1 418
مشترکین
-224 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-930 روز
آرشیو پست ها
1 418
የሂልሳይድ ት/ቤት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ክፍል/1-6/ ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ
1.የሶስተኛ ተርም የደረጃ ተማሪዎች
ሽልማት ነገ በ2/10/18 የተማሪዎች የሰልፍ ስነ-ስነርዓት ላይ የሚሰጥ ሲሆን ወላጆች በዝግጅቱ ላይ መገኘት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን ።
2.የ6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ያልጨርሷቸው በርካታ የክፍል ውስጥ ተግባራት ስላሉ ሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች ደብተሮች እና የታዘዟቸውን ስራዎች ይዘው እንዲመጡ እያሳሰብን በቀጣይ ቀናት የሚኖፘቸውን ተግባራት በተከታታይ የምናሳውቅ መሆኑን እየገለጽን ወላጆች መረጃዎችን በመከታተል ተግባራዊ እንድታደርጉ ለማሳሰብ እንወዳለን።
