cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

️️️️️𝗙𝗔𝗡𝗔 𝗧𝗩 (ፋና) 🇪🇹

This is FANA Media and Communication Corporate’s official Telegram channel. For more updates please visit https://t.me/fana_televisions #ሼር 🙏 #በማድረግ_አጋርነታችሁን_አሳዩን ሀሳብ ወይም መረጃ ለማቀበል @FANA_TV_BOT https://t.me/joinchat/WC9-gid0rxB-S4Ac

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
11 843
مشترکین
+424 ساعت
+367 روز
+22030 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የ'ገበታ ለሀገር' ፕሮጀክቶችን ለየክልሉ አስረከበ ******************** በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለተከናወኑት የ'ገበታ ለሀገር' ፕሮጀክቶች ዛሬ አንድ ሌላ ምዕራፍ ተከናውኗል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ዛሬ ባዘጋጀው መርሃ ግብር ፕሮጀክቶቹን ለአማራ፣ ለኦሮሚያ እና ለደቡብ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስረክቧል። በተጨማሪም በገበታ ለሀገር የተገነቡ ሎጆችን ስራ የማስኬድ ተግባርን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በስካይ ላይት ሆቴል ተቋሙ በኩል እንዲወጣ የስምምነት ፊርማ ሥነሥርዓት ተካሂዷል። ከአራቱ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ሶስቱ (ሃላላ ኬላ ሎጅ፣ ጨበራ ጩርጩራ የዝሆን ዳና ሎጅ እና ወንጪ ኢኮ ሎጅ) በቅርቡ መመረቃቸው የሚታወስ ሲሆን፤ የጎርጎራ ፕሮጀክት ስራም በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል። በጠቅላይ ሚኒስሩ ከፍተኛ ትኩረት እና አመራር የተከናወነው የ’ገበታ ለሀገር’ ስራ የብሔራዊው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ማዕዘን የሆነውን ቱሪዝምን የማሳደግ ዓላማ ያለው ነው። እነዚህ ፕሮጀክቶች በመጀመሪያው ፋይናንስ የማሰባሰብ ምዕራፍ የኅብረተሰቡን ድጋፍ በሰፊው ያሰባሰቡ፣ በግንባታቸው ምዕራፍ ግዙፍ የስራ ዕድል የፈጠሩ ብሎም ታላላቅ የመሰረተ ልማት ስራዎች እንዲከናወኑ በር የከፈቱ ናቸው። በፈጠራ የተሞላ የፕሮጀክት ስራ እና አስተዳደር እና ፈጣን አፈፃፀም ምን ሊመስል እንደሚችል ማሳያም ሆነዋል። ቀጣይ የስራ ማስኬድ እና ማስተዳደር ተግባሩ ለብሔራዊ ሰንደቅ ተሸካሚው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሃላፊነት መሰጠቱም የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ ከማስቻሉም ባለፈ ለዓለም አቀፍ የቱሪዝም መዳረሻነት ትውውቅ ከፍ ያለ ዕድል እንደሚፈጥር ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
10Loading...
02
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ255 ሺህ የመዲናዋ ነዋሪዎች ማዕድ አጋራ *************** የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ255 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካሞች እና በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ የመዲናዋ ነዋሪዎች ማዕድ አጋርቷል። የማዕድ ማጋራቱ የተከናወነው በሁሉም ክፍለ ከተሞች እና የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት በኩል ሲሆን፤ ዓላማውም ነዋሪዎቹ በዓሉን በፍሰሐ እንዲያሳልፉት መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል። ሰርተው ካገኙት ለወገኖቻቸው ማካፈልን ባሕል ላደረጉ የከተማዋ ልበ ቀና ባለሀብቶች እና በጎ ፈቃደኞች ከንቲባ አዳነች በከተማ አስተዳደሩ ስም ምስጋና አቅርበዋል።
770Loading...
03
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና መቼ ይሰጣል ? እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል። ፈተናው ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ ነው። ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ይሰጣል ተብሏል። ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራበት ነው። ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ለኢፕድ ከሰጠው መረጃ ተመልክተናል። በሌላ በኩል ፤ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የሬሜዲያ ተማሪዎች ከታህሳስ ወር ጀምሮ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ቢሆንም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተመደቡ ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም። ተማሪዎቹ የትምህርት ጊዜያቸው እያለፈ እንደሆነና አስቸጋሪ ጊዜ እያሳለፉ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ ቅሬታ አቅርበዋል። 70% ፈተናው በሰኔ ወር ይሰጣ መባሉ ደግሞ እንዳስጨነቃቸው ገልጸዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ፦ - የነዚህ ልጆች ዕጣ ፋንታ ምንድነው ? - ከዚህ በኃላ መቼ ተጠርተው ተምረው ለፈተና ይቀርባሉ ? - ለምን ምቹ ሁኔታ ከሌለ ቀደም ብሎ ሌላ ግቢ አይመደቡም ነበር ? -  አሁን መፍትሄ ምንድነው ? የሚሉ ጥያቄዎችን ይዞ የዩኒቨርሲቲውን አመራሮች በተደጋጋሚ በድምጽ እና በፅሁፍ ለማናገር ጥረት ቢያደርግም #ቁርጥ ያለ ምላሽ ማግኘት አልቻለም። በቀጣይም ጥረቱን ይቀጥላል። ዩኒቨርሲቲውም ሆነ ከትምህርት ሚኒስቴር ምላሽ ካገኘ ያቀርባል። Via @tikvahUniversity @tikvahethiopia
1840Loading...
04
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ926 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሃላፊ አቶ እሸቱ ጎዴቶ እንደገለጹት÷ የክልሉ የይቅርታ ቦርድ በይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን የሚያሟሉ ታራሚዎችን ከመንግስት፣ ከህዝብና ከታራሚ ጥቅም አኳያ ሲመረምር ቆይቷል። በተደረገው ምርመራም በአጠቃላይ የይቅርታ ጥያቄ ካቀረቡ 978 ታራሚዎች መካከል መስፈርቱን ያሟሉ 926 ታራሚዎች ጥያቄያቸው ለክልሉ መንግስት ቀርቦ የይቅርታ ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን ተናግረዋል። የይቅርታው ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል 920 ታራሚዎች ከእስር የሚለቀቁ ሲሆን÷ስድስቱ ደግሞ የእስራት ጊዜያቸው የተቀነሰላቸው ናቸው። ታራሚዎቹ በማረሚያ ቤት በነበራቸው ቆይታ በአግባቡ ስለመታረማቸው፣ ስለመታነጻቸውና ስለመልካም ባህሪያቸው ምስክርነት የተሰጠባቸው መሆኑንም አመልክተዋል። #ዳጉ_ጆርናል
8460Loading...
05
አስተራዜኒካ ኩባንያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት የደም መርጋት በሽታ እንደሚያስከትል አመነ‼️ ኮቪሽልድ የተሰኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት በ150 ሀገራት ላሉ ዜጎች በክትባት መልክ ተሰጥቷል። ክትባቱን የወሰዱ 50 ሰዎች የ100 ሚሊዮን ፓውንድ የጉዳት ካሳ እንዲከፈላቸው ክስ መስርተዋል። አስተራዜኒካ ኩባንያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት የደም መርጋት በሽታ እንደሚያስከትል አመነ፡፡ እስከ ታህሳስ 2023 ድረስ 61 ሚሊዮን የዓለማችን ዜጎች በኮሮና ቫይረስ ምክንት ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ የሚሞቱ ዜጎችን ለማዳን በ150 የዓለማችን ሀገራት በክትባት መልክ ከተሰጡ ክትባቶች መካከል መቀመጫውን ለንደን ባደረገው የአስተራዜኒካ ኩባንያ ምርት የሆነው ኮቪሽልድ የተሰኘው ክትባት ዋነኛው ነው፡፡ የዚህ ኩባንያ ምርት የሆነውን ኮቪድሽልድ የተሰኘውን ክትባት ወስደን ለደም መርጋት እና በሰውነት ውስጥ ለሚከሰት የደም መፍሰስ ችግር ተዳርገናል ያሉ ዜጎች ክስ መስርተዋል፡፡ 50 ይናሉ የተባሉት እነዚህ ተጎጂዎች አስተራዜኒካ የተሰኘው ኩባንያ 100 ሚሊዮን ፓውንድ የጉዳት ካሳ ሊከፍለን ይገባል ሲሉ ክስ መመስረታቸውን ዘ ቴሌግራፍ ዘግቧል፡፡ ክስ የተመሰረተበት አስተራዜኒካ ኩባያም ኮቪሽድ የተሰኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት የደም መርጋትን ጨምሮ ሌሎች የጎንዮሽ ጉዳቶች እንዲከሰት ምክንያት እንደሚሆን አውቃለሁ ብሏል፡፡ ተጎጂዎች ባቀረቡት ክስ ላይ ክትባቱን በመውሰዳቸው ምክንያት ከስራ መቅረትን ጨምሮ በየዕለቱ የተለመዱ ስራዎችን መከወን እንደተሳናቸው ተናግረዋልም ተብሏል፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት በበኩሉ አስተራ ዜኒካ ኩባንያ ያመረታቸው የኮሮና ቫይረስ ክትባቶች ካደረሱት ጉዳት ይልቅ ያተረፉት የሰው ህይወት ይበልጣል ሲል ምላሽ ሰጥቷል፡፡ ድርጅቱ አክሎም ኮቪድሽልድ ክትባት በእንግሊዝ እና በህንድ በብዛት እንዲመረቱ ተደርጎ ወደ 150 የዓለማችን ሀገራት መሰራጨታቸው የብዙዎችን ህይወት መታደግ አስችሏልም ብሏል፡፡ ይሁንና ክትባቱን በወሰዱ የተወሰኑ ሰዎች ላይ የደም መርጋት እና መሰል የጤና እክሎችን አድርሷል ሲልም የዓለም ጤና ድርጅት ተናግሯል፡፡ አልአይን 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
9232Loading...
06
ተያዘ‼️ መነሻውን መቀሌ በማድረግ ከሲሚንቶ ጋር ተጭኖ ወደ ከሚሴ ከተማ ሊገባ የነበረ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሳሪያ በቁጥጥር ሥር ውሏል። በሰሌዳ ቁጥር አማ 17744 ኤፍ ኤስ አር ተሽከርካሪ መነሻውን መቀሌ በማድረግ ከሲሚንቶ ጋር በድብቅ ተጭኖ መዳረሻውን ከሚሴ ያደረገው ህገ ወጥ የቡድን እና የነፍሰ ወከፍ የጦር መሳሪያ ከነ አሽከርካሪውና ረዳቱ በህብረተሠቡ ጥቆማ ደጋን ከተማ ላይ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ 2 ዲሽቃ ፣1 ስናይፐር ፣01 አርባ ጎራሽ ፣04 ኤስኬስ በአጠቃላይ 08 የነፍስ ወከፍ እና የቡድን መሳሪያ መነሻውን መቀሌ ካደረገው ተሽከርካሪ ከስሚንቶ ጋር ተጭኖ ለአሸባሪው ሸኔ ለማድረስ የታቀደ ነበር ተብሏል። 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
90Loading...
07
Media files
7890Loading...
08
እንደዚህ ያሉ ሰዎችን ያብዛልን❗ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የበሱፍቃድ ሪልስቴት ባለቤት አቶ በሱፍቃድ ቦሌ መድሂኒዓለም አካባቢ ጫማ እያስጠረገ በነበረበት ሰዓት ultara 23 ስልክ ባጋጣሚ በተቀመጠበት ወንበር ላይ ረስቶ በመሄዱ ሊስትሮ ጠራጊው የስልኩን ባለቤት አፈላልጎ ቢሮው ድረስ ሄዶ አስረክቧል። እንደዚህ ያሉ ታማኝ እና ቅን ሰዎችን ያብዛልን። ልጁን የምታውቁት በውስጥ መስመር ላኩልኝ። አዩዘሀበሻ 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
4450Loading...
09
ከራያ አላማጣ እና ኮረም የደረሰኝ መረጃ‼️ 🎯አላማጣ የህወሓት ሠራዊት ከከተማው በዓዲ ዔቦ (4 ኪ.ሜ )፣ በዲ ቦሬ (5ኪሜ በግምት) ርቀት ላይ ነው ያሉት። ከተማው የመከላከያ ሀይል ቁጥጥር ስር በመሆኑ ዛሬ ሌሊት በሀይል ወደ ከተማው ለመግባት አቅደው እንደነበር ከቦታው የደረሰኝ መረጃ ያሳያል። የአፍሪካ ህብረት ተወካዮች እንዲሁም የአላማጣ ከተማ ከንቲባ አቶ ሀይሉ ዛሬ በአላማጣ ስብሰባ ላይ እንደነበሩ ገልፀውልኛል። የከተማው ማሕበረሠብ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ነው ያለው። መንግስት ይህን ጭንቀታችን ተረድቶ አፋጣኝ መፍትሔ ይሰጠን ዘንድ እንማፀናለን ሲሉ ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። 🎯ኮረም👇 ዛሬ አዲስ የህወሃት ቡድን ከማይጨው በኩል በጣም ብዙ ሀይል ወደ ወፍላ-ኮረም እያስገባ ነው። አንደገቡም ሁለት የአሸንጌ ሚሊሻዎች ላይ ከባባድ ድብደባ አድርሰዋል(በስም ጭምር ደርሶኛል)። የወፍላ~ኮረም ህዝብ ለከፍተኛ ስቃይ እና እንግልት ተዳርገናል ብለዋል[አዩዘሀበሻ]። 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
8401Loading...
10
አስደንጋጩ እሳተጎሞራና ፍንዳታ‼️ በኢንዶኔዢያ የሚገኘው ራንድ ተራራ ላይ ዛሬ ማለዳ ከባድ የሆነ የእሳተገሞራ ፍንዳታ አጋጥሟል። በእሳተ ገሞራው ፍንዳታ ወቅት ከፍተኛ የሆነ የመብረቅ ብልጭታዎች መከሰታቸውን ተከትሎ በስፍራው አስፈሪ ድባብን ፈጥሮ ነበር። በዚህ የተነሳ በተራራው አቅራቢያ ይኖሩ የነበሩ ዜጎች ለመሰደድ ተገደዋል ተብሏል። 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
20Loading...
11
መርጌታ  ነብዩ የባህል ህክምና የምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎት ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል  📲 0985909876 1 ,ለባል እና ሌሎች ማህበረሰብ የሚያዋድድ 2 ,ለህመም 3, ለሀብት 4, ለገበያ 5,ለሥራ 6,ለአጋንንት 7 ,ለግርሜ ሞገስ 8 ,ለብልት 9,ለበረከት 10 ,ለኤችአይቪ ፈዋሽ መድሀኒት 11 ,ለጠላት 12 ,ለጭንቀት 13 ,ለዕድል 14 ,በግብረ ስጋ ግንኙነት ጥሩ እና ያማረ ስሜት እንድኖር 15 ,ብር እንዳይባክን ለጥያቄዎ 0985909876                                                          ይደውሉልን ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችን በውስጥ መስመር ለማግኘት ይደውሉ::  0985909876
2290Loading...
12
ለ2016/17 የምርት ዘመን ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ መጓጓዙ ተገለፀ *************** ለ2016/17 የምርት ዘመን ከተገዛው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ እስከአሁን ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ከውጭ ተጓጉዞ ጂቡቲ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢግሥኮ) አስታወቀ። ወደብ ከደረሰው ማዳበሪያ 11 ሚሊየን 79 ሺህ 21 ኩንታል ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዞ በመሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማኅበራት አማካኝነት ለአርሶ አደሮች እየቀረበ መሆኑም ተጠቁሟል። ትላንት ሚያዝያ 22 ቀን 2016 ዓ.ም 636 ሺህ 600 ኩንታል ኤን ፒ ኤስ ቦሮን የጫነች መርከብ ጂቡቲ ወደብ መድረሷ ተጠቅሷል፡፡ በተመሳሳይ ከ11 ቀናት በኋላ 543 ሺህ ኩንታል ተጨማሪ ኤን ፒ ኤስ ቦሮን የአፈር ማዳበሪያ ወደብ ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅም ከኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
10Loading...
13
በቀን ሦስት ጊዜ እየተጸዳች ንፁህ ያልሆነችው አዲስ አበባ ምክንያቷ ምን ይሆን? ******************* በተሻሻለው ደንብ 50/2015 እንደተደነገገው፤ ማስቲካ መንገድ ላይ ከመጣል ጀምሮ ቆሻሻን በየቦታው መጣል ጋር በተያያዘ ሕግ ወጥቷል። አዲስ አበባ ከሌሊት 10፡00 ሰዓት ጀምሮ በቀን ውስጥ ሦስት ጊዜ በሰው ኃይል ንጽህናዋ ይጠበቃል። ይሁን እንጂ ብዙ ሐብት እየወጣ ከተማዋ መሆን በሚገባት ልክ ንጹህ ከተማ አለመሆኗ ጥያቄን ይፈጥራል። በእርግጥ በተሳሳተ የቆሻሻ አወጋገድ ምክንያት የቆሸሹ ስፍራዎችን በከተማዋ መመልከት አዲስ ነገር አይደለም። በአዲስ አበባ በመንገድ ጽዳት ስራ ላይ የተሰማሩ ወ/ሮ አይሻ ሀሰን ከኢቢሲ ሳይበር ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በቀን ሦስት ጊዜ እንደሚያጸዱ ገልጸው ፤ በስራቸው ሂደት ውስጥ ግን ብዙ እክሎች እንደሚገጥማቸው ተናግረዋል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0ub9gomHRM7fg6DhcMaPeJweoMqjEs5j1X3HeujbeXrD6xFAamSaPPeLFGpzCuq3Rl
8950Loading...
14
ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከጣሊያን የካራቢኔሪ ፓሊስ ምክትል አዛዥ ጀነራል ሪካርዶ ጋለኤታአ ጋር ተወያዩ *************** የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የጣሊያን የካራቢኔሪ ፓሊስ ምክትል አዛዥ ጀነራል ሪካርዶ ጋለኤታአን በቢሮአቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም፤ ከዚህ ቀደም በሮም ስምምነት በተደረሰባቸው ጉዳዮች አፈፃፀም እና ተጠናክረው በሚቀጥሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። ጀነራል ሪካርዶ ጋለኤታአ የህዳሴ ግድብ ጥበቃን የሚያግዙ የፖሊስ ፓትሮል ጀልባዎችን በድጋፍ ለመስጠትና ሙያዊ እገዛ ለማድረግ፣ በፖሊስ አመራር፣ በፎሬንሲክ ሳይንስ እና በቪ.አይ.ፒ ጥበቃ ስልጠናዎችን በመስጠት አቅም ለመገንባት፣ በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ እየተገነባ ላለው የፎሬንሲክ ሳይንስ ኢንስቲትዩትን በበቁሳቁስ ለማደራጀት ቃል ገብተዋል፡፡https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid029tvovQ7wGAy897Lafn4xxnJ45f2sTJcF4d8B2AZsMiajhnXvWqwme5yzCcskN8zMl
7500Loading...
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የ'ገበታ ለሀገር' ፕሮጀክቶችን ለየክልሉ አስረከበ ******************** በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለተከናወኑት የ'ገበታ ለሀገር' ፕሮጀክቶች ዛሬ አንድ ሌላ ምዕራፍ ተከናውኗል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ዛሬ ባዘጋጀው መርሃ ግብር ፕሮጀክቶቹን ለአማራ፣ ለኦሮሚያ እና ለደቡብ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስረክቧል። በተጨማሪም በገበታ ለሀገር የተገነቡ ሎጆችን ስራ የማስኬድ ተግባርን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በስካይ ላይት ሆቴል ተቋሙ በኩል እንዲወጣ የስምምነት ፊርማ ሥነሥርዓት ተካሂዷል። ከአራቱ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ሶስቱ (ሃላላ ኬላ ሎጅ፣ ጨበራ ጩርጩራ የዝሆን ዳና ሎጅ እና ወንጪ ኢኮ ሎጅ) በቅርቡ መመረቃቸው የሚታወስ ሲሆን፤ የጎርጎራ ፕሮጀክት ስራም በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል። በጠቅላይ ሚኒስሩ ከፍተኛ ትኩረት እና አመራር የተከናወነው የ’ገበታ ለሀገር’ ስራ የብሔራዊው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ማዕዘን የሆነውን ቱሪዝምን የማሳደግ ዓላማ ያለው ነው። እነዚህ ፕሮጀክቶች በመጀመሪያው ፋይናንስ የማሰባሰብ ምዕራፍ የኅብረተሰቡን ድጋፍ በሰፊው ያሰባሰቡ፣ በግንባታቸው ምዕራፍ ግዙፍ የስራ ዕድል የፈጠሩ ብሎም ታላላቅ የመሰረተ ልማት ስራዎች እንዲከናወኑ በር የከፈቱ ናቸው። በፈጠራ የተሞላ የፕሮጀክት ስራ እና አስተዳደር እና ፈጣን አፈፃፀም ምን ሊመስል እንደሚችል ማሳያም ሆነዋል። ቀጣይ የስራ ማስኬድ እና ማስተዳደር ተግባሩ ለብሔራዊ ሰንደቅ ተሸካሚው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሃላፊነት መሰጠቱም የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ ከማስቻሉም ባለፈ ለዓለም አቀፍ የቱሪዝም መዳረሻነት ትውውቅ ከፍ ያለ ዕድል እንደሚፈጥር ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
نمایش همه...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ255 ሺህ የመዲናዋ ነዋሪዎች ማዕድ አጋራ *************** የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ255 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካሞች እና በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ የመዲናዋ ነዋሪዎች ማዕድ አጋርቷል። የማዕድ ማጋራቱ የተከናወነው በሁሉም ክፍለ ከተሞች እና የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት በኩል ሲሆን፤ ዓላማውም ነዋሪዎቹ በዓሉን በፍሰሐ እንዲያሳልፉት መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል። ሰርተው ካገኙት ለወገኖቻቸው ማካፈልን ባሕል ላደረጉ የከተማዋ ልበ ቀና ባለሀብቶች እና በጎ ፈቃደኞች ከንቲባ አዳነች በከተማ አስተዳደሩ ስም ምስጋና አቅርበዋል።
نمایش همه...
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና መቼ ይሰጣል ? እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል። ፈተናው ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ ነው። ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ይሰጣል ተብሏል። ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራበት ነው። ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ለኢፕድ ከሰጠው መረጃ ተመልክተናል። በሌላ በኩል ፤ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የሬሜዲያ ተማሪዎች ከታህሳስ ወር ጀምሮ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ቢሆንም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተመደቡ ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም። ተማሪዎቹ የትምህርት ጊዜያቸው እያለፈ እንደሆነና አስቸጋሪ ጊዜ እያሳለፉ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ ቅሬታ አቅርበዋል። 70% ፈተናው በሰኔ ወር ይሰጣ መባሉ ደግሞ እንዳስጨነቃቸው ገልጸዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ፦ - የነዚህ ልጆች ዕጣ ፋንታ ምንድነው ? - ከዚህ በኃላ መቼ ተጠርተው ተምረው ለፈተና ይቀርባሉ ? - ለምን ምቹ ሁኔታ ከሌለ ቀደም ብሎ ሌላ ግቢ አይመደቡም ነበር ? -  አሁን መፍትሄ ምንድነው ? የሚሉ ጥያቄዎችን ይዞ የዩኒቨርሲቲውን አመራሮች በተደጋጋሚ በድምጽ እና በፅሁፍ ለማናገር ጥረት ቢያደርግም #ቁርጥ ያለ ምላሽ ማግኘት አልቻለም። በቀጣይም ጥረቱን ይቀጥላል። ዩኒቨርሲቲውም ሆነ ከትምህርት ሚኒስቴር ምላሽ ካገኘ ያቀርባል። Via @tikvahUniversity @tikvahethiopia
نمایش همه...
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ926 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሃላፊ አቶ እሸቱ ጎዴቶ እንደገለጹት÷ የክልሉ የይቅርታ ቦርድ በይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን የሚያሟሉ ታራሚዎችን ከመንግስት፣ ከህዝብና ከታራሚ ጥቅም አኳያ ሲመረምር ቆይቷል። በተደረገው ምርመራም በአጠቃላይ የይቅርታ ጥያቄ ካቀረቡ 978 ታራሚዎች መካከል መስፈርቱን ያሟሉ 926 ታራሚዎች ጥያቄያቸው ለክልሉ መንግስት ቀርቦ የይቅርታ ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን ተናግረዋል። የይቅርታው ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል 920 ታራሚዎች ከእስር የሚለቀቁ ሲሆን÷ስድስቱ ደግሞ የእስራት ጊዜያቸው የተቀነሰላቸው ናቸው። ታራሚዎቹ በማረሚያ ቤት በነበራቸው ቆይታ በአግባቡ ስለመታረማቸው፣ ስለመታነጻቸውና ስለመልካም ባህሪያቸው ምስክርነት የተሰጠባቸው መሆኑንም አመልክተዋል። #ዳጉ_ጆርናል
نمایش همه...
👍 4 3
አስተራዜኒካ ኩባንያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት የደም መርጋት በሽታ እንደሚያስከትል አመነ‼️ ኮቪሽልድ የተሰኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት በ150 ሀገራት ላሉ ዜጎች በክትባት መልክ ተሰጥቷል። ክትባቱን የወሰዱ 50 ሰዎች የ100 ሚሊዮን ፓውንድ የጉዳት ካሳ እንዲከፈላቸው ክስ መስርተዋል። አስተራዜኒካ ኩባንያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት የደም መርጋት በሽታ እንደሚያስከትል አመነ፡፡ እስከ ታህሳስ 2023 ድረስ 61 ሚሊዮን የዓለማችን ዜጎች በኮሮና ቫይረስ ምክንት ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ የሚሞቱ ዜጎችን ለማዳን በ150 የዓለማችን ሀገራት በክትባት መልክ ከተሰጡ ክትባቶች መካከል መቀመጫውን ለንደን ባደረገው የአስተራዜኒካ ኩባንያ ምርት የሆነው ኮቪሽልድ የተሰኘው ክትባት ዋነኛው ነው፡፡ የዚህ ኩባንያ ምርት የሆነውን ኮቪድሽልድ የተሰኘውን ክትባት ወስደን ለደም መርጋት እና በሰውነት ውስጥ ለሚከሰት የደም መፍሰስ ችግር ተዳርገናል ያሉ ዜጎች ክስ መስርተዋል፡፡ 50 ይናሉ የተባሉት እነዚህ ተጎጂዎች አስተራዜኒካ የተሰኘው ኩባንያ 100 ሚሊዮን ፓውንድ የጉዳት ካሳ ሊከፍለን ይገባል ሲሉ ክስ መመስረታቸውን ዘ ቴሌግራፍ ዘግቧል፡፡ ክስ የተመሰረተበት አስተራዜኒካ ኩባያም ኮቪሽድ የተሰኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት የደም መርጋትን ጨምሮ ሌሎች የጎንዮሽ ጉዳቶች እንዲከሰት ምክንያት እንደሚሆን አውቃለሁ ብሏል፡፡ ተጎጂዎች ባቀረቡት ክስ ላይ ክትባቱን በመውሰዳቸው ምክንያት ከስራ መቅረትን ጨምሮ በየዕለቱ የተለመዱ ስራዎችን መከወን እንደተሳናቸው ተናግረዋልም ተብሏል፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት በበኩሉ አስተራ ዜኒካ ኩባንያ ያመረታቸው የኮሮና ቫይረስ ክትባቶች ካደረሱት ጉዳት ይልቅ ያተረፉት የሰው ህይወት ይበልጣል ሲል ምላሽ ሰጥቷል፡፡ ድርጅቱ አክሎም ኮቪድሽልድ ክትባት በእንግሊዝ እና በህንድ በብዛት እንዲመረቱ ተደርጎ ወደ 150 የዓለማችን ሀገራት መሰራጨታቸው የብዙዎችን ህይወት መታደግ አስችሏልም ብሏል፡፡ ይሁንና ክትባቱን በወሰዱ የተወሰኑ ሰዎች ላይ የደም መርጋት እና መሰል የጤና እክሎችን አድርሷል ሲልም የዓለም ጤና ድርጅት ተናግሯል፡፡ አልአይን 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
نمایش همه...
👍 4
ተያዘ‼️ መነሻውን መቀሌ በማድረግ ከሲሚንቶ ጋር ተጭኖ ወደ ከሚሴ ከተማ ሊገባ የነበረ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሳሪያ በቁጥጥር ሥር ውሏል። በሰሌዳ ቁጥር አማ 17744 ኤፍ ኤስ አር ተሽከርካሪ መነሻውን መቀሌ በማድረግ ከሲሚንቶ ጋር በድብቅ ተጭኖ መዳረሻውን ከሚሴ ያደረገው ህገ ወጥ የቡድን እና የነፍሰ ወከፍ የጦር መሳሪያ ከነ አሽከርካሪውና ረዳቱ በህብረተሠቡ ጥቆማ ደጋን ከተማ ላይ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ 2 ዲሽቃ ፣1 ስናይፐር ፣01 አርባ ጎራሽ ፣04 ኤስኬስ በአጠቃላይ 08 የነፍስ ወከፍ እና የቡድን መሳሪያ መነሻውን መቀሌ ካደረገው ተሽከርካሪ ከስሚንቶ ጋር ተጭኖ ለአሸባሪው ሸኔ ለማድረስ የታቀደ ነበር ተብሏል። 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
نمایش همه...
እንደዚህ ያሉ ሰዎችን ያብዛልን❗ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የበሱፍቃድ ሪልስቴት ባለቤት አቶ በሱፍቃድ ቦሌ መድሂኒዓለም አካባቢ ጫማ እያስጠረገ በነበረበት ሰዓት ultara 23 ስልክ ባጋጣሚ በተቀመጠበት ወንበር ላይ ረስቶ በመሄዱ ሊስትሮ ጠራጊው የስልኩን ባለቤት አፈላልጎ ቢሮው ድረስ ሄዶ አስረክቧል። እንደዚህ ያሉ ታማኝ እና ቅን ሰዎችን ያብዛልን። ልጁን የምታውቁት በውስጥ መስመር ላኩልኝ። አዩዘሀበሻ 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ከራያ አላማጣ እና ኮረም የደረሰኝ መረጃ‼️ 🎯አላማጣ የህወሓት ሠራዊት ከከተማው በዓዲ ዔቦ (4 ኪ.ሜ )፣ በዲ ቦሬ (5ኪሜ በግምት) ርቀት ላይ ነው ያሉት። ከተማው የመከላከያ ሀይል ቁጥጥር ስር በመሆኑ ዛሬ ሌሊት በሀይል ወደ ከተማው ለመግባት አቅደው እንደነበር ከቦታው የደረሰኝ መረጃ ያሳያል። የአፍሪካ ህብረት ተወካዮች እንዲሁም የአላማጣ ከተማ ከንቲባ አቶ ሀይሉ ዛሬ በአላማጣ ስብሰባ ላይ እንደነበሩ ገልፀውልኛል። የከተማው ማሕበረሠብ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ነው ያለው። መንግስት ይህን ጭንቀታችን ተረድቶ አፋጣኝ መፍትሔ ይሰጠን ዘንድ እንማፀናለን ሲሉ ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። 🎯ኮረም👇 ዛሬ አዲስ የህወሃት ቡድን ከማይጨው በኩል በጣም ብዙ ሀይል ወደ ወፍላ-ኮረም እያስገባ ነው። አንደገቡም ሁለት የአሸንጌ ሚሊሻዎች ላይ ከባባድ ድብደባ አድርሰዋል(በስም ጭምር ደርሶኛል)። የወፍላ~ኮረም ህዝብ ለከፍተኛ ስቃይ እና እንግልት ተዳርገናል ብለዋል[አዩዘሀበሻ]። 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
نمایش همه...
1
አስደንጋጩ እሳተጎሞራና ፍንዳታ‼️ በኢንዶኔዢያ የሚገኘው ራንድ ተራራ ላይ ዛሬ ማለዳ ከባድ የሆነ የእሳተገሞራ ፍንዳታ አጋጥሟል። በእሳተ ገሞራው ፍንዳታ ወቅት ከፍተኛ የሆነ የመብረቅ ብልጭታዎች መከሰታቸውን ተከትሎ በስፍራው አስፈሪ ድባብን ፈጥሮ ነበር። በዚህ የተነሳ በተራራው አቅራቢያ ይኖሩ የነበሩ ዜጎች ለመሰደድ ተገደዋል ተብሏል። 👉"ፈጣን እና እውነተኛ ሀገራዊ መረጃ እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ"👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
نمایش همه...