cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ጦር ሜዳ

ምክንያቱም ተጋድሎአችን ከሥጋና ከደም ጋር ሳይሆን -ከዚህ ከጨለማ ዓለም ገዦች፣ -ከሥልጣናትና ከኀይላት -እንዲሁም በሰማያዊ ስፍራ ካሉ ከርኩሳን መናፍስት ሰራዊት ጋር ነው። ኤፌ 6:12 *ጦር ሜዳ ውስጥ መሆኑን ያላወቀ ሰው ለውግያ የተዘጋጀ አይደለም፡፡ ሁሌ የተማረከ እና የተሸነፈ ነው፡፡ ሰለዚህ "የእግዚአብሔርን ሙሉ የጦር ዕቃ ልበሱ ኤፈ 6:13.... ... አስተያየት ካላችሁ @endyab

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
745
مشترکین
+124 ساعت
+97 روز
+1730 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
ሰውን ማታለል፤ መዋሸት፤ መሸወድ ይቻላል። እግዚአብሔር ማታለል፤ መዋሸት፤ መሸወድ ይቻላልን?😂😂 ******************************* መዝሙር 94:8-11 እናንት በሕዝቡ መካከል ያላችሁ #ደነዞች😂😂፤ ልብ በሉ፤ እናንት #ቂሎች😂😂፤ ጥበበኞች የምትሆኑት መቼ ነው?😂😂 ጆሮን የተከለው እርሱ አይሰማምን? ዐይንንስ የሠራ እርሱ አያይምን? ሕዝቦችን በተግሣጽ ወደ መንገድ የሚመልስ፣ ዕውቀትንስ ለሰው ልጆች የሚያስተምር አይቀጣምን? እግዚአብሔር የሰው ሐሳብ መና፣ ከንቱም እንደሆነ ያውቃል። መዝሙር 94:8-11
481Loading...
02
ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቃሉ፤ 1 ሳሙኤል 2:10 ******************** ከእግዚአብሔር ጋር ተዋግተን እናሸንፈዋለን? አናሸንፈውም! ********************** እግዚአብሔር የሚቀበለው መሥዋዕት የተሰበረ መንፈስ ነው፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ #የተሰበረውንና #የተዋረደውን ልብ አትንቅም። መዝሙር 51:17 *********** የተሰበረ ልብ እናየተዋረደ መንፈስ ግን እግዚአብሔርን ወደ እኛ #ይማርከዋል!
510Loading...
03
ጌታ ሆይ እባክህ🙏🙏 #ትዕቢተኛ ሳይሆን #ትሑት አድርገኝ ************************************ ©“እግዚአብሔር #ትዕቢተኞችን ይቃወማል፤ #ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል” ያዕቆብ 4:6 ©ሰውን #ትዕቢቱ ያዋርደዋል፤ #ትሑት መንፈስ ያለው ግን ክብርን ይጐናጸፋል።ምሳሌ 29:23 ©ከውድቀቱ በፊት ሰው ልቡ #ይታበያል፤ #ትሕትና ግን ክብርን ትቀድማለች። ምሳሌ 18:12 ©#ትዕቢት ስትመጣ ውርደትም ትከተላለች፤ #በትሑት ዘንድ ግን ጥበብ ትገኛለች። ምሳሌ 11:2 ©#ትዕቢት ጥፋትን፣#የእብሪት መንፈስም ውድቀትን ትቀድማለች። ምሳሌ 16:18
591Loading...
04
አመንዝሮች ሆይ ከዓለም ወዳጅ መሆን የእግዚአብሔር ጠላት መሆን እንደሆነ አታውቁምን? ያዕቆብ 3:4። አለም ቆንጆ የምትለውን እግዚአብሔር አያምርም ይላል። አለም ስኬት የምትለውን እግዚአብሔር ውድቀት ነው ይላል። አለም ጥበብ የምትለውን እግዚአብሔር ሞኝነት ይላል። አለም እውቀት ምትለውን እግዚአብሔር አለማወቅ ይላል ። አለም ደስ ይላል የምትለውን እግዚአብሔር ያሳዝናል ይላል። አለም ክብር የምትለውን እግዚአብሔር ውርደት ይላል። አለምና እግዚአብሔር ፍፁም የማይስማሙ ናቸው። እንዳውም ተቃራኒ ናቸው። ስለዚህ እንዴት ታስማሟቸዋላቹ? አንዱን ምረጡ። እስከመቼ በሁለት አሳብ ታዘግማላቹ? አለም የዘላለም ህይወት ካላት ተከተሏት እግዚአብሔር የዘላለም ህይወት ካለው እግዚአብሔርን ተከተሉ። #እግዚአብሔር_በርግጥ_የዘላለም_ህይወት_ አለው።
1235Loading...
05
መልካም ብታደርግ ተቀባይነትን አታገኝምን? መልካም ባታደርግ ግን፣ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ #አንተ #ግን #ተቈጣጠራት። ዘፍጥረት 4:7 ************************* ©#ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ #አንተ #ግን #ተቈጣጠራት። ዘፍጥረት 4:7 * ©በዚህ ሰዓት #በዝሙት ልምምድ ውስጥ ያላችሁ #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6:7 * ©በዚህ ሰዓት #pornography(የወሲብ ፈልም) ሱስ እና ልምምድ ውስጥ ያላችሁ #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6:7 * ©በዚህ ሰዓት ከወንድ ጋር ወሲብ ቀስቃሽ እና romantic ንግግር በስልክ,በtext(#phone sex) የምታደርግ #ሴት #ልጅ ሆይ #ቶሎ #ቶሎ ብላሽ ውጭ #ቶሎ #ቶሎ ብለሽ አቁም ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅሽ #እያደባች #ነው፤ #ልታሸንፍሽ#ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6 * ©በዚህ ሰዓት #kissing ልምምድ ውስጥ ያላችሁ  #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6: * ©በዚህ ሰዓት ከሴት ጋር ወሲብ ቀስቃሽ እና romantic ንግግር በስልክ,በtext(#phone #sex) የምታደርግ #ወንድ #ልጅ ሆይ #ቶሎ #ቶሎ ብለህ ውጣ #ቶሎ #ቶሎ ብለህ አቁም ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ነው፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6 * ©በዚህ ሰዓት #በMasturbation(እራስን በራስ ማርካት(ሴጋ)) ልምምድ ውስጥ ያላችሁ ወንዶችም ሴቶችም  #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6: * ©በዚህ ሰዓት #በግረሰዶማዊነት ልምምድ ውስጥ ያላችሁ ወንድ ከወንድ ሴት ከሴት ጋር ወሲብ በማድረግ በአጋንንት ልምምድ ውስጥ ሆናችሁ ከእግዚአብሔር ጋር የምትዋጉ #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6: * ©በዚህ ሰዓት ንጹህ ወንዶችን እና ሴቶችን ወሲባዊ ተግባር,ዝሙትን, ግብረሰዶማዊነት #የምታለማምዱ ወንዶች እና ሴቶች #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ የእግዚአብሔር ፍርድ እና ቁጣ በእናንተ ላይ ሳይደርስ አቁም,ንሰሃ ግቡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6: *************************** እንዴት ማቆም ይቻላል? እንዴት ከዚህ ሱስ መውጣት ይቻላል? 1. በእግዚአብሔር ፍት ንሰሃ ግቡ ለመመለስ ወስኑ * 2.አከባቢያችሁን አጽዱ። ስልካችሁን ,laptopችሁን ከወሲብ ቀስቃሽ ነገር አጽዱ። ዝሙትን ከምትለማመዱት እና ከምያለማምዳችሁ ሰው ጋር ያላችሁን ሕብረት አቁሙ። block አድርጉ, SIM card ቀይሩ, በግልጽ ነገራችሁ ሽሹት። ጓደኝነት አቁሙ። ስልክ መጠቀም ማቆም ካለባችሁ አቁሙ። tiktok መጠቀም ማቆም ካለባችሁ አቁሙ። ከዝሙት ሽሹ። 1 ቆሮንቶስ 6:18። አትሳቱ፤ “መጥፎ ጓደኝነት መልካሙን ጠባይ ያበላሻል።” 1 ቆሮንቶስ 15:33። * 3.በጸዳው አከባቢያችሁ የጸዳውን ነገር ሙሉ። ስልካችሁን መዝሙር ስብከት ሙሉበት። መልካም ጓደኝነትን ከመንፈሳዊ ሰዎች ጋር ፍጠሩ። ወደ ቤተክርስቲያን ሂዱ። የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ፈጽሙ። መንፈሳዊ ሕብረቶችን ሳታቋርጡ ተካፈሉ። * 4. ዋና እና ግዴታ። እለት እለት , በየቀኑ የግድድ ከ1 ሰዓት በላይ የጸሎት ጊዜ ይኑራችሁ(በተለይ ሌልት)። ግዴታ ነው። ከልሆነ የዝሙትን ፈተና ማሸነፍ አይቻልም። በቀን 24 ሰዓት ተሰቶህ የለ? ለእግዚአብሔር 1 ሰዓት መስጠት ይከብድሃል? * 5. ዋና እና ግዴታ። እለት እለት , በየቀኑ የግድድ ከ30 ደቂቃ በላይ መጽሐፍ ቅዱስን በሥርዓት እና በተራ ምታነቡበት ጊዜ ይኑራችሁ። ግዴታ ነው። ከልሆነ የዝሙትን ፈተና ማሸነፍ አይቻልም። በቀን 24 ሰዓት ተሰቶህ የለ? ለእግዚአብሔር 30 ደቂቃ መስጠት ይከብድሃል? *************************** ®ነገር ግን የጠራችሁ እርሱ(እግዚአብሔር) ቅዱስ እንደሆነ እናንተም በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ፤  ምክንያቱም “እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ” ተብሎ ተጽፎአል። 1 ጴጥሮስ 1:15-16 ®የእግዚአብሔር የቅድስና standard(መለክያ) መቼም, መቼም, በየተኛውም ዘመን አይቀየርም አይለወጥም።  ኃጢአት በየተኛወም ዘመን ኃጢአት ነው። ጽድቅ የምሆንበት ዘመን የለውም። ®እግዚአብሔር በቅድስና እንድንመላለስ እንጂ ለርኵሰት አልጠራንምና። 1 ተሰሎንቄ 4:7 ®ለመላው የእስራኤል ሕዝብ ጉባኤ እንዲህ ብለህ ተናገራቸው፤ ‘እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ። ዘሌዋውያን 19:2 **************************** @እግዚአብሔር ቸር, ፍቅር, መሀሪ, ይቅር ባይ, አምላክ ነው። @እግዚአብሔር ፈራጅ, የምቆጣ, ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው የምሰጥ አምላክም ነው። @#ፍቅርን እና #እውነትን አንድ ላይ የያዘ አምላክ ነው። ለፍቅር ብሎ እውነትን አያዛባም። ************** አትታለሉ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም(ሙድ አይያዝበትም,አይቀለድበትም,መጫወቻ,መቀለጃ አይደለም)። ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6:7 *************** እግዚአብሔር ፍቅር ነው። ደግሞም እግዚአብሔር በጽድቅ ይፈርዳል። ************
5483Loading...
06
1ኛ ዮሐንስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ ኃጢአትም ዓመፅ ነው። ⁵ እርሱም ኃጢአትን ሊያስወግድ እንደ ተገለጠ ታውቃላችሁ፥ በእርሱም ኃጢአት የለም። ⁶ በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም። ⁷ #ልጆች #ሆይ፥ #ማንም #አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው። ⁸ #ኃጢአትን #የሚያደርግ #ከዲያብሎስ #ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና። ⁹ ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም። ¹⁰ የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።
1321Loading...
07
ወንጌል #የብልጽግና አይደለም፤ ወንጌል #የጉስቁልና አይደለም፤ ወንጌል #የዘላለም_ህይወት ጉዳይ ነው። ጌታ ኢየሱስ የሞተው እኛን በምድር ከድህነት አውጥቶ ባለጠጎች ሊያደርገን አይደለም በሰማያዊ በረከት ሊባርከን፤ ከርሱ ጋር ዘላለም እንድንነግስ እንጂ። ሐዋርያት የተሰደዱት ማንንም በምድር ባለጠጋ ለማድረግ አልነበረም ነገር ግን የአዳም ዘር ሁሉ በሐጢያት ምክንያት ከወደቀበት የሞት ፍርሃት፣ ከሐጢያት እስራት የሚፈቱበትን ወንጌል ለመመስከር ብለው እንጂ። ስለዚህ ኪስን ለመሙላት በምድር ባለጠግነትን ለማግኘት ከchurch church ለምትዞሩ የእግዚአብሔር አላማ አልገባችሁም፤ የክርስቶስ ሞት አልገባችሁም። ማር 8:35 ስለዚህ #ንሰሃ_ግቡ። #ቃሉን_አንብቡ። #ታዘዙትም። በለጠጎች የሆናችሁ በገንዘባችሁ የእግዚአብሔርን መንግስት ስሩ። ድሆችም ከሆናችሁ በሁሉ አመስግኑ ደስም ይበላችሁ። እግዚአብሔር ለሁላችን በምድር ለሚኖረን ህይወት ከኛ በላይ ያስባል። ማቴ 6:25
1460Loading...
08
Media files
2192Loading...
09
ወንድሜ በቀረው ዘመንህ መልካም ነገር ማጨድ ትፈልጋለህ? እህቴ በቀረው ዘመንሽ መልካም ነገር ማጨድ ትፈልግያለሽ? በእውነት ትፈልግያለሽ? ትፈልጋለህ? * * በል አሁን መልካም ነገር መዝራት ጀምር። በይ አሁን መልካም መልካሙን መዝራት ጀምር። * * እግዚአብሔር #ዐመፀኛ #አይደለም፤ እርሱ #ሥራችሁን እንዲሁም በፊትም ሆነ አሁን ቅዱሳንን በመርዳት ስለ ስሙ ያሳያችሁትን ፍቅር #አይረሳም። ዕብራውያን 6:10 * * እያንዳንዷ ነገር #ዋጋ አለት። ከኖርነው ዘመን ይልቅ #የምንኖረው #ዘመን #ብዙ ልሆን ይችላል። * * በጎ ነገር ከማድረግ አንታክት፤ #ተስፋ #ካልቈረጥን ጊዜው ሲደርስ መከሩን እናጭዳለን። ገላትያ 6:9
2202Loading...
10
ሞገደኛ ሆኖ ከአምላክ ጋር መጣላት ማገዶ መሆን ነው ለምፋጀው እሳት #አይጠቅምም #በኃላ #እያወቁ #ማጥፋት #እያወቁ #ማጥፋት *********** የእውነትን ዕውቀት ከተቀበልን በኋላሆን ብለን #በኀጢአት #ጸንተን #ብንመላለስ፣ ከእንግዲህ ለኀጢአት የሚሆን ሌላ መሥዋዕት አይኖርም፤ የሚቀረው ግን #የሚያስፈራ #ፍርድና #የእግዚአብሔርን ጠላቶች የሚበላ #ብርቱ #እሳት መጠበቅ ብቻ ነው። ዕብራውያን 10:26-27
1943Loading...
11
Media files
2072Loading...
12
Media files
10Loading...
13
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሊፈርድ የሚመጣው በሚያምኑ እና በማያምኑ መካከል አይደለም። #የማያምኑትስ በልጁ ባለማመናቸው ፍርዳቸውን ተቀብለዋል። ዮሐ 3:18 # የማያምኑትስ ቀድሞ የተወሰነላቸውን ፍርድ ይቀበላሉ እንጂ ለነርሱ የሚዳኝ ችሎት የለም #የማያምኑትስ መጨረሻቸውን አውቀውታል ('ሲዖል እንገናኝ' እንደሚሉት) ጌታ ግን ሊፈርድ የሚመጣው በዓለማዊ አማኝ (ክርስቲያን) እና በመንፈሳዊ አማኝ(ክርስትያን)መካከል ነው። አስሩ ደናግሎች (5ልባሞች፣5ዝንጉዎች) ሁሉምኮ ጌታን ያመኑና መምጣቱን የሚያውቁ ነበሩ። ማወቃቸው ሳይሆን ጥበቃቸው ዘላለማቸውን ወሰነው። የጌታ ፍርድ፦ *በሙሉ ጊዜ ክርስቲያን vs በትርፍ ጊዜ ክርስቲያን *በስም ክርስቲያን vs በተግባር ክርስቲያን *ጌታ ሆይ ብቻ በሚል ክርስቲያን vs ቃሉን በሚፈፅም ክርስቲያን *ዓለምና ክርስቶስን ለማዋሃድ በሚሞክር ክርስቲያን vs ዓለምና ክርስቶስን በለየ ክርስቲያን (2ኛ ቆሮ 6:14-16) * መጽሐፍ ቅዱስን እንዳሻው በሚተረጉም ክርስቲያን vs ትክክለኛውን ቃል በሚቀበል ክርስቲያን...
8469Loading...
14
©ሕይወት ትሰለቻለች። ©ምንም ተስፋ አይታየኝም። ©ሁሉ ነገር ያው ነው። ©በምድር ላይ ምንም ተስፋ አይታየኝም። ©እቅዴ ሁሉ አይሳካልኝም። ©ደብሮኛል። ©በምድር ላይ ተስፋ ቆርጭያለሁ። ©ደክሞኛል። ©ወደ ፍት ምንም ምታየኝ ነገር የለም። ©ሁሉም ነገር ድካም ነው። * * So, ምን ይደረግ? * * ®እንደፈለኩ ልኑር? ®እራሴን እያስደሰትኩ ልኑር? ®ሥጋዬን እያስደሰትኩ ልኑር? ®ደስ ያለኝን እያረኩ ልኑር? ®ኃጢአት እየሰራሁ ልኑር? * * #አላደርገውም። #ሁሉም ነገር ዋጋ አለው። #ይህች አለም ባለቤት አላት። #እውነተኛ ዳኛ አለ። #አንድም ዋጋ የሌለው ነገር የለም። #ንግግራችን እንኳ ዋጋ አለው። #የዘላለም ሕይወት አለ። #የዘላለም ተስፋ አለ። #እግዚአብሔር አለ። #መንግሥት አለ። #ሕይወት እና ሞት አለ። * * ሰለዚህ... * * #ራሴን እገዛለሁ። #የንሰሃን ፍሬ አፈራለሁ። #ለክርስቶስ የተጠላሁ የተናቅሁ እንኳ ብሆን አይገደኝም። #ለክርስቶስ ስል እንደ ጉድፍ ብቆጠር ክብሬ ነው። #ዓላማዬ ከምድራዊነት ያለፈ ዘላለማዊ ነው። #ከለፈው ስህተቴ እየተማርኩ ነጌዬን እሰራለሁ። #ያለፈውን ማንነቴን አፍርሼ አድስ ሰማያዊ ማንነት እሰራለሁ። #ክፉ በዘራው ፈንታ መልካም እዘራለሁ መልካሙንም ለማጨድ ተስፋ አደርጋለሁ። #ሕይወት ክርስቶስ ነው።
6427Loading...
15
Media files
5283Loading...
16
Media files
6204Loading...
17
Media files
2633Loading...
18
No one talks about how hard it is to walk faithfully with God. It's easy to post the verses and cute bible notes but there's a lifetime of spiritual warfare, losing friendships and being tempted and tested constantly throughout every day. It's not easy to be seperated from the world, but man it's so worth it. የክርስትና ሁለቱ ገጽታዎች ******************************* ©ከእግዚአብሔር ጋር በታማኝነት እና በቅድስና መጓዝ ምን ያህል ከባድ ነው🤔!!  ©ጥቅሶችን እና የሚያማምሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን መለጠፍ በጣም ቀላል ነው። ©ነገር ግን በየቀኑ ያለማቋረጥ እየተፈተኑ መኖር ፣ የልብ ስብረት፣መናቅ እና መሰደብ፣መገፍት እና ጓደኝነትን ማጣት ፣ መገለል እና ተቀባይነት ማጣት የእለት ተለት እና የህይወት ዘመን መንፈሳዊ ጦርነት ነው። ©በአለም ውስጥ ሆኖ ከአለም መለያየት ቀላል አይደለም። ©ደስ የምለው ነገር ግን ይህ ጦርነት የረከሰ ሳይሆን #በጣም #ዋጋ ያለበት ፣ ወርደት ሳይሆን #ክብር ያለበት ፣ ሰላም እና እውነተኛ ደስታ ያለበት ነው። * * @በዓለም ወርደት እንጂ ክብር የለም። @በኃጢአት ባዶነት እና ሰላም ማጣት እንጂ ደስታ የለም። @ከሰይጣን ጋራ ወርደት እንጂ ክብር የለም። @ክርስትና የወሬ እና የንግግር ጉዳይ ሳይሆን የኃይል እና በተግባር የመኖር ጉዳይ ነው። **************************************** #ክርስትና #ይኖራል (ጠብቆ ሲነበብ)።
9187Loading...
19
Media files
5693Loading...
20
Media files
2960Loading...
21
Media files
2240Loading...
22
ኢያሱ 24:14-16 እግዚአብሔርን #ብቻ #አምልኩ። ....... #እግዚአብሔርን #ማምለክ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣........ #የምታመልኩትን #ዛሬውኑ #ምረጡ፤ ........ እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን።” ***** -የቀድሞ አባቶቻችሁ ከወንዙ ማዶና በግብፅ ያመለኳቸውን አማልክት #ከእናንተ #አርቁ፤ -ራስወዳድነትን #ከእናንተ #አርቁ፤ -አለመታዘዝን #ከእናንተ #አርቁ፤ -አስመሳይነትን #ከእናንተ #አርቁ፤ -ሴሰኝነትንና ዝሙት #ከእናንተ #አርቁ፤ **** ** *** .........#እግዚአብሔርን #ብቻ #አምልኩ። ....... .......... ** * ** -15 #እግዚአብሔርን #ማምለክ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣ -ለእግ/ር መታዘዝ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣ -መቀደስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣ -ከኃጢአት መራቅ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣ -በመንፈስ መመላለስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣ -ለእግ/ር መገዛት #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣ -በጠባቡ መንገድ መሄድ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣ -በፍቅር መመላለስ #የማያስፈልግ #መስሎ #ከታያችሁ ግን፣ **** ** *  -የቀድሞ አባቶቻችሁ ከወንዙ ማዶ ካመለኳቸው አማልክት ወይም በምድራቸው የምትኖሩባቸው አሞራውያን ከሚያመልኳቸው አማልክት ታመልኩ #እንደሆነ -ዓለምን #ታመልኩ #እንደሆነ -እንደ ሥጋ ፈቃድ መኖር ትፈልጉ #እንደሆነ -በዝሙት መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ -በአስመሳይነት መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ -በጥላቻ መመላለስን ትፈልጉ #እንደሆነ ******* ***** ******  #የምታመልኩትን #ዛሬውኑ #ምረጡ፤ ** * ** እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን።”
2234Loading...
23
" እንሆ ህይወትንና ሞትን በረከትንና ርግማንን በፊትህ እንዳስቀመጥኩ ዛሬ ሰማይና ምድር አድርጌ እጠራብሃለው። እንግዲህ አንተ እና ልጆችህ በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ፤ ይኸውም አምላክህን እግዚአብሔርን እንድትወድ፣ቃሉን እንድታደምጥና፣ ከእርሱም ጋር እንድትጣበቅ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ህይወትህ ነው።" ዘዳግም 30:19-20
6693Loading...
24
Media files
2747Loading...
25
⚠Waring:-⚠በአእምሮህ ስተምታስበው ነገር ተጠንቀቅ⚠ ************************************ #ሀሳቡን ስትዘራው #ተግባሩን ታጭዳለህ #ተግባሩን ስትዘራው #ልምምድ ሆኖ ታጭዳለህ #ልምምዱን ስትዘራው #ባህሪ ሆኖ ታጭዳለህ #ባህሪህን ስትዘራው #ዛላለምህን ታጭዳለህ ******************* Sow a thought, reap an action; Sow an action, reap a habit. Sow a habit, reap a character. Sow a character, reap a destiny.
6997Loading...
26
Media files
2386Loading...
27
Media files
6055Loading...
28
Media files
2834Loading...
29
ክርስትና ይኖራል ( ጠብቆ ይነበባል) እንጂ አይሰበክም።
1 2824Loading...
30
ምህረት ተደርጎልኛል by zema 4 christ ****************** ከፍጥረቴ ጀምሮ እጅግ በደለኛ ክፋት በሞላው ምድር የኃጢአት ምርኮኛ ሆኜ ስኖር አይቶ ደጉ ስለራራልኝ ወረት በሌለው ፍቅሩ ምህረት አረገልኝ 2* ምህረት ተደርጎልኛል ይቅር ተብያለሁ ከኃጢአት እስራት ነጻ ወጥችያለሁ ይቅር ባይነቱን እሩሩህ መሆኑን እያዜምኩ ኖራለሁ ቸር መሃርነቱን 2* ያለፍው ኃጢአቴ ዛሬ አይኮንነኝም ምህረቱን እንዳላየ ተጨንቄ አልኖርም #እርሱ #ይቅር #ካለኝ #ምህረት #ካደረገልኝ #እኔ #እኔን #ልኮንን #ማን #ፈራጅ #አረገኝ 2* ምህረት ተደርጎልኛል ይቅር ተብያለሁ ከኃጢአት እስራት ነጻ ወጥችያለሁ ይቅር ባይነቱን እሩሩህ መሆኑን እያዜምኩ ኖራለሁ ቸር መሃርነቱን 2* ************************* ጦር ሜዳ:-https://t.me/btlfld
3156Loading...
31
ዕብራውያን 7:23-25 * በአገልግሎታቸው እንዳይቀጥሉ ሞት ስለከለከላቸው፤ የቀድሞዎቹ ካህናት ቁጥራቸው ብዙ ነበር፤ ኢየሱስ ግን ለዘላለም የሚኖር በመሆኑ፣ ክህነቱ የማይሻር ነው። ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁልጊዜ በህይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈፅሞ ሊያድናቸው ይችላል። ዕብራውያን 7:27 * እርሱም ( ክርስቶስ) እንደ ሌሎቹ ሊቃነ ካህናት፣ መጀመሪያ ስለራሱ ኀጢያት ከዚያም ስለ ህዝቡ ኀጢያት በየቀኑ መስዋዕት ማቅረብ አያስፈልገውም፤ ራሱን በሰጠ ጊዜ ስለ ኀጢያታቸው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መስዋዕት አቅርቧል። ዕብራውያን 9:13-14 * የውጭ አካላቸው ይነፃ ዘንድ በረከሱ ሰዎች ላይ የሚረጨው የፍየሎችና የኮርማዎች ደም እንዲሁም የጊደር ዐመድ የሚቀድሳቸው ከሆነ፣ በዘላለም መንፈስ አማካኝነት ራሱን ነውር አልባ መስዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ያቀረበው የክርስቶስ ደም ህያው እግዚአብሔርን እንድናመልክ ኅሊናችንን ከምውት ስራ እንዴት ይበልጥ ያነፃ ይሆን ! ዕብራውያን 10:10 * በዚህ ፈቃድ በኢየሱስ ክርስቶስ ስጋ አማካኝነት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በቀረበው መስዋዕት ተቀድሰናል። ዕብራውያን 9:28 * ክርስቶስ የብዙ ሰዎችን ኀጢያት ለመሸከም፣ እንዲሁ አንድ ጊዜ መስዋዕት ሆኖአል፤ ሁለተኛ ጊዜም ይገለጣል፤ ይህም ለሚጠባበቁት ድነትን ለማምጣት እንጂ ኀጢአትን ለመሸከም አይደለም። ዕብራውያን 10:16-18 * ከዚያም በኋላ ከእነሱ ጋር የምገባው ኪዳን ይህ ነው ፤ ይላል ጌታ "ህጌን በልባቸው አኖራለሁ ፤ በአእምሮአቸውም እፅፈዋለው፤ ደግሞም ኀጢያታቸውንና አመፃቸውን ከእንግዲህ አላስብም" ይላል። ዕብራውያን 4:16 * እንግዲህ ምህረትን እንድንቀበልና በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ፀጋ እንድናገኝ፣ ወደ ፀጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ። https://t.me/btlfld
6977Loading...
32
ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው እንሆ አሮጌው ነገር አልፎአል ሁሉም አዲስ ሆኖአል።2ኛ ቆሮ 5:17 # አመንዝራ የነበርን፣ # ዝሙት አዳሪ የነበረን፣ # ፈትተን ያገባን፣ #ግብረሰዶማውያን የነበርን፣ # የmasturbation ሱሰኞች የነበርን፣ # የpornography ሱሰኞች የነበርን፣ # ፆታችንን የቀየርን፣ # ፅንስ ያስወረድን፣ # ከጋብቻ በፊት ወሲብ የፈፀምን፣ # ዘፋኞች የነበርን፣ # ነፍሰ ገዳዮች የነበርን፣ # ሌቦች የነበርን፣ # አጭበርባሪዎች የነበርን፣ # ጉበኞች የነበርን፣ # አታላዮች የነበርን፣ # አራጣ አበዳሪዎች የነበርን፣ # መተተኞች የነበርን፣ # ጠንቋዮች የነበርን፣ # ጣዖት አምላኪዎች የነበርን፣ # የክርስቲያን አሳዳጅ የነበርን፣ # ለዓለም ዝናና ክብር ራሳችንን አሳልፈን ሸጠን የነበርን፣ # ሰካራሞች የነበርን፣ # ጫታሞች የነበርን፣ # ወላጆቻችንን ምንንቅ የነበርን፣ # በሌሎች ላይ የምንፈርድ የነበርን፣ # ይቅርታን ለማድርግ እምቢተኞች የነበርን፣ # ቸርነትን የማናደርግ የነበርን፣ # ፍቅር ያልነበረን ሁላችን በልዩ ልዩ ሐጢያት እግዚአብሔርን የበደለን የነበርን፤ ስጋችንን የሐጢያት መሳሪያ አድርገን ኖረን የነበርን አሁን ግን የሁላችንንም መተላለፍ ተሸክሞ በተሰቀለልን በክርስቶስ በፈሰሰው ደሙ የሐጢያት ስርየትን አግኝተናል! አዲስ ማንነት፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ አኗኗር አለን። አዲስ አድርጎ በሚሰራን በክርስቶስ አዲስ ሆነናል። ስለዚህ ማንም በድሮው ታሪኩ እስረኛ አይሁን ለንስሃ በሚሆን ከእግዚአብሔር በሆነ ሀዘን እንጂ ከዓለም በሆነ ወደሞት በሚያመራው ሀዘን ራሳችሁን አትስሩ ። ማንም ደግሞ በድሮው ማንነታችሁ እንዲወቅሳችሁ አትፍቀዱለት ምክንያቱም ፍርድ እና ወቀሳ የእግዚአብሔር እንጂ የሰው አይደለም። እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይቃወማቸዋል የሚያፀድቅ እሱ ነው የሚኮንንስ ማነው? ስለዚህ ማንም በድሮ ህይወታችሁ ሊመዝናችሁ ቢመጣ ንገሩት ውድ እንደሆናችሁ በደም ዋጋ እንደተገዛችሁ በድፍረት ተናገሩ። አዲስ ሰዎች ነን!!!
8068Loading...
33
በብዙ የተማረ ብዙ ፍቅር ያሳያል፤ በጥቂቱ የተማረ ጥቂት ፍቅር ያሳያል።ሉቃስ 7:47
8514Loading...
34
https://t.me/btlfld
7682Loading...
35
Media files
8342Loading...
ሰውን ማታለል፤ መዋሸት፤ መሸወድ ይቻላል። እግዚአብሔር ማታለል፤ መዋሸት፤ መሸወድ ይቻላልን?😂😂 ******************************* መዝሙር 94:8-11 እናንት በሕዝቡ መካከል ያላችሁ #ደነዞች😂😂፤ ልብ በሉ፤ እናንት #ቂሎች😂😂፤ ጥበበኞች የምትሆኑት መቼ ነው?😂😂 ጆሮን የተከለው እርሱ አይሰማምን? ዐይንንስ የሠራ እርሱ አያይምን? ሕዝቦችን በተግሣጽ ወደ መንገድ የሚመልስ፣ ዕውቀትንስ ለሰው ልጆች የሚያስተምር አይቀጣምን? እግዚአብሔር የሰው ሐሳብ መና፣ ከንቱም እንደሆነ ያውቃል። መዝሙር 94:8-11
نمایش همه...
ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቃሉ፤ 1 ሳሙኤል 2:10 ******************** ከእግዚአብሔር ጋር ተዋግተን እናሸንፈዋለን? አናሸንፈውም! ********************** እግዚአብሔር የሚቀበለው መሥዋዕት የተሰበረ መንፈስ ነው፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ #የተሰበረውንና #የተዋረደውን ልብ አትንቅም። መዝሙር 51:17 *********** የተሰበረ ልብ እናየተዋረደ መንፈስ ግን እግዚአብሔርን ወደ እኛ #ይማርከዋል!
نمایش همه...
ጌታ ሆይ እባክህ🙏🙏 #ትዕቢተኛ ሳይሆን #ትሑት አድርገኝ ************************************ ©“እግዚአብሔር #ትዕቢተኞችን ይቃወማል፤ #ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል” ያዕቆብ 4:6 ©ሰውን #ትዕቢቱ ያዋርደዋል፤ #ትሑት መንፈስ ያለው ግን ክብርን ይጐናጸፋል።ምሳሌ 29:23 ©ከውድቀቱ በፊት ሰው ልቡ #ይታበያል፤ #ትሕትና ግን ክብርን ትቀድማለች። ምሳሌ 18:12 ©#ትዕቢት ስትመጣ ውርደትም ትከተላለች፤ #በትሑት ዘንድ ግን ጥበብ ትገኛለች። ምሳሌ 11:2 ©#ትዕቢት ጥፋትን፣#የእብሪት መንፈስም ውድቀትን ትቀድማለች። ምሳሌ 16:18
نمایش همه...
አመንዝሮች ሆይ ከዓለም ወዳጅ መሆን የእግዚአብሔር ጠላት መሆን እንደሆነ አታውቁምን? ያዕቆብ 3:4። አለም ቆንጆ የምትለውን እግዚአብሔር አያምርም ይላል። አለም ስኬት የምትለውን እግዚአብሔር ውድቀት ነው ይላል። አለም ጥበብ የምትለውን እግዚአብሔር ሞኝነት ይላል። አለም እውቀት ምትለውን እግዚአብሔር አለማወቅ ይላል ። አለም ደስ ይላል የምትለውን እግዚአብሔር ያሳዝናል ይላል። አለም ክብር የምትለውን እግዚአብሔር ውርደት ይላል። አለምና እግዚአብሔር ፍፁም የማይስማሙ ናቸው። እንዳውም ተቃራኒ ናቸው። ስለዚህ እንዴት ታስማሟቸዋላቹ? አንዱን ምረጡ። እስከመቼ በሁለት አሳብ ታዘግማላቹ? አለም የዘላለም ህይወት ካላት ተከተሏት እግዚአብሔር የዘላለም ህይወት ካለው እግዚአብሔርን ተከተሉ። #እግዚአብሔር_በርግጥ_የዘላለም_ህይወት_ አለው።
نمایش همه...
መልካም ብታደርግ ተቀባይነትን አታገኝምን? መልካም ባታደርግ ግን፣ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ #አንተ #ግን #ተቈጣጠራት። ዘፍጥረት 4:7 ************************* ©#ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ #አንተ #ግን #ተቈጣጠራት። ዘፍጥረት 4:7 * ©በዚህ ሰዓት #በዝሙት ልምምድ ውስጥ ያላችሁ #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6:7 * ©በዚህ ሰዓት #pornography(የወሲብ ፈልም) ሱስ እና ልምምድ ውስጥ ያላችሁ #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6:7 * ©በዚህ ሰዓት ከወንድ ጋር ወሲብ ቀስቃሽ እና romantic ንግግር በስልክ,በtext(#phone sex) የምታደርግ #ሴት #ልጅ ሆይ #ቶሎ #ቶሎ ብላሽ ውጭ #ቶሎ #ቶሎ ብለሽ አቁም ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅሽ #እያደባች #ነው፤ #ልታሸንፍሽ#ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6 * ©በዚህ ሰዓት #kissing ልምምድ ውስጥ ያላችሁ  #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6: * ©በዚህ ሰዓት ከሴት ጋር ወሲብ ቀስቃሽ እና romantic ንግግር በስልክ,በtext(#phone #sex) የምታደርግ #ወንድ #ልጅ ሆይ #ቶሎ #ቶሎ ብለህ ውጣ #ቶሎ #ቶሎ ብለህ አቁም ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ነው፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6 * ©በዚህ ሰዓት #በMasturbation(እራስን በራስ ማርካት(ሴጋ)) ልምምድ ውስጥ ያላችሁ ወንዶችም ሴቶችም  #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6: * ©በዚህ ሰዓት #በግረሰዶማዊነት ልምምድ ውስጥ ያላችሁ ወንድ ከወንድ ሴት ከሴት ጋር ወሲብ በማድረግ በአጋንንት ልምምድ ውስጥ ሆናችሁ ከእግዚአብሔር ጋር የምትዋጉ #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ ውጡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6: * ©በዚህ ሰዓት ንጹህ ወንዶችን እና ሴቶችን ወሲባዊ ተግባር,ዝሙትን, ግብረሰዶማዊነት #የምታለማምዱ ወንዶች እና ሴቶች #ቶሎ #ቶሎ ብላችሁ የእግዚአብሔር ፍርድ እና ቁጣ በእናንተ ላይ ሳይደርስ አቁም,ንሰሃ ግቡ ካልሆነ #ኀጢአት #በደጅህ #እያደባች #ናት፤ #ልታሸንፍህ #ትፈልጋለች፤ ዘፍጥረት 4:7.....ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6: *************************** እንዴት ማቆም ይቻላል? እንዴት ከዚህ ሱስ መውጣት ይቻላል? 1. በእግዚአብሔር ፍት ንሰሃ ግቡ ለመመለስ ወስኑ * 2.አከባቢያችሁን አጽዱ። ስልካችሁን ,laptopችሁን ከወሲብ ቀስቃሽ ነገር አጽዱ። ዝሙትን ከምትለማመዱት እና ከምያለማምዳችሁ ሰው ጋር ያላችሁን ሕብረት አቁሙ። block አድርጉ, SIM card ቀይሩ, በግልጽ ነገራችሁ ሽሹት። ጓደኝነት አቁሙ። ስልክ መጠቀም ማቆም ካለባችሁ አቁሙ። tiktok መጠቀም ማቆም ካለባችሁ አቁሙ። ከዝሙት ሽሹ። 1 ቆሮንቶስ 6:18። አትሳቱ፤ “መጥፎ ጓደኝነት መልካሙን ጠባይ ያበላሻል።” 1 ቆሮንቶስ 15:33። * 3.በጸዳው አከባቢያችሁ የጸዳውን ነገር ሙሉ። ስልካችሁን መዝሙር ስብከት ሙሉበት። መልካም ጓደኝነትን ከመንፈሳዊ ሰዎች ጋር ፍጠሩ። ወደ ቤተክርስቲያን ሂዱ። የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ፈጽሙ። መንፈሳዊ ሕብረቶችን ሳታቋርጡ ተካፈሉ። * 4. ዋና እና ግዴታ። እለት እለት , በየቀኑ የግድድ ከ1 ሰዓት በላይ የጸሎት ጊዜ ይኑራችሁ(በተለይ ሌልት)። ግዴታ ነው። ከልሆነ የዝሙትን ፈተና ማሸነፍ አይቻልም። በቀን 24 ሰዓት ተሰቶህ የለ? ለእግዚአብሔር 1 ሰዓት መስጠት ይከብድሃል? * 5. ዋና እና ግዴታ። እለት እለት , በየቀኑ የግድድ ከ30 ደቂቃ በላይ መጽሐፍ ቅዱስን በሥርዓት እና በተራ ምታነቡበት ጊዜ ይኑራችሁ። ግዴታ ነው። ከልሆነ የዝሙትን ፈተና ማሸነፍ አይቻልም። በቀን 24 ሰዓት ተሰቶህ የለ? ለእግዚአብሔር 30 ደቂቃ መስጠት ይከብድሃል? *************************** ®ነገር ግን የጠራችሁ እርሱ(እግዚአብሔር) ቅዱስ እንደሆነ እናንተም በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ፤  ምክንያቱም “እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ” ተብሎ ተጽፎአል። 1 ጴጥሮስ 1:15-16 ®የእግዚአብሔር የቅድስና standard(መለክያ) መቼም, መቼም, በየተኛውም ዘመን አይቀየርም አይለወጥም።  ኃጢአት በየተኛወም ዘመን ኃጢአት ነው። ጽድቅ የምሆንበት ዘመን የለውም። ®እግዚአብሔር በቅድስና እንድንመላለስ እንጂ ለርኵሰት አልጠራንምና። 1 ተሰሎንቄ 4:7 ®ለመላው የእስራኤል ሕዝብ ጉባኤ እንዲህ ብለህ ተናገራቸው፤ ‘እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ። ዘሌዋውያን 19:2 **************************** @እግዚአብሔር ቸር, ፍቅር, መሀሪ, ይቅር ባይ, አምላክ ነው። @እግዚአብሔር ፈራጅ, የምቆጣ, ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው የምሰጥ አምላክም ነው። @#ፍቅርን እና #እውነትን አንድ ላይ የያዘ አምላክ ነው። ለፍቅር ብሎ እውነትን አያዛባም። ************** አትታለሉ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም(ሙድ አይያዝበትም,አይቀለድበትም,መጫወቻ,መቀለጃ አይደለም)። ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6:7 *************** እግዚአብሔር ፍቅር ነው። ደግሞም እግዚአብሔር በጽድቅ ይፈርዳል። ************
نمایش همه...
1ኛ ዮሐንስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ ኃጢአትም ዓመፅ ነው። ⁵ እርሱም ኃጢአትን ሊያስወግድ እንደ ተገለጠ ታውቃላችሁ፥ በእርሱም ኃጢአት የለም። ⁶ በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም። ⁷ #ልጆች #ሆይ፥ #ማንም #አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው። ⁸ #ኃጢአትን #የሚያደርግ #ከዲያብሎስ #ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና። ⁹ ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም። ¹⁰ የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።
نمایش همه...
ወንጌል #የብልጽግና አይደለም፤ ወንጌል #የጉስቁልና አይደለም፤ ወንጌል #የዘላለም_ህይወት ጉዳይ ነው። ጌታ ኢየሱስ የሞተው እኛን በምድር ከድህነት አውጥቶ ባለጠጎች ሊያደርገን አይደለም በሰማያዊ በረከት ሊባርከን፤ ከርሱ ጋር ዘላለም እንድንነግስ እንጂ። ሐዋርያት የተሰደዱት ማንንም በምድር ባለጠጋ ለማድረግ አልነበረም ነገር ግን የአዳም ዘር ሁሉ በሐጢያት ምክንያት ከወደቀበት የሞት ፍርሃት፣ ከሐጢያት እስራት የሚፈቱበትን ወንጌል ለመመስከር ብለው እንጂ። ስለዚህ ኪስን ለመሙላት በምድር ባለጠግነትን ለማግኘት ከchurch church ለምትዞሩ የእግዚአብሔር አላማ አልገባችሁም፤ የክርስቶስ ሞት አልገባችሁም። ማር 8:35 ስለዚህ #ንሰሃ_ግቡ። #ቃሉን_አንብቡ። #ታዘዙትም። በለጠጎች የሆናችሁ በገንዘባችሁ የእግዚአብሔርን መንግስት ስሩ። ድሆችም ከሆናችሁ በሁሉ አመስግኑ ደስም ይበላችሁ። እግዚአብሔር ለሁላችን በምድር ለሚኖረን ህይወት ከኛ በላይ ያስባል። ማቴ 6:25
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ወንድሜ በቀረው ዘመንህ መልካም ነገር ማጨድ ትፈልጋለህ? እህቴ በቀረው ዘመንሽ መልካም ነገር ማጨድ ትፈልግያለሽ? በእውነት ትፈልግያለሽ? ትፈልጋለህ? * * በል አሁን መልካም ነገር መዝራት ጀምር። በይ አሁን መልካም መልካሙን መዝራት ጀምር። * * እግዚአብሔር #ዐመፀኛ #አይደለም፤ እርሱ #ሥራችሁን እንዲሁም በፊትም ሆነ አሁን ቅዱሳንን በመርዳት ስለ ስሙ ያሳያችሁትን ፍቅር #አይረሳም። ዕብራውያን 6:10 * * እያንዳንዷ ነገር #ዋጋ አለት። ከኖርነው ዘመን ይልቅ #የምንኖረው #ዘመን #ብዙ ልሆን ይችላል። * * በጎ ነገር ከማድረግ አንታክት፤ #ተስፋ #ካልቈረጥን ጊዜው ሲደርስ መከሩን እናጭዳለን። ገላትያ 6:9
نمایش همه...
ሞገደኛ ሆኖ ከአምላክ ጋር መጣላት ማገዶ መሆን ነው ለምፋጀው እሳት #አይጠቅምም #በኃላ #እያወቁ #ማጥፋት #እያወቁ #ማጥፋት *********** የእውነትን ዕውቀት ከተቀበልን በኋላሆን ብለን #በኀጢአት #ጸንተን #ብንመላለስ፣ ከእንግዲህ ለኀጢአት የሚሆን ሌላ መሥዋዕት አይኖርም፤ የሚቀረው ግን #የሚያስፈራ #ፍርድና #የእግዚአብሔርን ጠላቶች የሚበላ #ብርቱ #እሳት መጠበቅ ብቻ ነው። ዕብራውያን 10:26-27
نمایش همه...