fa
Feedback
፩ መጽሐፍ / አንድ መጽሐፍ / One Book

፩ መጽሐፍ / አንድ መጽሐፍ / One Book

رفتن به کانال در Telegram

🔍 የመጻሕፍት "ምን-አለሽ ተራ" በሆነው በዚህ ቻናል ውስጥ ማንኛውንም ዓይነት አማርኛም ሆነ እንግሊዘኛ መጽሐፍ ፈልገው አያጡም!🔥ምርጥ ምርጥ የመጻሕፍት ጥቆማ እና pdf እናቀርባለን። መጻሕፍትን ለመጠየቅ 👇 @and_metshafchat ላይ ጻፉልን። admin @UR467844

نمایش بیشتر
6 624
مشترکین
+1624 ساعت
+747 روز
+23230 روز
آرشیو پست ها
ሳይኪክ ጥበብ - ታደሰ በየነ
ሳይኪክ ጥበብ - ታደሰ በየነ

የጉድጓዱ ምስጢር - ገዳሙ ገዛኸኝ.pdf58.97 MB

የጉድጓዱ ምስጢር - ገዳሙ ገዛኸኝ
የጉድጓዱ ምስጢር - ገዳሙ ገዛኸኝ

ሙሉ ልብስ - ወጋየሁ ተበጀ.pdf22.20 MB

ሙሉ ልብስ - ወጋየሁ ተበጀ
ሙሉ ልብስ - ወጋየሁ ተበጀ

እቴጌ_ጣይቱ_ታሪካዊ_ተውኔት_ጌትነት_እንየው.pdf56.33 MB

እቴጌ ጣይቱ ታሪካዊ ተውኔት - ጌትነት እንየው
እቴጌ ጣይቱ ታሪካዊ ተውኔት - ጌትነት እንየው

የማለዳ ሸክም - በተለያዩ ደራስያን.pdf29.09 MB

የማለዳ ሸክም - በተለያዩ ደራስያን
የማለዳ ሸክም - በተለያዩ ደራስያን

የኢትዮጵያ_ታሪክ_ከዐጼ_ቴዎድሮስ_እስከ_ቀዳማዊ_ኃይለ_ስላሴ_ተክለጻድቅ_መኩርያ.pdf61.69 MB

የኢትዮጵያ ታሪክ ከዐጼ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ - ተክለጻድቅ መኩርያ
የኢትዮጵያ ታሪክ ከዐጼ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ - ተክለጻድቅ መኩርያ

ሰባተኛው ምስጢር - ባይለየኝ ጣሰው.pdf54.69 MB

ሰባተኛው ምስጢር - ባይለየኝ ጣሰው
ሰባተኛው ምስጢር - ባይለየኝ ጣሰው

ሌላው መንገድ - ታደሰ ሊበን.pdf39.40 MB

ሌላው መንገድ - ታደሰ ሊበን
ሌላው መንገድ - ታደሰ ሊበን

. የማታ እንጀራ.. የማታ እንጀራ ስጠኝ የጠዋት አታስመርጠኝ ዘግይተህ በኋላ አስጊጠኝ ማታ በክብሬ ደብቀኝ ከሰው በር አንተው አርቀኝ ጉልበቴ ጽናቱን ይዞ አቅሜም እንደ አቅሙ ተጉዞ ያልጠየቁኝን ሳል
. የማታ እንጀራ.. የማታ እንጀራ ስጠኝ የጠዋት አታስመርጠኝ ዘግይተህ በኋላ አስጊጠኝ ማታ በክብሬ ደብቀኝ ከሰው በር አንተው አርቀኝ ጉልበቴ ጽናቱን ይዞ አቅሜም እንደ አቅሙ ተጉዞ ያልጠየቁኝን ሳልመልስ መንገዴን በወግ ልጨርስ በአይን እሳት አታስገርፈኝ ማታ አመሻሹን ደግፈኝ በጥላ እንዳልበረግግ በረፋድ እንዳላጣ ጥግ አልጠብቅ እርጥባን ከሰው የማታ ምግቤን አርሰው ሲመሻሽ አታንበርክከኝ ሲደክመኝ ወንዝ አታሻግረኝ ሲጨንቀኝ ከእኔ አትራቀኝ እንደ ንጋቱ ጠብቀኝ አንገቴ እንዳለ ቀና የወዳጅ ደጃፍ ሳልጠና "ዘራፍ!" እንዳልኩኝ ያብቃልኝ ሲጨልም መንገድ አቅናልኝ አደራ ! ጌታየ አደራ! አትንሳኝ የማታ እንጀራ!!! 📝አርቲስት እና ገጣሚ ዓለምፀሃይ ወዳጆ 📚 Join 👇 አዘጋጅ ፩ መጽሐፍ / አንድ መጽሐፍ @and_metshaf . .

ቅምሻ ከመጽሐፉ ———————- ‹‹ የዐረብ ሀገር ሴት›› ...ሀገሬ ተመለስኩ፡፡ አራት አምስት ቀን እየሣቁ እየተጫወቱ፣ ቡና እያፈሉልኝ ገብስ ገብሱን ሲያወሩኝ፣ አብረውኝ እየዞሩ ጎረቤት ዘመድ ስጠይቅ ቆየሁ፡፡ ግን አንድ ሁለት ነገር አስተውዬ ግራ ተጋባሁ፡፡ ወንድሜ …ያ ባጃጅ ገዛሁለት ያልኩሽ፣ ከቤት አይወጣም፡፡ ቤት ቁጭ ብሎ ጫት ሲቅም ነው የሚውል፡፡ አንዱን ቀን ለስለስ አልኩና ባጃጁ የታለ፣ አንተስ ለምን ሥራ አትወጣም ስለው፤ “ነዳጅ እንደልብ ስለማይገኝ ከሸጥኩት ቆየ እኮ” አላለኝም… እንደ ዋዛ፡፡ እዚህ ጋር የነበረው አሮጌ በርጩማ የት ሄደ ያልኩት ነው ሚመስለው፡፡ አስቢው… አንድም ሰው ስለባጃጁ መሸጥ የነገረኝ የለም… ብልጭ አለብኝ! ግን ራሴን እንደምንም ተቆጣጥርኩና፤ “ስንት ሸጥከው…? ገንዘቡንስ ምን አደረግክበት…? ምን ልትሠራ አሰብክ ታዲያ?” ብዬ ስጠይቀው እናቴ ቱግ ብላ፤ “ልጄን አታሳቅቂው፡፡ ለራሱ ሞራሉ ተጎድቷል” በማለት ቀልቤን ገፈፈችው፡፡ የምለው ጠፋኝ፡፡ ሁለተኛው ደግሞ የእኅቴ ጉዳይ ነው… ለእሷም እንደዚሁ ቢዝነስ አስጀመርኳት አላልኩሽም… ባያት ባያት ሺቲ ለብሳ ሰፈር ለሰፈር ከመዞር ውጪ ሥራ አትሠራም… ያንቺስ ነገር ምን ደረሰ? ስል፤ ምን ዛሬ ከተማው ሁሉ ቺብስና ቡና ነው… አላዋጣ ሲለኝ ተውኩት አለችኝ፡፡ እና ታዲያ አሁን ምን ልትሠሪ ነው ብዬ ጠየቅኩ፡፡ እሱን ፈጣሪ ያውቃል፡፡ እሱ የከፈተውን ጉሮሮ፣ እሱ ይዘጋዋል አታስቢ አላለችኝም… ፈጣሪ አያኖርም አልልም፤ ግን ፈጣሪ ጥራችሁ ግራችሁ ብሉ እንጂ እኅታችሁን ዘልዓለም የዐረብ ሀገር ገረድ አድርጋችሁ፣ በስንፍና ተቀምጣችሁ ብሉ አላለም… የእሷንም የልጆቿንም... የባሏንም ጉሮሮ እኔ እንጂ ፈጣሪ አይደለም የሚደፍነው!… ፈጣሪ የሚያግዘው የሚሠራን ነዋ!… ሆ!.... @HiwotWog

የህይወር እምሻው አዲስ መጽሐፍ
+1
የህይወር እምሻው አዲስ መጽሐፍ

Lidetu Ayalew new book kaopi.pdf6.37 MB