fa
Feedback
ዘመድኩን በቀለ

ዘመድኩን በቀለ

رفتن به کانال در Telegram

የዘመድኩን በቀለ ጦሟሩን እንደወረደ የሚለቀቅበት ስለሆነ ሁላችሁም ዘመዴን አድናቂዎች ተቀላቀሉት ጆይን አድርጉት ሸሩን ትታችሁ ሼር አድርጉት

نمایش بیشتر
3 220
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-97 روز
-7630 روز
آرشیو پست ها
ትናንት… "…የአገው ሸንጎው ሚጢጢዬ ጋዜጠኛው ኃይለ ኢየሱስ ዘውዱ ጎንደር ገብቼ "የፖለቲካ ቅማንት የትግሬ ዲቃላውን ቢሮ መቀሌና አዲግራት ከፍቶ በዐማራ ማሊያ የሚጫወተውን ስኳድ ስጠልዘው፣ ስቅጠቅጠ
ትናንት… "…የአገው ሸንጎው ሚጢጢዬ ጋዜጠኛው ኃይለ ኢየሱስ ዘውዱ ጎንደር ገብቼ "የፖለቲካ ቅማንት የትግሬ ዲቃላውን ቢሮ መቀሌና አዲግራት ከፍቶ በዐማራ ማሊያ የሚጫወተውን ስኳድ ስጠልዘው፣ ስቅጠቅጠው አገው ሸኔዋ በፌስቡክ ገጿ ፎቶዬን ለጥፋ "no ውሸት no መሽኮርመም no ፍርሃት ነጭ ነጯን ብቻ" ስትለኝ ነበር። በእሷ ቤት ጠላቷን እየመታሁላት ነው። እኔ ከጎንደር ላይ ሾተላይ እየነቀልኩ እንደሆነ አይገባትም። "…አጅሬ ገተት ስኳድን ቀጥቅጬ የእሷን ሸንጎ የምምር መስሏት ነበር ያፈላችው። ዥል ዥልጥ 100 ኪሎ እርጥብ ሰገጤ ፋራ። የደገስኩላትን የት ታውቅና። እኔ በአንዴ ከሁለት ሎንቺና ምን አጋጨኝ ብዬ ስኳድ ጋር ስጋተት እሷ ዘመዴ፣ በለው እያለች የእኔ ቲፎዞ ነበረች። 😂 "…ዛሬስ ዛሬ በራሷ ላይ በኃይል ገባሁላታ፣ ከገባሁላት በኋላ አገው ሸኔዋ ሚጢጢዬዋ የሰው ግማሽ ኃይልሻ ምን እያለች ኖ…? ተመልሼ እመጣለሁ። • ዘመዴ ነኝ ከዲማ ጊዮርጊስ…?

ያው አድርሻለሁ… "…ይሄ አሁን ከ20 ደቂቃ በፊት ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው ደለለ በራሱ የፌስ ቡክ ገጽ ነው ያጋራው መልእክት ነው። "…አሁን እንግዲህ አስረስ መዓረይ በአንዳፍ ቢንጎ ብሎ ወዲያው ተሯሩ
ያው አድርሻለሁ… "…ይሄ አሁን ከ20 ደቂቃ በፊት ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው ደለለ በራሱ የፌስ ቡክ ገጽ ነው ያጋራው መልእክት ነው። "…አሁን እንግዲህ አስረስ መዓረይ በአንዳፍ ቢንጎ ብሎ ወዲያው ተሯሩጦ በቢጫ ቀለምና በሎጎ፣ በሄዲንግ ያወጣዋል ብለን እየጠበቅን ነው። "…ዲማ ጊዮርጊስ ሆኜ በመከራ ተራራ ላይ ወጥቼ የማገኘውን ኔትወርክ የፋኖ መሪዎቹ 24/7 ኢንተርኔታቸው በርቶ ሳይ እቀናለሁ። ያስቀናኛል። "…ጀግና አስበልቶ ዘመቻ ማንትስ የሚለውም ቢቀር ጥሩ ነው ብዬ እመክራለሁ። • አስመሰግናሻለሁ…🙏🙏🙏

እንዲጠነቀቅ ንገሩት "…እነመዓረይ ለዲማማ ዲክላሬሽን ሻለቃ ዝናቡን ይጠሩታል። ዝናቡም ጉዞ ይጀምራል። መሃል ላይ ግን ልቡ የሆነ ነገር ይነግረዋል። ቆም ይልና አካሄዳቸውን ይቀይራል። እንደፈረውም አ
እንዲጠነቀቅ ንገሩት "…እነመዓረይ ለዲማማ ዲክላሬሽን ሻለቃ ዝናቡን ይጠሩታል። ዝናቡም ጉዞ ይጀምራል። መሃል ላይ ግን ልቡ የሆነ ነገር ይነግረዋል። ቆም ይልና አካሄዳቸውን ይቀይራል። እንደፈረውም አልቀረ ድሮኗ ዝናቡ ነው ብላ የጠረጠረችው ግሩፕ ላይ ቦንቧን ጣለች። በዝናቡ ፈንታ ሌሎች ጓዶች ተገደሉ። የሟቾቹን አስከሬን ተሸክመው እነ ዝናቡ ይጠብቋቸው ወደ ነበሩት ወደ አርበኛ ዘመነ ካሤና መዓረይ ዘንድ ደረሱ። ደረሱና የተበጫጨቀውን የሟች ጓዶች አስከሬን እንቅበር ቢሉልም በፍጹም በመጀመሪያ ውህደቱ ይፈጸም ተብሎ እስከ ሌሊት ተቆይቶ ስምምነቱ ከተፈጸመ በኋላ ሟቾች አፈር ለበሱ። "…አሁን የእነ መዓረይ ቡዱን አስቀድሜ ፕሮግራምና ዕቅዳቸውን ስላናጋሁት እንደ አበደ ውሻ መክለፍለፍ አብዝተዋል። አሁን በዐማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ ወሳኝ ናቸው ተብለው የሚታመኑት ጀግኖች በሙሉ በሴራ እየጸዱ ነው። ወግተን ጨርሰነው አልቆ ክልሉን ለሚሊሻና ለአድማ ብተና አስረክቦ ሊወጣ ነው፣ ብላብላ እያሉ እነ መዓረይ ለመሳይ መኮንን በፍርዬ ቴሌ የሚዘበዝቡለት መከላከያ ብቻውን በሞተር ልከው በደፈጣ ውጊያ ዮሐንስ አለማየሁን የአስበሉት ቡድኖች አሁን ደግሞ ወደ ዝናቡ ሊዞሩ ይመስላል። መዝግቡልኝ። "…አበጀ በለው፣ ተስፋዬ ወ/ሥላሴ፣ ጥላሁን አበጀ፣ ናትናኤልና መሳይ መኮንን ተጠቃቅሰው ጠንካራዎቹን የጎጃም ጀግኖች በሴራ ካስበሉ በኋላ አንድም ቀን ተኩሰው የማያውቁና በፎቶ ሾው ፒፕሉን ሲያጃጅሉ የከረሙት ብአዴን ብልጽግናዎች የፋኖ መሪ ሆነው ሊመጡ ይመስላል። አሁን የምናገረው ለጊዜው አይገባችሁም። ጀግኖቻችሁን በባንዳ አስበልታችሁ ከጨረሳችሁ በኋላ "ዘመዴ ያለው ልክ ነበር" ትልልኛለህ። "…ከዚያ አጀንዳ ለማስቀየስ ምሽት 4 ሰዓት በጨለማ የዘመነ ካሤ ወንድም ቤት በድሮን ተመታ ብለህ ትቀውጥልኛለህ።😂 • ድሮን በጨለማ…? 😂

ብራቮ ቤተ ዐምሓራ "…እኔ ዘመዴ አጀንዳውን ሁሉ ጎጃም አስገባሁት። ወሬኛው፣ የሴረኛው፣ ሸረኛና የምቀኛው፣ ሸውከኛው፣ ሾተላዩ፣ ሻአቢያው፣ ወያኔው፣ ኦነግ ኦህዴድ ብልጥግናው፣ ብአዴኑ፣ ጎንደር የነበረው የፖለቲካው ቅማንት የትግሬ ዲቃላ ስኳዱ፣ የአገው ሸንጎው፣ ቅባቴው፣ ግምባሩ፣ ግንቦቴ፣ ኢዜማ፣ ቁዘማው፣ ፌክ ኢትዮጵያኒስቱና ወራዳ ሌባ ዘራፊው ፀረ ዐማራው ሁሉ ከእኔ ጋር በጎጃም እንዲርመጠመጥ አድርጌ ቀፍድጄ ያዝኩት። የማይጋጥ፣ ልፋጭ ደረቅ የአጀንዳ አጥንትም ወርውሬለት ምድረ ኮተት ሾተላይ ሁላ ጎጃም ላይ እኔ ላይ ሲራኮት ጎንደርና ወሎ ሸዋም እረፍት አገኙ። አገኙናም የሚሆነውን ሁሉ በሰላም አደረጉ። "…እነ አርበኛ መሳፍንት ልጆቻቸውን ሀብቴንና ባዬን ሰብስበው፣ ሾተላዩ አበበ ዶላር በላው ሳይሰማ፣ እነ ፓስተር ምስጋናው ሳይነቁ፣ ወለም ዘለምም ሳይሉ፣ በመሃላቸው ነፋስ ሳይገባ፣ ጫጫታም ሳይበዛ፣ ሴረኛው ሁሉ ከእኔ ጋር ጎጃም ሲራኮት እነሱ በጸሎት ታጅበው ጎንደርን አንድ አድርገው ዓለሙን ሁሉ በደስታ ማዕበል አጥለቀለቁ። "…የጎንደሩ ሲያልቅ ደግሞ እኔ እዚያው የመዓረይን መንጋ ሰብስቤ ጎጃም ላይ ሳጯጩህ ወሎ ደግሞ ማንም ሳይገባበት፣ በወሎ ምን እየተካሄደ እንደሆነ እነኮሎኔል ሙሀባው እንኳ ሳይሰሙ፣ እነድርሳን ብርሃኔ ሁሉም ተጠቅልለው ወደ ቀደመ እናት ተቋማቸው ወደ የዐማራ ፋኖ በወሎ ወደ ምሬ ወዳጆ ካምፕ ተጠቃልለው የምሥራች አበሰሩን። ሙሀቤም በደኅንነቱ መስፍን ተጠርንፎ አጃቢ ብቻ ሲቀረው ሠራዊቱ ሁሉ ወደ ላስታ፣ ሰሜን ወሎ ፈልሶበት ብቻውን መቅረቱም አሳዛኝ ነው። ዳውንት ላይ ከአፍሪካ ኅብረት፣ ከምክክር ኮሚሽኑ፣ ከብልፅግና ጋር ጉባኤ ተቀምጠው በእርቅ ስም ጃልሰኚን ለመሆን 100 ምናም ፍየል ከጥቂት ሰንጋ ጋር አርደው በሸነና እያሉ ነው አሉ። • ዘመዴ ነኝ ከዲማ ጊዮርጊስ ነኝ።

መልካም… "…ደግሞ ነግቶልኝ ልውልበት መጣሁ። እግዚአብሔር ይመስገን። ጎጃም ዲማ ጊዮርጊስ ነው ያለሁት። ከዲማ ጊዮርጊስ መግቢያ ገበያው መሃል እየጠጣሁት ያለሁት ብርዝ የጠጅ ያህል ነው። ከባድ ነው።
መልካም… "…ደግሞ ነግቶልኝ ልውልበት መጣሁ። እግዚአብሔር ይመስገን። ጎጃም ዲማ ጊዮርጊስ ነው ያለሁት። ከዲማ ጊዮርጊስ መግቢያ ገበያው መሃል እየጠጣሁት ያለሁት ብርዝ የጠጅ ያህል ነው። ከባድ ነው። ስኳር ያልተቀላቀለበት ንፁሕ ማር ነው በዲማ እያጣጣምኩ ያለሁት። የእነ ፊታውራሪ መሸሻ፣ የእነ ሊቀ ሊቃውንት አያሌው ታምሩ፣ የእነ መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ የተዋሕዶ ገበሬዎቹ ሀገር ላይ ነኝ። "…ጎጃም ነው የምንውለው። ማኅበራዊ ሚዲያው ሰላም አግኝቷል። የአገው ሸኔ አክቲቪስቶችም አደብ ገዝተዋል። ጆሮአቸውን ቆንጥጬ፣ ጭናቸው ስር ገብቼ ለምዝጌ ልክ አግብቻቸዋለሁ። የዐማራ ፋኖ በጎጃም ተቋሙን ከሌባ፣ ከአስመሳይ፣ ከሸውከኞች፣ ከባንዳዎች፣ ከቅጥር ነፈሰ ገዳዮች፣ ከዘራፊዎች፣ ከደፋሪዎች በመታደግ ለጎጃም ዐማራ እውነተኛ ታጋዮች ለማስረከብ በኃይለኛው እየታገልኩ፣ ጉሩምቦ ለጉርምቦ እየተናነቅኩ ነው። እያሯሯጥኳቸው ነው። ፈስ በፈስ እያደረግኳቸው ነው። አልቅቶቹን ከተቋሙ ላይ እያራገፍኩ ነው። "…ዘመዴ ዐማራ አይደለም፣ ከዐማራ ትግል ውጣልን፣ ጃልቆቱ፣ ወዲ አስገዶም፣ ቲያኒሺ፣ የመለስ ቀብር፣ የበረከት ፎቶ፣ ጅብ፣ ውሻ፣ ጭራቅ እያስመሰሉ ፎቶዬን እየለጠፉ ከመንበጫበጭ በቀር፣ ለመዓረይ የተናገርኩትን እነ ዐማራ ዛሬ ለዘመነ የተናገርኩ አስመስለው ራሳቸውን በራሳቸው ከማርካት በቀር ወላሀንቲ ነገር ሊያደርጉኝ አልቻሉም። እየገዘገዝኩ፣ እያዋዛሁ ልክ እያገባኋቸው ነው። "…የእሳት ላንቃ የመሰለ እሳት የሚተፋ ብዕሬን ይዤ እየዠለጥኩት ነው። ከዐማራ ፋኖ በጎጃም ተቋም ላይ የሻአቢያን፣ የወያኔን፣ የብልጽግናን፣ የብአዴንን፣ የአብንን፣ የኢዜማን፣ የግንባሩን፣ የስኳድንና የአገው ሸኔን ጥገኛ ፀረ ዐማራ ኃይል እተገትገዋለሁ። ፈንዳ፣ ጩህ፣ እሪ በል። • አላችሁ አይደል…? …ልቀጥል ነኝ።

"…ስለ እናንተ እምነቴ ታላቅ ነው፥ በእናንተ ምክንያት ትምክህቴ ታላቅ ነው፤ መጽናናት ሞልቶብኛል፤ በመከራችን ሁሉ ደስታዬ ከመጠን ይልቅ ይበዛል። 2ኛ ቆሮ 7፥ 4 "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደም
"…ስለ እናንተ እምነቴ ታላቅ ነው፥ በእናንተ ምክንያት ትምክህቴ ታላቅ ነው፤ መጽናናት ሞልቶብኛል፤ በመከራችን ሁሉ ደስታዬ ከመጠን ይልቅ ይበዛል። 2ኛ ቆሮ 7፥ 4 "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደምን አረፈዳችሁ? "…እንደምን ዋላችሁ? "…እንደምን አመሻችሁ? "… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

ሰላም ነው አይደል…? "…መልካም… "…ከክላስ መውጣቴ ነው። መንደሬ በኮመንት መዓት ተጨናንቆ ነው የጠበቀኝ። ወደ ከተማዬ የምትወስደኝን ባቡር ይዤ ወደ ማዘዣ ጣቢያዬ እየሄድኩ ነው። ታዲያ በመንገዴ
ሰላም ነው አይደል…? "…መልካም… "…ከክላስ መውጣቴ ነው። መንደሬ በኮመንት መዓት ተጨናንቆ ነው የጠበቀኝ። ወደ ከተማዬ የምትወስደኝን ባቡር ይዤ ወደ ማዘዣ ጣቢያዬ እየሄድኩ ነው። ታዲያ በመንገዴ ላይ ሙላውን ኮመንት መስመር በመስመር እያነበብኩ ነው የምሄደው። በንባቤ መሃል ታዲያ እኔ በሌለሁበት ዘመዴ የለም ብሎ ክፍት አፉን የከፈተ፣ በፔጄ ላይ የተጸዳዳ ሥነ ምግባር የጎደለው ሸንጎና ቅባቴ ካለ፣ ከገኘጁ። ከእኔም እይታ ያመለጠ ስድአደግ ካለ እናንተ ጣታችሁትን እንዲህ አድርጋችሁ እየጠቆማችሁ ዘመዴ 👉🏿 BLOCK የምትሉኝን ሁሉ ብልግናውን ካነበብኩ በኋላ የወሬ ያለህ እስኪል ድረስ እስኪናፍቀኝ ድረስ ቀስፌ ወገብ ዛላውን ቆምጬ በወሬ ጠኔ ነው እደፋዋለሁ። 😂 "…ዳይ እኔም ወደ ቀሰፋ ልግባ፣ ሸንጎና ቅባቴ ፀረ የዐማራ ፋኖ በጎጃም ሾተላዮች ደረት እየደቃችሁ፣ ፀጉራችሁን እየነጫችሁ ዋይ ዋይ በሉ። እናት ፀረ ዐማሮች፣ የሌባ ተቀባይ፣ የደም አፍሳሽ ወንበዴ ጠበቆች ሱሪያችሁን ዝቅ አድርጌ በሰማ ብዕሬ፣ በበርበሬ ብዕሬም እያጠንኩ ንፍጥ በንፍጥ ነው የማደርጋችሁ። ተንጫጩ። • መልካም የመንጫጫት ሌሊት ይሁንላችሁ። አንድ ለእናቱ ሺ ለጠላቱ እኔ ዘመዴ ጃል ቆቱ ወዲ አስገዶም ማን እንደሆንኩ አሳይሃለሁ። • ተንጫጩ…😁😁😁

ትግሉማ ወዶ ነው የሚቀጥለው። "…በኢንተርኔቱ ዓለም ላይ ዛሬ ከወቀጣ የተረፉት የአገው ሸኔ ርዝራዦች ዘመዴ፣ ዘመድኩን፣ አመድኩን፣ ነቀለ ብላ ብላ ሲሉ ውለዋል። ይሄ የሚጠበቅ ነው። የሚጠበቅ አልኳች
+1
ትግሉማ ወዶ ነው የሚቀጥለው። "…በኢንተርኔቱ ዓለም ላይ ዛሬ ከወቀጣ የተረፉት የአገው ሸኔ ርዝራዦች ዘመዴ፣ ዘመድኩን፣ አመድኩን፣ ነቀለ ብላ ብላ ሲሉ ውለዋል። ይሄ የሚጠበቅ ነው። የሚጠበቅ አልኳችሁ። አረፋ ድፈቁ። "…የእነ አስረስ መዓረይ የቁም እስረኛ እንደሆነ የሚሰማኝ አርበኛ ዘመነ ካሤ ተጽዕኖ ፈጣሪነቱን በአስረስ መዓረይ ስላስቀሙት የሆነ ቀን እንደ አርበኛ ዮሐንስ አስደንጋጭ ዜና አሰምተውን ያስወግዱትና ምክትሉ አስረስ መዓረይ የዐማራ ፋኖ በጎጃም ብሬዘዳንት ሆኗል የሚልዜና እንሰማ ይሆናል። ከዚያስ? ከዚያማ ብልፅግና የጎጃም ፋኖን ጠቅልሎ የራሱ ያደርግና በድርድር ብአዴን በጎጃም ነፍሱን ይዘራል። • ከዚያስ? "…ከዚያማ የዓስረስ መዓረይ ቡድን ሰሜን ጎጃም ብሎ ከጎንደር ፋኖ ጋር ጦርነት ይገጥማል። ማስረሻ ሰጤን አሳድዳለሁ በሚል ወደ ወሎም ሊሻገር ከቻለ ወደ ሸዋም ለመሻገር ያማትራል። ባህርዳር በአስረስ መዓረይ ጦር ስር ይወድቃል። ኦሮሙማ፣ ሸአቢያ፣ ወያኔና ሌሎች እያገዙት ክልሉን ያተራምሳል። • ከዚህ ሁሉ በፊትስ…? "…እስከዚያው የነቁ፣ የበቁ ጀግና የዐማራ ፋኖ በጎጃም ምርጥዬ ልጆች፣ በድሮን፣ ከጀርባም እየተመቱ፣ እንደ ዮሐንስ በሞተር እየሄደ በደፈጣ መከላከያ ገደላቸው ተብለው ይጸዳሉ። የዐማራ ፋኖ በጎጃም ፋኖዎች ጨክነው ይሄንን የአስረስ ማረ፣ የማርሸት እና የመቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤን ሥርወ መንግሥት በጌዜ መላ ካላበጀለት አይኑ እያየ ይበላል። መዝግቡልኝ። "…አስረስ መዓረይ ግን ቃልአቀባይ ነው? መሪ ነው? የጦር አዛዥ ነው? ገንዘብ ያዥ ነው? ምንድነው? ዮሐንስ ከተገደለ ከሁለት ቀን በኋላ አስረስ መዓረይ በእኔ ጭቅጨቃ መግለጫ አውጥቷል። መሳይ መኮንን ግን ጮጋ ብሏል። ባህርዳር ዊኪሊክም አልተነፈሰችም። 😂😂 ተንፒሱ እንጂ። • ጎጃም ነቃ በል።

ጠቋርን ስሟት… "…ብአዴን በቁሙ ወደ ኡጋንዳ ላከው። በኡጋንዳ የሰኔ 15ቱን ጭፍጨፋ በፌስቡክ እንዲመራ አደረገው ብአዴን። ከአያሌው መንበር ጋር በመናበብ ጀነራል አሳምነው ጽጌን ዘንዘልማ ላይ አስበ
ጠቋርን ስሟት… "…ብአዴን በቁሙ ወደ ኡጋንዳ ላከው። በኡጋንዳ የሰኔ 15ቱን ጭፍጨፋ በፌስቡክ እንዲመራ አደረገው ብአዴን። ከአያሌው መንበር ጋር በመናበብ ጀነራል አሳምነው ጽጌን ዘንዘልማ ላይ አስበላው። ተደብቆ ኖሮ ኖሮ በቅርቡ ከሰል እንደመሰለ ካናዳ ገባ። አሁን እዚያ ሆኖ ከአስረስ መዓረይ፣ ከአልማዝ ባለጭራ፣ ከአማራ ዛሬ፣ ከከፋለ ጌቱና ከእስማኤል ዳውድ እንድሪስ ጋር የጎጃም ዐማራ ፋኖ በተለይ ኦርቶዶክሳውያኑንና ከብልጽግና ጋር አንደራደርም የሚሉትን ተራ በተራ እያስፈጀ የሚገኝ የሰው ደም የሚጠጣ ልቡሰ ሥጋ ጋኔል ነው። አማኑኤል አብነት። "…ከእኔ ጋር ያወሩት አደባባይ ወጥቶ አያውቅም። የአስረስ፣ የዘመነ፣ የማርሸት፣ የግሩም ምሳሌ፣ የየቆየ ሞላ፣ የማርቆስ፣ የሁሉም ከእኔ ጋር ያወሩት ወጥቶ አያውቅም። ያዝልኝ። "…ከግንቦቴው መሳይ መኮንን፣ ከአፍቃሬ ጀዋር ከኦነጉ ሞገስ ዘውዱ ጋር 24/7 በኢትዮ ቴሌኮም ስልክ የሚያወራው፣ ድሮን የማትመታው፣ ተዋግቶ የማያውቀው አስረስ ማረን ብትመክረው ስንትና ስንት ጀግና የጎጃም ዐማራ ወጣት ትታደግ ነበር። እኔ የደወልኩለት ሰው የለም። ሲደውሉልኝ ግን እመልስላቸዋለሁ። አበቃ። "…የጎጃም ዐማራ ፋኖ በአስረስ መዓረይ ተጠልፏል። ብልፅግና የዐማራ ፋኖ በጎጃምን ተቆጣጥሮታል። አማኑኤል አብነት የጠቋር ዛር የሰፈረበት ኤቲስት በሀልዎተ እግዚአብሔር የማያምን የጎጃም ዐማራን ከነፍሱ የሚጠላ፣ የሚፀየፍ ከአልማዝ ባለጭራዋ ጋር ፕሮጀክት ከፍቶ የሚግጥ ክፉ ሰው ነው። "…የመጨረሻ በመብሸቁ አንጀቴ ነው ቅቤ የጠጣው። እኔ የማዋዛት፣ የማለማመድ፣ ቁስሉን የማከክ ተግባሬን ጨርሼ ወደ ገደለው ና ጆሮ ጭው ወደሚያደርገው ጨዋታዬ ልገባ ነው። እያሟሟቅኩ ነው አባቴ። "…ደስ የሚለው የጎጃም ዐማራን በድፍረት ዓይኑን ገልጬለታለሁ። ወጥር ጎጄ። ልጆችህን ታደግ።

አሁንም ልጠይቅ? "…ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ከተገደለ ከሞተ 2ቀን ሆነው። ዮሐንስ አቋሙ ምን ነበር? ከጀርመን ድምፅ ጋዜጠኛ ከነጋሽ መሀመድ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ ተመልሳችሁ አውርዳችሁ አድምጡት።
+4
አሁንም ልጠይቅ? "…ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ከተገደለ ከሞተ 2ቀን ሆነው። ዮሐንስ አቋሙ ምን ነበር? ከጀርመን ድምፅ ጋዜጠኛ ከነጋሽ መሀመድ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ ተመልሳችሁ አውርዳችሁ አድምጡት። የአገው ሸንጎን፣ የጎንደሩን ስኳድ አምርሮ የተቃወመ፣ ከብልፅግና ጋር ድርድር ብሎ ነገር የለም ብሎ ፊት ለፊት የሞገተ ጀግና ነበር። "…ከመንግሥት ጋር መደራደር አለብን፣ መነሻዬ ዐማራ መድረሻዬ ኢትዮጵያ የሚባል ነገር አላውቅም ሲል የነበረውና በዚህ ተቃውሞ ሲበዛበት ዘመነ ካለበት ሄዶ አምጥቶ መሪያችን ሁን ብሎ በዘመነ ካሤ ስር የተደበቀው አስረስ ማረ ዝም ብሎ ያየዋል ማለትም ዘበት ነው። "…እስከአሁን የዮሐንስን ሞት አስረስ መዓረይ በፔጁ አልለጠፈም። ሥጋ ቆራጩ ብአዴን ይኼነው የሸበሉም አልለጠፈም። መሳይ መኮንንም ከአስረስ መዓረይ ጋር እየተመካከረ ስለሆነ አልተነፈሰም። የኢንጂባራው ፓስተር የዐማራ ፋኖ በጎጃምን እየቆረጠመው ነው። ደግሞም ኦሮሞ ነውም ይባላል። "…ኦሮምቲቲዋ አዝማሪ አልማዝ ባለጭራዋም የአዞ እንባዋን አፈሰሰች። ኡጋንዳ የሰፈረው ሸንጎና ስኳድም ጀምሩ ሲባሉ ጀመሩ። የአሜሪካው ከመዓዛ መሀመድ በቀር ሌላው አልተነፈሰም። 😂 "…ይሄን የሚያክል አርበኛ አስበልተው "የዘመነ ካሤ ወንድም ቤት በድሮን ተመታ" ብሎ የሌለ አጀንዳ ማምጣት በፍፁም ይደብራል። እየቆየሁ ስመጣ ራሱ አርበኛ ዘመነ ካሤ ላይ ምርመራ ልጀምር እችላለሁ። አልበዛም እንዴ? "…እነ ጥላሁን አበጀ በቀጣይ ሊያስበሏቸው ዕቅድ የያዙላቸው ከሽፈራው ብርጌድ 4 ሰዎች፣ ከደባይቄ 6 ሰዎች፣ ከዛምበረሀ ብርጌድ 6 ሰዎች እንዳሉ እየሰማሁ ስለሆነ አባሉ ከወዲሁ ደኅንነታቸውን እንዲጠብቅ መልክት ይተላለፍም ተብሏል። ዘንዶው አንገት ላይ ቆሜ አናቱን እየበጠረቅኩት ነው። የግሪሳ ጫጫታ አያቆመኝም። • ደፍራችሁ መወያየት ጀምሩ።

• ወዴት ወዴት…? "…በፕሮቴስታንት ፓስተር የሚመራ የጎጃም ፋኖ ባለማዕተቦቹን ቀርጥፎ ከማስበላት በቀር ሌላ ምንም ፋይዳ የለውም። • ጎንደር፦ ፓስተር ምስጋናው አንዷለም የሚመራው ፋፍዴን። • ሸዋ፦
+3
• ወዴት ወዴት…? "…በፕሮቴስታንት ፓስተር የሚመራ የጎጃም ፋኖ ባለማዕተቦቹን ቀርጥፎ ከማስበላት በቀር ሌላ ምንም ፋይዳ የለውም። • ጎንደር፦ ፓስተር ምስጋናው አንዷለም የሚመራው ፋፍዴን። • ሸዋ፦ ፓስተር ዮናስ የሚመራው የመከታው ዕዝ። • ጎጃም፦ ፓስተር እገሌ የአብኑ የሚመራው የዐማራ ፋኖ በጎጃም ገና ብዙ ዋጋ ይከፍላል። አስረስ መዓረይ፣ ሸንጎ፣ በዚያ ላይ ቅባት ሲጨመርበት አስቡት። "…የጎጃም ዐማሮች መንቃት በመጀመራችሁ እጅግ ደስተኛ ነኝ። ይሄን ነበር የምፈልገው። ተቋሙን እንደምታድኑትም ተስፋ አደርጋለሁ። "…ሌላው ደግሞ ዛሬ ወይ ነገ የሚገድሏት፣ በሴትነቷም ለመድፈርም ፈልገው ያልተሳካላቸው፣ መከላከያ ነው የገደላት ብለው ሊያሰናብቷት ለእርድ ያዘጋጇት የአንዲት የጎጃም ዐማራ ፋኒት በሰቀቀን ላይ ስላለች ነፍስም ስለ እርሷም እጽፍላችኋለሁ። "…የፋኖ ዮሐንስ አለማየሁን ነፍስ ይማር። "…ማርያምን፣ አዛኜን ወላዲተ አምላክ ምስክሬ ናት እኔ ግን አልፋታችሁም። ማርያምን አልፋታችሁም። ደግሞም አሸንፋችኋለሁ። • ከታች ያለው ፋኖ ቅማል ወርሶት፣ ምግብ አጥቶ በራብ በእርዛት ይሰቃያል፣ እነ አስረስ መዓረይ በቁንጣን የሚሆኑትን ያሳጣቸዋል። ሲኖ ትራክ የገዛሽ፣ ባጃጅና ሥጋቤት፣ ቡናቤት የከፈትሽ፣ ገንዘብ ወደ ኡጋንዳ ያሸሽ፣ ባህርዳርና አዲስ አበባ ዘርፈሽ የገባሽ በሙሉ ማንቁርትሽን ነው አንቄ ለፍርድ የማቀርብሽ። "…አያችሁ የሚከፈል ሲጠፋ፣ ትግሬው ተስፋዬ ወልደ ሥላሴም የሚዘርፈው ዶላር ሲጠፋ፣ ተከፋይ አክቲቪስቱም ጦሙን ሲያድር እኔ ዘመዴ እንዲህ ስቦርቅ ከግርማ አየለና አልማዝ ባለጭራዋ በቀር ትንፍሽ የሚል ጠፋ። ትንፍሽ የሚል። የአልሚም ድምጿ ሰለለ። የጎጃም ዐማራ መከራ በቤታችሁ ይግባ። • እነ አበጀ በለው የዮሐንስን አሟሟት ግልጽ አድርጉት።

እንጠይቅ ደግሞ? "…መጠየቅ ያደርጋል ሊቅ አይደል ከነ አባባሉስ። እንጠይቅ። "…አጠቃላይ ዐማራዊ አንድነቱ እንዳይመጣ፣ ወታደራዊ አዛዥነቱ ከጎጃም መውጣት የለበትም ብለው ሻለቃ ዝናቡና ጓደኞቹ ናቸው
+3
እንጠይቅ ደግሞ? "…መጠየቅ ያደርጋል ሊቅ አይደል ከነ አባባሉስ። እንጠይቅ። "…አጠቃላይ ዐማራዊ አንድነቱ እንዳይመጣ፣ ወታደራዊ አዛዥነቱ ከጎጃም መውጣት የለበትም ብለው ሻለቃ ዝናቡና ጓደኞቹ ናቸው ያስቸገሩን እያለ አንድነቱ እንዳይፈጸም፣ ዘመነን መሪ አድርገው የመረጡት የሸዋ፣ የጎንደርና የወሎ ፋኖዎች ተሰላችተው የራሳቸውን መንገድ እንዲከተሉ ያሰገደደው ይሄ ሾተላይ መዓረይ ትናንት ደርሶ በጎንደር አንድነት የተደሰተ መስሎ ከች አላለም። እስቲ እንጠይቅ…? "…መዓረይ የደስታ መግለጫውን በመሪው ዘመነ ካሴ ስም ለምን አላወጣውም…? "…ዘመነ ካሴ ተከበብኩ ያለበትን መግለጫ ያላወጡት እነ ኦሮምቲቲ አልማዝ ባለጭራ ይሄን የመዓረይን እንዴት ለጠፉት? "…ስለ ጎንደር አንድነት መዘገብ የማይፈልገው ግንቦቴው መሳይ መኮንንና አስረስ መዓረይ አንድ ቃል፣ አንድ ፎቶ እንዴት ሊጠቀሙ ቻሉ? ይሄ ብቻ ሳይሆን ከእነ ፋፍዴን ጋር በድብቅ ንግግር የጀመረው አስረስ መዓረይ እንዴት "የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር አመራር እና አባላትም በቀጠናው ያለው ፋኖ አንድነት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ተረድታችሁ አስፈላጊውን ዋጋ በመክፈል የቀሩ የፋኖ አባላትና አደረጃጀቶች በድርጅቱ ስር እንዲካተቱ ጥረት እንድታደርጉ ወንድማዊ ምክሬን እያቀረብኩ የአማራ ፋኖ በጎጃም ለዚህ ጉዳይ ገንቢ ሚና መጫወቱን የሚቀጥል መሆኑን አሳውቃለሁ።" አለ? የራሱን አፍርሶ የምን ሚና ነው የሚጫወተው? "…ስሙኝማ የሸዋው የእነ መከታው፣ የጎጃሙ የእነ አስረስ ተቋም በፋኖ አመራር ውስጥ ፓስተሮች መሪ ሆነው መሾማቸው ትግሉን ይገድለዋል። የመረጃ ቴቪው ፓስተር ግርማ ካሣ እኮ ሌሎቹን ጠልቶ ጎጃምና የሸዋው መከታው ማሞ ብሎ ሙጭጭ ያለው ፓስተሮቹ በሸዋና በጎጃም መሪ ስለሆኑ ነው። ባለማተቦቹ ግን እየተገደሉ ነው። •እንካ ሌላ ትኩሳት። ተወያዩበት…

መልካም… "…እዚያው ጎጃም ነኝ። ውሎዬና አዳሬ ጎጃም ከሆነ ሰነባበተ። ጎጃም ከገባሁ ጊዜ ጀምሮ መጀመሪያ አካባቢ ከሸንጎ ሸኔው እና ከቅባቴዎቹ የተነሣብኝ ጫጫታ፣ የጎረፈብኝ ጎርፍ፣ ማዕበል ወጀቡ በ
መልካም… "…እዚያው ጎጃም ነኝ። ውሎዬና አዳሬ ጎጃም ከሆነ ሰነባበተ። ጎጃም ከገባሁ ጊዜ ጀምሮ መጀመሪያ አካባቢ ከሸንጎ ሸኔው እና ከቅባቴዎቹ የተነሣብኝ ጫጫታ፣ የጎረፈብኝ ጎርፍ፣ ማዕበል ወጀቡ በሙሉ አሁን ፀጥ ረጭ ብሏል። በጎጃም ሙሉ ጎጃምን ያለ ምንም ስጋት በመዞር ላይ እገኛለሁ። የሕዝቡም አቀባበል ሸጋ ነው። "…ሴረኛው፣ ተንኮለኛው፣ ዘራፊው፣ ለጠላት የህዳር አህያ ሆኖ እንደ ፈረስ፣ እንደ አጋሰስ የሚጫነው መሰሪው አካልም ክንፉን ተመትቶ ሲንደፋደፍ እያየሁት እየተመለከትኩትም ነው። በዐማራ ፋኖ በጎጃም ልጆች ደም የሚነግደው ስውሩ ኃይል እየተጋለጠ ነው። ገመናው ወጥቶ እርቃኑን አደባባይ ለፍርድ እየተገተረ ነው። መደበቂያ ዋሻም፣ ጉድጓድም የለው። "…በፎቶ ቦለጢቃ፣ በአክቲቪስትና በሚዲያ የተሸፈነው የዐማራ ፋኖ በጎጃም አሰራር፣ አመራር፣ አካሄድ አሁን ጭምብሉን ስለገፈፍኩት የጎጃም ዐማሮች በድፍረት መነጋገር፣ መወያየት፣ ማውራት ጀምረዋል። ለምን ብለው መጠየቅም ጀምረዋል። ሲኖ ትራክ ከሚሸምተው፣ ሥጋቤትና ኪዮስክ ከሚከፍተው፣ ባጃጅ ገዝቶ ከሚያሰማራው ጀምሮ ዘርፎ ኡጋንዳ እስከከተመው ሌባ የሌባ ልጅ እግር በእግር እየተከተልኩ ማጋለጤን እቀጥላለሁ። እናንተም ተሳተፉ፣ አትፍሩ፣ አትሽኮርመሙ። "…የዛሬ ስንት ቀን በስናን የደረሰን ቃጠሎ የአርበኛ ዘመነ ካሤ ነው ብሎ ማጯጯሁም ተገቢነት የለውም። የአርበኛው ወንድም ቤት ተጎድቶ ሊሆን ይችላል ነገርግን እውነተኛውን ፎቶም እንጠቀም። ዋጠው። • እህሳ እናንተስ የጎጃም ጉብኝቴን እንዴት አያችሁት…? • እስቲ ጎጃም ከገባሁ ጀምሮ የተለወጠ ነገር ምን ታዘባችሁ…? • በጨዋ ደንብ ሓሳብ ስጡ። ስንወያይ እንውላለንም። ቆይቼ ደግሞ ከዚያው ከጎጃም ከደረሰኝ የድረሱልኝ የጭንቅ ጥሪዎች መካከል መርጬ አቀርብላችኋለሁ። • ✍✍✍ ጀምሩ…

"…ምክራቸውን ጥልቅ አድርገው ከእግዚአብሔር ለሚሰውሩ፥ ሥራቸውንም በጨለማ ውስጥ አድርገው ማን ያየናል? ወይስ ማን ያውቀናል? ለሚሉ ወዮላቸው! ኢሳ 29፥15 "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደምን አረ
"…ምክራቸውን ጥልቅ አድርገው ከእግዚአብሔር ለሚሰውሩ፥ ሥራቸውንም በጨለማ ውስጥ አድርገው ማን ያየናል? ወይስ ማን ያውቀናል? ለሚሉ ወዮላቸው! ኢሳ 29፥15  "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደምን አረፈዳችሁ? "…እንደምን ዋላችሁ? "…እንደምን አመሻችሁ? "…እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

"…ይኸው ዛሬም እኔ ዘመዴ ኦሮንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቃዩ ጢለት አለበትን ነጠላዬን ባቲካሻዬ ጣል አድርጌ እንደተለመደው እንደፈረደብኝም የቲክቶክ መንደራችንን ልቀውጠው መጣንልሻቹ 😂። • አላችሁ አይደል…?
"…ይኸው ዛሬም እኔ ዘመዴ ኦሮንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቃዩ ጢለት አለበትን ነጠላዬን ባቲካሻዬ ጣል አድርጌ እንደተለመደው እንደፈረደብኝም የቲክቶክ መንደራችንን ልቀውጠው መጣንልሻቹ 😂። • አላችሁ አይደል…? 😁ገባ ገባ በሉማ።

ልመጣ ነኝ…! "…ዛሬን እንኳ ማረፍ ፈልጌ ነበር። ነገር ግን ወቅቱ ምንም የማረፊያ ሰዓት ስላልሆነ ብሞትም 😂😂 እዚያው በፊታችሁ ጠብ ድብን ልበላት ብዬ ወደ ቲክቶክ መንደራችን እያገሳሁ ልመጣ ነ
ልመጣ ነኝ…! "…ዛሬን እንኳ ማረፍ ፈልጌ ነበር። ነገር ግን ወቅቱ ምንም የማረፊያ ሰዓት ስላልሆነ ብሞትም 😂😂 እዚያው በፊታችሁ ጠብ ድብን ልበላት ብዬ ወደ ቲክቶክ መንደራችን እያገሳሁ ልመጣ ነኝ። ከ10 ደቂቃ በኋላ ከቻሳ እላለሁ። ጠብቁኝ። • ኤትአባቴንስና…! http://tiktok.com/@zemedkun.b

የምሥራች ሰበር የአንድነት ዜና ከእናትዋ ጎንደር 1. አርበኛ ሐብቴ ወልዴ .......ዋና ሰብሳቢ 2. አርበኛ ባዬ ቀናው ............ም/ሰብሳቢ 3. አርበኛ ሳሙኤል ባለእድል ....ም/ሰብሳቢ
የምሥራች ሰበር የአንድነት ዜና          ከእናትዋ ጎንደር 1. አርበኛ ሐብቴ ወልዴ .......ዋና ሰብሳቢ 2. አርበኛ ባዬ ቀናው ............ም/ሰብሳቢ 3. አርበኛ ሳሙኤል ባለእድል ....ም/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ • የተወደደ ቀን፣ የተወደደ ዓመት። "…እንኳን ደስ አላችሁ። እልልልታ… ጭብጨባ 👏👏👏👏

"…እነሆ በድምፅ መጣሁ… "…በትእግስት አድምጣችሁ ሓሳብ ለመስጠት ተዘጋጁ። ከድምፅ መልእክቱ በኋላ በጎጃም የተፈጸመውን አሰቃቂና አሳዛኝ  የሚያስለቅሰውን ታሪክ በቲክቶክ እመጣበታለሁ። "…እንዲየውም ከአንድ ሰዓት በኋላ በቲክቶክ ለወዳጆቼ እመጣለሁ፣ ለጠላቶቼ እመጣባቸዋለሁና ጠብቁኝ። •  ሰምታችኋል ኣ…?

ይኸውላችሁ… "…ከዛሬ ጀምሮ አልፎ አልፎ ቢሆን የምተገብረው በቴሌግራም የድምፅ መልእክትም ማስተላለፍም እጀምራለሁ። በሥራ ላይ ያሉ ሁሉ ሥራቸውን ሳያስተጓጉሉ በጆሮአቸው እየሰሙ እንዲከታተሉኝ። ቤተሰ
ይኸውላችሁ… "…ከዛሬ ጀምሮ አልፎ አልፎ ቢሆን የምተገብረው በቴሌግራም የድምፅ መልእክትም ማስተላለፍም እጀምራለሁ። በሥራ ላይ ያሉ ሁሉ ሥራቸውን ሳያስተጓጉሉ በጆሮአቸው እየሰሙ እንዲከታተሉኝ። ቤተሰቦች፣ ጓደኛማቾችም ሰብሰብ ብለው እንዲያዳምጡት በድምፅም እመጣለሁ። አሁን በ45 ደቂቃ ከ33 ሰከንድ መልእክት እጀምራለሁ። ጠብቁኝ። "…ከድምጽ መልእክቱ ቀጥሎ በጎጃም የተፈጸመ አሰቃቂ ታሪክ አስነብባችኋለሁ። እኔ አልቅሼ አልቅሼ ራሴን የታመምኩበትን አሰቃቂ ወንጀል እጽፍላችኋለሁ። አሰቃቂ ወንጀሉን ካነበባችሁ በኋላ ጥያቄም ይኖረኛል። ለመመለስ ተዘጋጁ። "…ዛሬ በቲክቶክ ከቻልኩ እመጣለሁ ካልቻልኩ ግን ዛሬ ባልመጣም ሐሙስ ግን እንደምንም ለመምጣት እሞክራለሁ። እናንተም ተዘጋጅታችሁ ትጠብቁኛላችሁ። "…የጎጃም ዐማራን ተብትቦ የያዘውን ዘንዶ ብቻዬን እጨፈልቀዋለሁ። በጎጃም የገባውን አራጅ፣ ደም አፍሳሽ ብቻዬን አፈር ከደቼ አበላዋለሁ። አዛኜን እውነቴን ነው። "…እህሳ የድምፅ ቅጂውን ለመስማት፣ ሰምታችሁም ሓሳብ ለመስጠት ዝግጁ ናችሁ…?

ለመዓረይ ጥያቄ ነው…? "…ከሰሞኑ ከዐማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የሕዝብ ግንኙነት በአርበኛ ዘመነ ካሤ ፊርማ አንሠተኸው ወደ ሁለተኛ ክፍለ ጦር ሰብሳቢነት የላከው አርበኛ ዮሐንስ አለማየሁ ዛሬ ሌሊት
+1
ለመዓረይ ጥያቄ ነው…? "…ከሰሞኑ ከዐማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የሕዝብ ግንኙነት በአርበኛ ዘመነ ካሤ ፊርማ አንሠተኸው ወደ ሁለተኛ ክፍለ ጦር ሰብሳቢነት የላከው አርበኛ ዮሐንስ አለማየሁ ዛሬ ሌሊት በዋሸራ ምን ገጠመው? "…በድሮን ማስፈጀቱ፣ ማስደብደቡ ሲነቃ፣ እሱን ሳጋልጥ ሌላ ዘዴ መጠቀማችሁ ነው። ንገረኝ ዮሐንስ አለማየሁ ዋሸራ ላይ ምንድነው የገጠመው። "…አርበኛ ዮሐንስ አለማየሁ ሰሞኑን ከጀርመኑ ዶቼቬሌ ጋዜጠኛ ከአቶ ነጋሽ መሐመድ ጋር ያደረገውን ቃለመጠይቅም ሰምቻለሁ። ምንድነው ከመሬት ከዋሸራ የምሰማው? "…እነ ሰበር ዜናዎችስ ምነ ጭጭ ምጭጭ አላችሁሳ…? እነ ጋለሞታ የመገርሳ የልጅ ልጅ ፀረ ዐማራዋ ሸንጎ አልማዝ ባለጭራዋ ምነው ዝም አላችሁሳ…? "…ቀጥሎ አንደኛውን መምህር እንዴት በአሰቃቂ ሁኔታ እንደገደሉት አሳያችኋለሁ። እመ ብርሃን ምስክሬ ናት ጎጃም የገባውን ፀረ ዐማራ ዘንዶ አንገቱ ላይ ቆሜአለሁ። ዘንዶው የተጠመጠመባቸውን የዐማራ ፋኖ በጎጃም ወርቅ ወርቅ ጀግና የበላይ ዘለቀን ልጆች ነፃ ሳላወጣ ከጎጃም ምድር አልወጣም። ንገሩን ዮሐንስ አለማየሁ በዋሸራ ምን ገጠመው? ተንፕሱ። • መዓረይ ተንፒስ…!