fa
Feedback
ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

رفتن به کانال در Telegram

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም በአባላት የተመሰረተ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ ኢሰመጉ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራ አዋጅ ቁ. 621/2001 መሰረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማህበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡ ኢሰመጉ

نمایش بیشتر
5 362
مشترکین
-124 ساعت
+37 روز
-1530 روز
آرشیو پست ها
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
+3
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
+1
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

+1
Press_Release_from_EHRCO_on_International_Human_Rights_Day!.pdf5.86 KB

ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ቀንን አስመልክቶ ከኢሰመጉ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ Press Release from EHRCO on International Human Rights Day! Dec 10.2025 ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

መንግስት በሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰተ ላለው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ይስጥ በሚል ርዕስ ከኢሰመጉ  የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ህዳር 03 /2018 ዓ/ም  ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት                                                                                                                https://t.me/ehrcow

መንግስት_በአገራችን_የተለያዩ_አካባቢዎች_እየተከሰተ_ላለው_የሰብዓዊ_መብቶች_ጥሰቶች_በቂ_ትኩረት_ይስጥ.pdf6.81 KB

መንግስት_በአገራችን_የተለያዩ_አካባቢዎች_እየተከሰተ_ላለው_የሰብዓዊ_መብቶች_ጥሰቶች_በቂ_ትኩረት_ይስጥ.pdf6.81 KB

Share መንግስት በአገራችን የተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰተ ላለው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ይስጥ.pdf

መንግስት በሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰተ ላለው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ይስጥ በሚል ርዕስ ከኢሰመጉ  የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ህዳር 03 /2018 ዓ/ም  ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት                                                                                                                https://t.me/ehrcow

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) የሐጂ ሙፍቲ ኦመር ኢድሪስን ህልፈት አስመልክቶ ያስተላለፈው የሐዘን መግለጫ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) የሐጂ ሙፍቲ ኦመር ኢድሪስን ህልፈት አስመልክቶ ያስተላለፈው የሐዘን መግለጫ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የቀድሞ ፕሬዝዳንትና ሙፍቲ የሆኑት ሐጂ ኦመር ኢድሪስ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው የተሰማውን ታላቅ ሐዘን ይገልፃል። ሐጂ ሙፍቲ ኦመር ኢድሪስ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የኢትዮጵያ ህዝቦች ዘንድ ትልቅ አክብሮት እና ተቀባይነት የነበራቸው ታላቅ የሀይማኖት አባት ነበሩ። በሀገራችን የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት እና የእምነቶች መቻቻል እንዲጠናከር ላበረከቱት ዘመን ተሻጋሪ አስተዋፅዖ ሁልጊዜም በአክብሮት ይታወሳሉ። ኢሰመጉ በዚህ ታላቅ ሐዘን ለኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፣ ለመላው የሀገሪቱ የእስልምና እምነት ተከታዮች፣ ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ይመኛል። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) አዲስ አበባ

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከኢሰመጉ የተሠጠ መግለጫ፤መስከረም 30/2018 ዓ.ም። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከኢሰመጉ የተሠጠ መግለጫ፤መስከረም 30/2018 ዓ.ም። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

We're proud to have partnered with Feminist Opportunities Now (FON) to deliver crucial training on women's and girls' rights!
+3
We're proud to have partnered with Feminist Opportunities Now (FON) to deliver crucial training on women's and girls' rights! The training was held in Jimma, Jigjiga, and Addis Ababa. #FeministOpportunitiesNow #FON #EHRCO

📢 Call for Printers! EHRCO seeks qualified printing firms for its human rights report. Deadline: 7 days. Submit quotes to info@ehrco.org

የመልካም አዲስ ዓመት መግለጫ፤ ጷጉሜ 5/2015 ዓ.ም ፣ ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
+1
የመልካም አዲስ ዓመት መግለጫ፤ ጷጉሜ 5/2015 ዓ.ም ፣ ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow