Skyline media
📈 تحلیل کانال تلگرام Skyline media
کانال Skyline media (@skyline7777) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 26 844 مشترک است و جایگاه 8 978 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 1 245 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 26 844 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 28 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -679 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -25 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 4.16% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 117 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 3 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
توضیحی برای کانال ارائه نشده است.
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 29 ژوئن | 0 | |||
| 28 ژوئن | 0 | |||
| 27 ژوئن | 0 | |||
| 26 ژوئن | 0 | |||
| 25 ژوئن | 0 | |||
| 24 ژوئن | 0 | |||
| 23 ژوئن | 0 | |||
| 22 ژوئن | 0 | |||
| 21 ژوئن | 0 | |||
| 20 ژوئن | 0 | |||
| 19 ژوئن | 0 | |||
| 18 ژوئن | 0 | |||
| 17 ژوئن | 0 | |||
| 16 ژوئن | 0 | |||
| 15 ژوئن | 0 | |||
| 14 ژوئن | 0 | |||
| 13 ژوئن | 0 | |||
| 12 ژوئن | 0 | |||
| 11 ژوئن | 0 | |||
| 10 ژوئن | 0 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | 0 | |||
| 07 ژوئن | 0 | |||
| 06 ژوئن | 0 | |||
| 05 ژوئن | 0 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | 0 | |||
| 02 ژوئن | 0 | |||
| 01 ژوئن | 0 |
| 2 | መረጃ‼️
የቀይ ባሕር አፋሮች ዲሞክራሲያዊ ድርጅት፣ የዓለም መንግሥታት የኤርትራ መንግሥት ከተመድ የሰብዓዊ መብቶች ተቆጣጣሪ ልዩ ራፖርተር ጋር እንዲተባበርና ልዩ ራፖርተሩ ወደ ኤርትራ እንዲገቡ እንዲፈቅድ ተጽዕኖ እንዲያደርጉ ጠየቀ።
ልዩ ራፖርተሩ በኤርትራ ዙሪያ ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ሰሞኑን ያቀረቡትን ሪፖርት እንደሚደግፍ የገለጠው ድርጅቱ፣ ምክር ቤቱ የልዩ ራፖርተሩን ተልዕኮ እንዲያጠናክርና የልዩ ራፖርተሩን የጊዜ ቆይታ እንዲያራዝም ጠይቋል።
ድርጅቱ፣ አባል አገራት ኤርትራዊያን ስደተኞችን፣ ጋዜጠኞችንና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን ከኤርትራ መንግሥት የድንበር-ዘለል "ማስፈራሪያዎች" እና "ዛቻዎች" እንዲከላከሉ ጭምር ጥሪ አድርጓ3 | 1 148 |
| 3 | 👹 🤡 Bibi's new best friend: Israel welcomes Somaliland — and a Red Sea foothold
Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu hasn't thought twice before welcoming Somaliland President Abdirahman Mohamed Abdullahi at his office in Jerusalem.
There was the whole diplomatic theatre during the pomp-filled visit, with Bibi cynically arguing that "freedom and democracy are stronger than extremism, terrorism and chaos."
👉 Earlier this year, Israel appointed its first ambassador to Somaliland — Michael Lotem — following formal recognition of the breakaway African province in December 2025 and a visit by Israel's foreign minister to Hargeisa in January 2026.
Somaliland declared independence from Somalia in 1991 — and remarkably, not a single country has recognized it since then.
The embrace has deepened quickly. Since formal recognition late last year, Israel has established an intelligence presence in Somaliland, according to several officials including one from the Somaliland government and a senior Somali official who spoke to Drop Site. News reports also suggest that an Israeli military base is under discussion.
Other factors behind Israel’s recognition of Somaliland:
♦️ A forward intelligence post to monitor Houthi missiles and drones
♦️ Naval & air deployment options near Yemen
♦️ A secure logistical hub for crisis resupply
♦️ Leverage against Egyptian, Saudi, and Turkish influence in the Red Sea
♦️ A springboard for possible operations against Iran-aligned forces
Recognition for real estate — Israel's latest play in the Horn of Africa.
👍 Boost us | Chat | @geopolitics_prime | 1 347 |
| 4 | ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ማብሰር የምፈልገው ለልጆቻችን የሚተርፍ የሚያልፍ ትልቅ መሰረት እዚህ ቦታ እያስቀመጥን ነው። | 1 017 |
| 5 | ሰራዊቱ የማይወዛወዝ ምሰሶ በመሆን ሀገር የማሻገር ተልዕኮውን እየተወጣ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መከላከያ ሰራዊቱ የማይወዛወዝ ምሰሶ በመሆን ሀገር የማሻገር ተልዕኮውን እየተወጣ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በማዕከላዊ ዕዝ መኮንኖች የግዳጅ አፈፃፀምና ቀጣይ አቅጣጫዎች መድረክ ላይ በበይነመረብ የማጠቃለያ መልዕክት አስተላልፈዋል። የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለመጠበቅ የተዘጋጀና የተሾመ ወታደራዊ አመራር ዓለም…
https://www.fanamc.com/archives/316776 | 1 113 |
| 6 | ግራ ገባን እኮ ጎበዝ !? - ኧረ ፋታ ስጡን?!
መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው:: አጀንዳ እየደራረበና እያፋጠነ በመስጠት የሚያወዛግበን !? የነዳጅ ዋጋ ጭማሪው ወር አላስቆጠረም:: በዚህ ምክንያት ጣሪያ የነካው የኑሮ ውድነት ናላውን ያዞረው ዜጋ ግራ በተጋባበት ሰዐት መንጃ ፍቃድ እንደ አዲስ ትፈተናላችሁ አለና ክፍያ ያሳሰበውን ምድረ አሽከርካሪ አንጫጫው::
ከኑሮ ውድነት ጋር በተያያዘ በጭንቀት የተሞላው ውክቢያ ሳይረግብ አስደንጋጭ የአዲስ ታርጋ ዋጋ ክፍያ አጀንዳ ተከተለ:: ምን ጉድ ነው !?
ዜጋው በእንዲህ ያለ ውክቢያ ግራ ሲጋባ : መንግስት ለዜጎች አሳቢ መስሎ " የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋን እኔ ነኝ የምወስነው" እያለን ነው:: ሀሳቡ ባልከፋ:: ግን እሱ በየጊዜው የሚጨምረው የነዳጅ ዋጋና እሱን ተከትሎ የሚግተለተለው የኑሮ ውድነት ቤት እያከራየ የሚተዳደረውን ዜጋ አይመለከተውም ይሆን ?!
እንዲህ ማሰቡ ካልቀር ህዝቡም እንዲተሳሰብ እሱ የሚዘውረውን የጭማሪ ማርሽ ለምሳሌ በቤትና በይዞታ ላይ የሚጨመረውን የግብር ልክና መልክ ለምን አያየውም !? ( ልብ አድርጉ ገና የፕሮፐርቲ ታክስ ሊመጣ መሆኑም አይዘነጋም )::
ሌላው ቀርቶ እስከ ቅርብ ጊዜ የፈለከውን ይህል ጊዜ ቆመህ ለሰፈር ወጣቶች አስር በር ብቻ የምትከፍልበት ፓርኪንግ መንግስት ጣልቃ ሲገባበት በትንሹ 40 ብር ደርሷል:: አንድ ደቂቃ እንኳ ብታሳልፍ ደግሞ ተጨማሪ የምትከፍለው በመነሻው ዋጋ ልክ ነው:: መኪና መጠቀም የማይቻልበት ደረጃ እየተደረሰ መስሏል::
እንዲህ እንዲህ እያልን መካከለኛና ዝቅተኛ ገቢ ያለው ዜጋ የሚብከነከንበትን ብዙ ጉዳይ ማንሳት ይቻላል:: ግራ ገባን እኮ ጎበዝ !?
እባካችሁ ፉታ ስጡን?!
( ጋዜጠኛና የህግ ባለሙያ ሳሙኤል ፍቅሬ) | 1 035 |
| 7 | https://youtu.be/LBbLM-5tJ74?si=FUwIbRO_F-5DI-fP | 1 276 |
| 8 | ብልፅግና የድሮን ጥቃት ፈፀመብን - ህወሓት‼️
የብልፅግና መንግሥት በጀት፣ ነዳጅ፣ መድሃኒት፣ ገንዘብ በመዝጋት ተጨማሪ ጭካኔዎችን በመፈጸም ሊያሸንፋቸው ያልቻሉትን በድሮን ለማጥፋት ጥቃት እየፈፀመ ነው ሲል ህወሓት ገለፀ።
የፌደራል መንግስቱ በትግራይ ላይ ጦርነት እንደገና መጀመሩ አገዛዙ ያለ ጦርነት ሊተርፍ እንደማይችል በግልጽ ያረጋግጣልም ብሏል።
ለትግራይ ህዝብ አድልዎ፣ በጀት መዝጋት፣ የድሮን ጥቃት፣ ወዘተ አይገባውም ነበር ያለ ሲሆን፤ የትግራይ ህዝብ የሰላም እና የትዕግስት ጥያቄ እንደ ፍርሃት ተቆጥሯል ብሏል።
የትግራይ ህዝብ በክህደት ሊሸነፍ እንደማይችል መታወቅ አለበት ሲል አክሏል።
በሽራሮ ታችኛው አዲያቦ ለሊት ላይ በተፈፀመው የድሮን ጥቃት በትግራይ ሰራዊት አባላት ላይ የሞት እና የአካል ጉዳት ደርሷል እንዲሁም በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የክልሉ መንግሥት በትግርኛ ካስተላለፈው መግለጫ ተመልክተናል።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23 | 1 219 |
| 9 | ድምጽ የመስጠት ሒደቱ እስከ ዕኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ድረስ ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሒደት እስከ ዕኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ድረስ ተራዝሟል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፡፡
ምርጫ ቦርድ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከማለዳ 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት 12 ሰዓት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ የማስፈጸም ሒደት ላይ እንደነበር ጠቅሷል፡፡
ቦርዱ በሥምሪት ላይ ያለው የክትትል ቡድኑ ያቀረበለትን ሪፖርት ተመልክቶ ውሳኔ ማሳለፉን አመልክቷል፡፡
በኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር ዐዋጅ 1162/2011 አንቀጽ 49(4) መሠረት ቦርዱ የምርጫው ነፃና ፍትሐዊነት ይበልጥ ያሰፍናል ብሎ ካመነ የድምፅ መስጫ ሰዓቱን ሊያራዝም እንደሚችል በግልጽ ይደነግጋል።
በዚህ መሰረትም የድምጽ መስጫ ሒደት ባልተጠናቀቀባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ድምጽ የመስጠት ሒደቱ እስከ ዕኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን ነው ቦርዱ ያስታወቀው፡፡
የተመዘገቡ መራጮች መርጠው የተጠናቀቁባቸው ጣቢያዎች ላይ አስፈጻሚዎች የድምፅ ቆጠራ ሒደቱን እንዲያከናውኑም ቦርዱ አሳስቧል፡፡ | 1 304 |
| 10 | አፍሪካ ኅብረት ታዛቢ ቡድን መሪ የሆኑት የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የምርጫ ዝግጅትን ተዘዋውረው እየጎበኙ ነው | 1 269 |
| 11 | በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ:-
1. 54 ሚሊዮን 57 ሺህ 871 መራጮች ተመዝግበዋል፣
2.በአጠቃላይ 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች ይወዳደራሉ፤
3. 10 ሺህ 438 የፖለቲካ ፓርቲ እጩዎች እንዲሁም
4. 80 የግል እጩዎች በምርጫው ይወዳደራሉ።
5. ፓርቲዎች በተደለደለላቸው የአየር ሰዓት 19 የክርክር መድረኮችን በአምስት ቋንቋዎች አካሂደዋል፤
6. ተፎካካሪ ፓርቲዎች ከ250 ሺህ በላይ ተወካዮቻቸውን የምርጫውን ሂደት እንዲከታተሉ ይልካሉ፤
7. ለታዛቢነት የአፍሪካ ሕብረት እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) ተወካዮቻቸውን ልከዋል፤
8. 59 አባላት ያሉት የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን በቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት አሁሩ ኬንያታ እየተመራ ሥራውን ይሰራል፤
9. ኢጋድ 26 አባላት ያሉት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድንን ያሰማራል፤
10. በሀገር ውስጥ የተደራጁ 55 ሲቪክ ማኅበራት ፈቃድ ወስደው ወደ ሥራ ገብተዋል፤ 55ቱ የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች 1 ሺህ 562 የምርጫ ታዛቢዎችን አሰማርተዋል።
11. የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭትን በተመለከተ በአዲስ አበባ ለ33፣ በአፋር ለ32፣ በአማራ ለ130፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ለ22፣ በማዕካላዊ ኢትዮጵያ ለ35፣ በድሬዳዋ ለ48፣ በጋምቤላ ለ14፣ በሐረሪ ለ3፣ በኦሮሚያ ለ179፣ በደቡብ ኢትዮጵያ ለ56፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ለ22 ክልሎች የምርጫ ቁሳቁስ ተሰራጭቷል። | 954 |
| 12 | አስገዳጁ የቤት ኪራይ ውል አዋጅ ሊያበቃ ነው፦ ምን ትላላችሁ?
*የቤት ኪራይ ዋጋ ጉዳይ እንዴት አደረጋችሁ?
*ለቤት ኪራይ የምትከፍሉት ተመጣጣኝ ነው ብላችሁ ታስባላችሁ?
ቤት አከራዮች ቤት ካከራዩ በኋላ ለሁለት ዓመት የቤት ኪራይ እንዳይጨምሩ እና ያከራዩትንም ቤት እንዳያስለቅቁ ይከለክል የነበረው አዋጅ ተግባራዊነቱ ሊያበቃ ጥቂት ጊዜያት ቀርተውታል ። የአዋጁ ተግባራዊነት መጠናቀቅን ቤት ተከራዮች በስጋት ተውጠው ቤት አከራዮች ደግሞ ጓግተው ነው የሚጠብቁት ። ምን ይከሰት ይኾን?
መጋቢት 24 ቀን 2016 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቆ የነበረው የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅ ሊጠናቀቅ ጥቂት ሳምንታት ብቻ ነው የቀሩት ። አስገዳጁ የሁለት ዓመት የውል ዘመን እና የዋጋ ቁጥጥር ማዕቀፍ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ እና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ኪራይ ላይ መጠነኛ መረጋጋትን ፈጥሮ መቆየቱ ይነገርለታል ። የአዋጁ ተግባራዊነት ሊያበቃ ጥቂት ሳምንታት ብቻ ቀርቷል ።
ስለ አስገዳጁ የቤት ኪራይ አዋጅ እና ተግባራዊነቱ ሊያከትም ስለመኾኑ ምን አስተያየት አላችሁ? ተወያዩበት | 1 428 |
| 13 | ነዳጅና ጋዝ ለአለም ገበያ
ኢትዮጵያ የነዳጅ እና የጋዝ ምርቶቿን በጅቡቲ በኩል ለአለም ገበያ ለማቅረብ እቅድ አውጥታለች
ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ እና ድፍድፍ ነዳጅን በጅቡቲ በኩል ለአለም ገበያ የመላክ እቅዷን ከጅቡቲ ጋር የተጋራች ሲሆን የተጣራ የነዳጅ ምርቶችንም ከጅቡቲ በቧንቧ ታስገባለች።
ሃሳቡን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ብሩክ ታዬ ለጅቡቲ ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ አቅርበዋል።
የጅቡቲ የዜና ወኪል (ADI) እንደዘገበው ፕሬዚዳንቱ እቅዱን ተቀብለዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ያቀረበው ሃሳብ ሁለት ምዕራፎችን ያካተተ ነው።
የመጀመሪያው ምዕራፍ 113 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተጣራ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ ሲሆን ከጅቡቲ ወደብ ተነስቶ መጨረሻው በኢትዮጵያ ጅቡቲ ድንበር ላይ በሚገኘው ደወሌ ላይ ነው።
ሁለተኛው ምዕራፍ 760 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋዝ እና ድፍድፍ ነዳጅ መስመር ዝርጋታ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ውስጥ ካለው የኦጋዴን ክልል ጀምሮ እስከ ጅቡቲ ወደብ ድረስ ይዘልቃል። ለሁለቱም የቧንቧ መስመር ዝርጋታ እና የነዳጅ ማጣሪያዎች አጠቃላይ ወጪ ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው።
የፕሮጀክቶቹ ስኬት በኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና በዳንጎቴ ኢንቨስትመንት ግሩፕ መካከል ያለውን ትብብር ወደ ላቀ እና ስትራቴጂካዊ ደረጃ
እንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
ከ7 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተገኘውን ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ ለመላክ ቱቦ እየተቀበረ መሆኑን መዘገቡ የሚታወስ ነው።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23 | 1 313 |
| 14 | የአስመራው ቡድንና የህወሓት አንጃ እኩል ተጠያቂነት ይጠብቃቸዋል።
የሻአቢያና ህወሓት በኢትዮጵያ ያለውን ሰላምና ፈጣን ልማት በማደናቀፍ ሀገሪቱን ለመበተን እያደረጉት ላለው አፍራሽ እንቅስቃሴ እኩል ተጠያቂነት እንደሚጠብቃቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የዳያስፖራ አገልግሎት ኃላፊ አምባሳደር ፍጹም አረጋ በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ባደረጉት ውይይት እንደገለጹት ሻአቢያና ህወሓት በጅምር የቀረውን ሃገር የማፍረስ ሴራ ለማስቀጠል ጥምረት ፈጥረዋል።
የአስመራውና የህወሃት አንጃ ቡድኖች አላማው በምርጫ ሰበብ ሁከትና ግርግር በመፍጠር የተጀመረውን ፈጣን ልማትና እድገት በማስተጓጎል ወደ ለየለት ጦርነት እንድንገባ ነው ያሉት አምባሳደሩ፣ ለዚህም ጥምረት በመፍጠር ዝግጅት ሲያደርጉ መቆየታቸውን አስረድተዋል ።
የቡድኖቹ ትንኮሳና ጠብ አጫሪነት ድርጊቶች ወደ ጦርነት ለመግባት ከበቂ በላይ ምክንያት ቢሆኑም መንግሥት በአርቆ አስተዋይነት ያሉት ልዩነቶች እና አለመግባባቶች በሰላማዊ መንገድ እልባት እንዲያገኙ በማድረግ በልማት ሥራው ላይ ማተኮሩን አስታውቀዋል።
ሁለቱም አካላት በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖችን በማሰልጠንና በማስታጠቅ ተጠምደው እንደሚገኙ ገልጸው ከድርጊታቸው የማይቆጠቡ ከሆነ እኩል ተጠያቂነት እንደሚጠብቃቸው አስጠንቅቀዋል።
_
የዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት አንጃ ስምምነቱን ጥሱ ህጋዊ አስተዳደር ለማፍረስ እያሴረ መሆኑን ጠቁመው በፌዴራል መንግስት በኩል የፕሪቶሪያውን የግጭት የማቆም ስምምነት አክብረው የመቆየት ፍላጎት አስረድተዋል ።
የህወሓት አንጃ ቡድን እራሱ ግጭት እየጀመረ ተጠቂ መስሎ የመታየት ልማድ ያለው በመሆኑ በተለይ ዳያስፖራዎች ጉዳዩን በንቃት እንዲከታተሉ አሳስበዋል።
የአስመራውም ሆኑ የመቀሌውን እንቅስቃሴ መንግሥት በንቃት እንዲከታተልና አስፈላጊ የሆነውን እርምጃ በጊዜ እንዲወስድ ተሳታፊዎቹ ጠይቀዋል።
በአንተነህ አብርሃም | 1 479 |
| 15 | ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ቋሚ የሁለትዮሽ ምክክር ማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ቋሚ የሁለትዮሽ የምክክር ማዕቀፍ ስምምነት በዋሽንግተን ዲሲ ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን ከኢትዮጵያ ወገን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) እና ከአሜሪካ ወገን በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ አሊሰን ሁከር ፈርመዋል።
በስምምነቱ ኢትዮጵያና አሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ይበልጥ የሚያጠናክሩ የጋራ ትግበራ የሚሹ የትብብር አድማሶችን በማስፋት በሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።
የተፈረመው የሁለትዮሽ መዋቅራዊ ምክክር በየዓመቱ አንዴ አዲስ አበባ ሌላ ጊዜ ዋሽንግተን የሚካሄድ ሲሆን÷ የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ስብሰባውን በጋራ የሚመሩት ይሆናል።
ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የሁለትዮሽ መዋቅራዊ ምክክር ሦስት ምሰሶዎችን ያካተተ እንዲሆን ተስማምተዋል።
አንደኛው የኢኮኖሚ ብልጽግናን፣ ንግድ እና ኢንቨስትመንት ሲሆን÷ በዚህ ክፍል የሁለትዮሽ ኢኮኖሚያዊ እና የንግድ ትስስር የበለጠ ማጠናከር እና ኢንቨስትመንት እና ንግድን ለማስፋት እንደሚሰራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል።
ሁለተኛው የመከላከያ እና ጸጥታ ትብብርን እንደሚመለከትና በዚህም የጸጥታ ጉዳይ ትብብርን ማጠናከር እና በጋራ የደኅንነት ጉዳዮች ዙሪያ ተሳትፎን ማጠናከርን እንደሚያካትት ተገልጿል።
የመጨረሻውን እና ሦስተኛው ምሰሶ ቀጣናዊ ሰላም እና መረጋጋትን የተመለከተ ሲሆን÷ በዚህ ክፍል የጋራ ጥቅምን እንዲሁም ቀጣናዊ ሰላምንና ደኅንነትን የሚያስጠብቁ አካሄዶችን በመፈተሽ እና በትብብር መሥራትን ያረጋግጣልም ነው የተባለው።
ይህ ቋሚ የሁለትዮሽ ምክክር ማዕቀፍ ስምምነት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ዘላቂ በሆነ መንገድ የሚያስቀጥል እና የሚያጠናክር እንደሆነ ሚኒስቴሩ አብራርቷል።
በተያያዘ መረጃ የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል።
በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የጸጥታ አጋርነት ለማስፋት እና የንግድ ዕድሎችን ለማሳደግ መምከራቸውን አመልክተዋል። | 1 227 |
| 16 | بدون متن... | 1 270 |
| 17 | https://www.youtube.com/live/Cer3dpThqSI?si=dCml9icIw4xdjDjh | 843 |
| 18 | የፋይዳ ስልክ ለመቀየር‼️👇
በፋይዳ ምዝገባ ወቅት የሰጡት ስልክ ቁጥር ስህተት ነበረው? ወይስ ከምዝገባ በኃላ ስልክ ቁጥር ቀይረዋል?
እንዴት ማስተካከል እችላለው ብለው እያሰቡ ነው?
1. ለፋይዳ ሲመዘገቡ በሌላ ሰው ስልክ ቁጥር ተመዝገበው ከነበረ እና አሁን ወደ ራስዎ ስልክ ቁጥር ለመቀየር ከፈለጉ ድረገፅ https://id.et/update ላይ በመግባት በአካል መሄድ ሳያስፈልግዎ መቀየር ይችላሉ። (ያስተውሉ፡ በዚህ ሂደት ወደ ነባሩ ስልክ የአንድ ጊዜ የይለፍ ቃል ወይም OTP ስለሚላክ ስልኩ በእጅዎ ሊሆን ይገባል)
2. እንዲሁም በምዝገባ ወቅት የራስዎ ስልክ ቁጥር ሲሞላ የቁጥር ስህተት ካጋጠመ https://id.et/updatecenters ላይ በአቅራቢያ በሚያገኟቸው የመረጃ ማስተካከያ ጣቢያዎች በአካል በመሄድ መቀየር ይችላሉ።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23 | 875 |
| 19 | 😎 ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት በፈረንጆቹ 2026 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ9.2 በመቶ በማደግ ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት ቀዳሚውን ስፍራ እንደሚይዝ ቅድመ ትንበያውን አስቀምጧል።
🤩 የኢትዮጵያ ዕድገት በአፍሪካ ትልቅ ኢኮኖሚ አላቸው ከሚባሉት ኡጋንዳ (7.5 %)፣ ሩዋንዳ (7.2 %)፣ ኬንያ (4.5%)፣ ናይጄሪያ (4.1%) እና ደቡብ አፍሪክ (1.0%) እንደሚበልጥ ተገልጿል።
የመንግሥት የኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች ለአዎንታዊ ትንበያው ትልቅ አስተዋፅኦ ማድረጋቸው ተጠቁሟል። | 977 |
| 20 | ዳስ ጣል /አንሳዉ/!
አዲስ አበባ አዶ ሸገር
የሁሉ አይደል ሞላዉ ሀገሩ
በፍቅር ጠርተን ከዳር እስከዳር
መሐል ገቡና አቆሙን ከዳር ።
ባቆዩት ሀገር ጀግኖች በአንድነት
እንዴት ይገፋል ኢትዮጵያዊነት ።
ለካ እንዲህ ነዉ ማለቅ
እህ እያሉ ነዶ
ሀገር የሞተበት የት ያለቅሳል ሂዶ ።
ባሳደገኝ ቀዬ ባደኩበት መንደር
ባይተዋር ሰዉ ሁኜ
እንደሌለዉ ሀገር
ያቆምኳትን ሀገር ተፈትኜ በእሳት
እንዴት አቀርቅሬ ባንዴራዬን ላንሳት ።
አባይ ለዘዴዉ ባፍ ይቀድማል
አምኖ መከዳት እንዴት ያማል
ወርቅ ያበረደ ደርሶት አለት
እንዴት ይችላል ዝም ማለት
ከነገ ዛሬ ይሻል ባልኩኝ
የራሴን እንባ ተነጠኩኝ ።
የትኛው ዘፈን ተመቻችሁ?
የአማራ ፋኖ የግንባር ወቅታዊ ፈጣንና ትኩስ መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ይወዳጁ
👇
https://t.me/fanoiswinnerlogo21 | 1 216 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
