fa
Feedback
Don Bosco School G12(2015)

Don Bosco School G12(2015)

رفتن به کانال در Telegram
597
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
Bio note new genetics 2015.docx0.23 KB

ውድ ተማሪዎች እና ወላጆች ነገ ሰኞ የካቲት 05/2015ዓ.ም መደበኛ የሙሉቀን ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን እያሳወቅን ውድ ተማሪዎች በተለመደው መደበኛ ሰዓት ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።                                ት/ቤቱ

ውድ ተማሪዎች እና ወላጆች ነገ ቅዳሜ 3/6/2015ዓ.ም የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን። ት/ቤቱ

ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ   ወላጆች አሁን ከክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በተላለፈልን መልዕክት መሰረት በነገው ዕለት ማለትም ዓርብ የካቲት 03/2015ዓ .ም በ ትምህርት ቤት ውስጥ በሚኖረው አጠቃላይ የመምህራን ስብሰባ ምክንያት ትምህርት ቤቱ ለተማሪዎች ሙሉ  ቀን ዝግ ሆኖ የሚቆይ መሆኑን እናሳውቃለን።                                       ት/ቤቱ

Grade 12 Biology _genetics note 3 fruit fly.docx0.19 KB

photo content

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በዚህም ተፈታኞች ከዛ
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በዚህም ተፈታኞች ከዛሬ ሌሊቱ 5 ሰዓት ከ30 ጀምሮ በ በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ፤ በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም በቴሌግራም https://t.me/eaesbot ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል፡፡ https://www.fanabc.com/archives/177687

ውድ ተማሪዎቻችን ነገ ቅዳሜ ጥር 13/2015 ዓ.ም የማጠቀለያ ፈተናን መሰረት ያደረገ የክለሳ ትምህርት (Saturday tutorial class)በተጠናከረ መልኩ የሚሰጥ መሆኑን እያሳወቅን በሰዓቱ ት/ቤት በመገኘት የክለሳት ምህርቱን እንድትከታተሉ እናሳስባለን ።

Saturday Class Program (13)(05) (2015 ec).xlsx0.13 KB

ለዶንቦስኮ ካቶሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ ወላጆች ምንም እንኳ በነገው ዕለት ለግማሽ ቀን ት/ት እንደሚሰጥ ገልጸን የነበረ ቢሆንም  ከአዲስ አበባ ት/ቢሮ በተላለፈልን መልዕክት መሰረት ከጥምቀት  የከተራ  በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ መንገዶች ዝግ ሊሆኑ እና የትራንስፖርት እጥረት ሊኖር ስለሚችል በአዲስ አበባ ሁሉም ት/ቤቶች ዝግ እንዲሆኑ የተወሰነ በመሆኑ ነገ ረቡዕ ጥር 10/2015ዓ.ም ትምህርት የማይኖር መሆኑን  እንገልፃለን።

ለዶንቦስኮ ካቶሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ ወላጆች ምንም እንኳ በነገው ዕለት ለግማሽ ቀን ት/ት እንደሚሰጥ ገልጸን የነበረ ቢሆንም ከአዲስ አበባ ት/ቢሮ በተላለፈልን መልዕክት መሰረት ከጥምቀት የከተራ በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ መንገዶች ዝግ ሊሆኑ እና የትራንስፖርት እጥረት ሊኖር ስለሚችል በአዲስ አበባ ሁሉም ት/ቤቶች ዝግ እንዲሆኑ የተወሰነ በመሆኑ ነገ ረቡዕ ጥር 10/2015ዓ.ም ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን።

ለዶንቦስኮ ካቶሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ ወላጆች ምንም እንኳ በነገው ዕለት ለግማሽ ቀን ት/ት እንደሚሰጥ ገልጸን የነበረ ቢሆንም ከአዲስ አበባ ት/ቢሮ በተላለፈልን መልዕክት መሰረት ከጥምቀት የከተራ በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ መንገዶች ዝግ ሊሆኑ እና የትራንስፖርት እጥረት ሊኖር ስለሚችል በአዲስ አበባ ሁሉም ት/ቤቶች ዝግ እንዲሆኑ የተወሰነ በመሆኑ ነገ ረቡዕ ጥር 10/2015ዓ.ም ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን።