይ በባሕርዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ እና በጎንደር አፄ ቴዎሮስ አየር ማረፊያ የአገዛዙ ወታደሮች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በህዝብ መጓጓዣ አይሮፕላኖች ተሳፍረው ሲያርፉ እንደነበር ተገልጿል። ለዚህ ማስረጃ የሚሆን የገዢው ብልፅግና ፓርቲ ወታደሮች ከነ ማሣሪያቸው በመንገደኞች አይሮፕላን ሲሳፈሩና ተሳፍረው እየበረሩ ሳለ በራሳቸው በሰራዊቱ የተቀረፁ የተንቀሳቃሽ ምስል ማስረጃዎች በማህበራዊ ትስስር ገፆች ላይ ሲዘዋወር ሰንብቷል። የአማራ ድምፅ
نمایش همه...
👍 111 10👏 2😘 2🥰 1😍 1
00:55
Video unavailableShow in Telegram
#እ_የ_መ_ጡ_ነው ..‼️‼️ የአድዋ ክፍለ ጦር የአዲስ ነበልባል ፋኖዎች ምርቃት💪💪🔥 የንጋት ጮራ ብርጌድ ተወርዋሪ ፋኖ ኮማንዶ በቅርቡ ወደ አማራ ክልል የገባው ጎመን የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ውስጥ ከሚዋጋው ይልቅ የጥይት ድምፅ ሲሰማ እግር አውጪኝ የሚለው አብዛኛው ነው ። ድሮም የጦር ታሪክ ልምድ የለሌለው ሄዶ ለገበሬው እርሻ ማዳበሪያ ከመሆን አያልፍም ።
نمایش همه...
👍 172 16🔥 10❤‍🔥 8🫡 6🥰 2
ከ: አማራ ፋኖ በጎንደር የተሰጠ መግለጫ፤ ቀን 21/9/2016 ዓ.ም ..‼️‼️ ጉዳዩ: የምህረት አዋጁ ለተጨማሪ 15 ቀናት መራዘሙን ስለማሳወቅ፤ ለ:  የጸጥታ አካላትና የታችኛው መዋቅር አካላት፦  አድማ ብተና  ሚሊሻ  ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)  መከላከያ ሰራዊት  ፌዴራል ፖሊስ  መረጃና ደህንነት አካላት  ለታችኛው የአገዛዙ መዋቅር አካላት በሙሉ፤ የአማራ ፋኖ በጎንደር ለጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት ያወጣው የምህረት አዋጅ ከግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የምህረት አዋጁ ጠቀሜታ ላቀ ያለ ሆኖ በመገኘቱ ሳቢያ ለተጨማሪ 15 ቀናት ማለትም ከዛሬ ግንቦት 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓ.ም እንዲራዘም ተወስኗል፡፡ ከዚህ ቀደም እንደሚታወቀው የአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት በአማራ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት አውጆ ህዝብ እየጨፈጨፈ፣ ቤት ንብረት እያወደመ፣ እንስሳትን እየገደለና የአማራን ህዝብ በቃላት ሊነገር የማይችል ሰቆቃ ውስጥ የጣለው የብልጽግና ሰው በላ አረመኔ አገዛዝ መሳሪያ ሆናችሁ ስታገለግሉ ቆይታችኋል፤ በገዛ ህዝባችሁ ላይም መአት አውርዳችኋል፡፡ እናንተ የምታገለግሉት ክፉና ጨካኝ አገዛዝ ጸረ አማራ እና ጸረ ኢትዮጵያ ከመሆን አልፎ እንስሳትን የሚረሽን፣ ሰብል የሚያቃጥልና የሚያበላሽ፣ እና ቤት ንብረት የሚያወድም፤ ህጻናት ሴቶችን እና እናቶችን ሚደፍር፤ የስድስት አመት ወንድ ህጻን ሳይቀር የሚደፍር አውሬ ስርአት አገልጋዮች ሆናችሁ መቆየታችሁን በዋላችሁባቸው አውደውጊያዎችም ሆነ ውጊያ ባልተደረገባቸው ሰላማዊ መንደሮች በአይናችሁ በብረቱ ተመልክታችኋል፡፡ የኦሮሙማ አፓርታይድ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ እየፈጸመ ያለው ወንጀል ሰማይ ብራና፣ ባህር ቀለም ቢሆን እንኳ ተጽፎ የማያልቅ መሆኑ መቸም ከማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ የአማራ ህዝብ ተፈጥሮ የሰጠቸውን የመኖር መብት እንደ ወንጀል ቆጥሮ የአማራን ህዝብ ዘር የማጥፋት ወንጀል (Amhara Genocide) የሚፈጽም እና ህዝባችንን ለስደት፣ ለጉስቁልናና ለመጠነ ሰፊ ውድመት የዳረገውን ይህንን አውሬ አገዛዝ ያገለገለ በሙሉ የታሪክ እዳ፣ የሞራል ተጠያቂነት፣ የህሊና ክስ፣ እና የዳኝነት ፍርድ አለበት፡፡ የዚህ ጥቁር ታሪክ ተሳታፊ የሆነ በሙሉ ለማንም የማይገዛውን ኩሩ እና መንፈሰ ጠንካራ የአማራ ህዝብ እሴት የካደ እና ባርነትን ወዶና ፈቅዶ የተሸከመ አሳፋሪና ክብሩን በምስር ወጥ የለወጠ ከሀዲ በመሆኑ የትውልድ አተላ ተብሎ ይቆጠራል፡፡ ይሁንና የአማራ ፋኖ በጎንደር እነዚህ የጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት የአገዛዙ ታዛዦች ወይም ትእዛዝ ፈጻሚዎች መሆናቸውን ይገነዘባል፡፡ ይህንንም በመረዳት ዛሬ ለአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት ከአሁን በፊት ከግንቦት 6 ቀን እስከ ግንቦት 21 ቀን ለ15 ቀናት እንዲቆይ ሆኖ የጸደቀው የምህረት አዋጅ ለተጨማሪ 15 ቀናት፤ ከግንቦት 22 እስከ ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓ.ም እንዲራዘም ተወስኗል፡፡ የምህረት አዋጁም የሚከተሉትን ዋና ዋና ጉዳዮች ይዟል፦ 1) የአማራ ፋኖ በጎንደርን ለመቀላቀል እና ይሄንን ሰው በላ አገዛዝ ለማስወገድ የሚደረገውን ትግል መቀላቀል ለሚፈልጉ የጸጥታ አባላት እና የታችኛው መዋቅር አካላት ሙሉ ምህረት ማድረጉን ያሳውቃል፡፡ ወደ አማራ ፋኖ በጎንደር የሚገቡ የጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት ትጥቃቸውና ደህንነታቸው ተጠብቆላቸው፤ ምንም አይነት ጥያቄ ሳይቀርብባቸው፣ አስፈላጊው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷቸው ትግሉን እንደሚቀላቀሉ ሙሉ ማስተማመኛ እንደምንሰጥ እናረጋግጣለን፡፡ 2) ወደየቤተሰባቸው መሄድ ለሚፈልጉ የጸጥታ አካላት እና የታችኛው መዋቅር አካላት የአማራ ፋኖ በጎንደር ሙሉ ጥበቃ፣ የትራንስፖርት ገንዘብና አልባሳትን የሚያቀርብላቸው ሲሆን በሰላም ወደቤተሰባቸው እንዲቀላቀሉ ለማስቻል መዋቅራዊ አሰራሩን ሙሉ በሙሉ የሚጠቀም መሆኑን ያሳውቃል፡፡ ይህንን የምህረት አዋጅ ያለምንም እንከን ለማከናወንም የአማራ ህዝብ፤ የአማራ ፋኖ በጎንደር የሰጠውን ትእዛዝ በመፈጸም ለምህረት አዋጁ ተጠቃሚ የጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት ቀና ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ በመሆኑም የአማራ ፋኖ በጎንደር ለአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት ይሄንን የምህረት አዋጅ እድል በአስቸኳይ እንዲጠቀሙ ሲል ጥሪውን ያቀርባል፡፡ የተሰጠው ቀነገደብ ካለቀ በኋላ እድሉን ሳትጠቀሙበት ብትቀሩ ግን ለሚወሰድባችሁ እርምጃ ሀላፊነቱን ራሳችሁ የምትወስዱ ይሆናል፡፡ ይህንን የምህረት አዋጅ እንዲያስፈጽሙ ጥብቅ ትእዛዝ የተሰጣቸው የአማራ ፋኖ በጎንደር ክፍለጦሮች እና ብርጌዶች የሚከተሉት ናቸው፤ 1) ጉና ክፍለጦር 2) ራስ ደጀን ክፍለጦር 3) ዘርዓይ ክፍለጦር 4) አድዋ ክፍለጦር 5) ገብርዬ ክፍለጦር 6) ሜ/ጄ ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለጦር 7) አጼዎቹ ክፍለጦር 8) ቴዎድሮስ ክፍለጦር 9) ተከዜ ክፍለጦር 10) ጥቁር አንበሳ ብርጌድ 11) አስቻለው ደሴ ብርጌድ 12) ነበልባሉ ብርጌድ 13) ድልበር ብርጌድ 14) ቻላቸው እንየው ብርጌድ 15) ጫንድባ ብርጌድ 16) ወንድማማቾች ብርጌድ 17) ተከዜ ተፋሰስ ናደው ብርጌድ He ላለፉት 15 ቀናት የወጣውን የምህረት አዋጅ በመጠቀም በሽህዎች የሚቆጠሩ የጸጥታ አካላትና የታችኛው መዋቅር አካላት እጃቸውን ሰጥተዋል፡፡ አረመኔውን አገዛዝ መታገል የፈለጉት፤ በተለይም ሚሊሻ እና አድማ በታኝ አባላት በገፍ ወደ ፋኖ ሰራዊት ተጠቃለው አስፈላጊው ስልጠና እየተሰጣቸው ይገኛል፡፡ ወደየቤተሰቦቻቸው መሄድ የፈለጉትም እድሉ ተመቻችቶላቸው በሰላም እንዲሄዱ ተደርገዋል፡፡ አሁንም የቀራችሁት የጸጥታና የታችኛው መዋቅር አካላት በእነዚህ 15 ቀናት ውስጥ የምህረት አዋጁን እንድትጠቀሙ ሲል የአማራ ፋኖ በጎንደር ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ የምህረት አዋጁ ከተራዘመበት ግንቦት 22 እስከ ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ጸንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡ የአማራ ፋኖ በጎንደር ይህ የምህረት አዋጅ የመጨረሻ የምህረት አዋጅ መሆኑን በጥብቅ ያሳስባል፡፡ ድል ለፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ! አርበኛ ባዬ ቀናው፤      የአማራ ፋኖ በጎንደር ሰብሳቢ
نمایش همه...
👍 142 8🥰 7🫡 2 1👏 1😱 1😍 1🏆 1😡 1