fa
Feedback
ዕለታዊ ስንክሳር

ዕለታዊ ስንክሳር

رفتن به کانال در Telegram

ሁሌ ዝቅ ማለትን አብዝቶ መስማትን ገንዘብ እናድርግ። @Synaxarium "ልብህን በእርጋታ አኑረው፤ የሁሉም መጨረሻ እና የሁሉም አገልጋይ ለመሆን በጣም ትጋ ለከንቱ ንግግር ዘገምተኛና ሰነፍ ሁን፤ ነገር ግን የቅዱሳት መጻህፍትን ቃል በማወቅ በመስማት ድኅነትን የሚሰጡ ናቸውና ብልህ ሁን" ታላቁ ባስልዮስ ዘቂሳሪያ

نمایش بیشتر
1 437
مشترکین
+224 ساعت
+17 روز
+1930 روز
آرشیو پست ها
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ሥርዓተ ማኅሌት ዘሰኔ ሚካኤል 🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸 የሰኔ ቅዱስ ሚካኤል #ሥርዓተ_ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 👆👆👆👆👆👆👆👆👆 👉Share ያድርጉ ሥርዓተ ነግሥ:- ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክዐ ሥላሴ፦ ሰላም ለጒርኤክሙ ስቴ አንብአ ሰብእ ዘኀሠሠ፤ብዑላነ ሞገስ ሥላሴ ኢታንድዩኒ ሞገሰ፤ከመ ትትኃየዩኒሰ ወኢትኅድጉኒ ጽኑሰ፤ሚካኤልኑ ለአውጽኦ ስጋየ ጌሠ፤ወእመ አኮ ገብርኤል ወሀበኒ ነፍሰ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ኢይጽሕቅ ዘይመክሮ ወኢየኀሥሥ ዘይረድኦ፤አልቦቱ ጥንት ወኢተፍጻሜት፤ኢየኃልቅ መንግሥቱ ወአልቦ ዘይክል መዊዓ ኀይሉ፤ወአልቦሙ ኁልቊ ለሠራዊተ መላእክት እለ ይትለአክዎ፤አንተ ውእቱ አቡሃ ለጥበብ፤ገባሬ ኲሉ ፍጥረት ወገባሪሃ ለሕግ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ነግሥ ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤ወለድምፀ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል፤ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሳሕል፤እንበለ ባህቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ አመ ይነፍህ ሚካኤል ቀርነ በደብረ መቅደስየ፤አሜሃ ይትነሥኡ ሙታን፤ይትፌሥሁ መላእክት በዕርገቱ፤በፍሥሃ ወበሰላም አዕኮትዎ ለንጉሠ ስብሐት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክዐ ሚካኤል፦ ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑል ዘተሳተፈ፤ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ፀሃፈ፤ሶበ እጼውእ ስመከ ከሢትየ አፈ፤ረዳኤ ምንዱባን ሚካኤል በከመ ታለምድ ዘልፈ፤ለረዲኦትየ ነዓ ሠፊሐከ ክንፈ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ዓቢተነ በመድኃኒትከ፤ጸግወነ ንጸውዕ ስመከ፤ኖላዊነ ኄር ትጉሕ ዘኢትነውም ሰላመከ ሀበነ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ወረብ ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ/፪/ ዘኢትነውም ትጉሕ "ኖላዊነ ኄር"/፪//፪/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክዐ ሚካኤል፦ ሰላም ዕብል ለአስናኒከ ዘመንፈስ፤ዘኢይረክቦን ጥረስ፤ሚካኤል ረዳኢ ለእለ ውስተ ባሕር ወየብስ፤እስመ ረሰይከ ካህነ ምሥዋኡ ክርስቶስ፤መፍትው ሊተ ትተንብል ቀሲስ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ባሕራንኒ ይቤ ዘነገደ ባሕረ ምስሌሁ፤ርኢክዎ ለሚካኤል ወስዕንኩ ጠይቆቶ፤ዮም ሰማያዊ በምድር አስተርአየ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ወረብ ባሕራንኒ ይቤ ዘነገደ ባሕረ/፪/ ርኢክዎ ለሚካኤል ወስዕንኩ ጠይቆቶ ስዕንኩ/፪/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክዐ ሚካኤል ሰላም ለእስትንፋስከ ቁሱላነ ነፍስ ለአጥዕዮ፤ዘይነፍሕ ፄና አንህዮ፤ሚካኤል ነዓ ኲናተከ በተረስዮ፤ለገቢር ከመ ቀዳሚ ለአርዌ አመፃ ደርብዮ፤እስመ ኢኃደገ እንከ ዘትካት እከዮ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ወከሢቶ ረከበ ኀበ ይብል እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ፤ወእስብክ ሎሙ ግዕዛነ ለጺውዋን፤ወእፈውሶሙ ለቁሱላነ ልብ፤ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ፤ዝኬ ውእቱ ዘተነግረ በመዋዕለ ትካት፤ለ፳ኤል ኅብስተ መና ዘአውረደ በገዳም፤ወርእየቱ ከመ ተቅዳ፤ወከመ አያያተ መዓር ጥዑም ፈድፋደ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ወረብ "ወከሢቶ ረከበ"/፪/ ኀበ ይብል እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ/፪/ ወእስብክ ሎሙ ግዕዛነ ለጼውዋን ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ/፪/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክዐ ሚካኤል፦ ሰላም ለአጻብኢከ መጽሐፈ እለ ለክዑ፤ዕጒለ አባግዕ እምኖሎት በጊዜ ተመልዑ፤ሚካኤል አንተ ለንጉሠ ነገሥት ካህነ ምሥዋኡ፤አሣዕነ መድኃኒት ለእገርየ አጻብኢከ ይቅጽዑ፤ከመ በፍናውየ የኀዝ ለሰላም ቅብዑ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ቅዱሳት አጻብዒከ ለጽሒፈ መጽሐፍ እለ ተቀንያ፤ወብፁዓት አዕይንቲከ ምስጢረ መለኮት ዘርእያ፤ሚካኤል መልአክ ወሐዋርያ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ወረብ ምስጢረ መለኮት ዘርእያ አዕይንቲከ/፪/ ሚካኤል መልአክ ወሐዋርያ "ሚካኤል መልአክ"/፪//፪/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክዐ ሚካኤል፦ አምኃ ሰላም አቅረብኩ ለመልክዕከ ኲሉ፤ለለአሐዱ አሐዱ ዘበበክፍሉ፤ሚካኤል ክቡር ለልዑል መልአከ ኃይሉ፤ተወኪፈከ አምኃየ እምኑኃ ሰማያት ዘላዕሉ፤ዕሴተ ጸሎትየ ፈኑ ወአስብየ ድሉ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ መልአከ ሰላምነ ሊቀ መላእክት ሚካኤል፤ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤አዕርግ ጸሎተነ ቅድመ መንበሩ ለንጉሥ ዓቢይ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ወረብ መልአከ ሰላምነ/፬/ ሊቀ መላእክት ሚካኤል ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ/፪/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 አንገርጋሪ አመ ይሰቅልዎ አይሁድ ለእግዚእነ፤ሚካኤል አርመመ ወገብርኤል ተደመ፤ፀሐይ ጸልመ ወወርኅ ደመ ኮነ፤ወሪዶ እመስቀሉ አብርሃ ለኲሉ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ምልጣን ዘዜማ ፀሐይ ጸልመ ወወርኅ ደመ ኮነ፤ወሪዶ እመስቀሉ አብርሃ ለኲሉ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 አመላለስ ወሪዶ እመስቀሉ/፪/ እመስቀሉ አብርሃ ለኲሉ/፬/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ወረብ አመ ይሰቅልዎ አይሁድ ለእግዚእነ/፪/ ሚካኤል አርመመ ወገብርኤል ተደመ/፪/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም፦ ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ፤አዓርግ ሰማየ ኀበ አቡየ ወአቡክሙ፤ኀበ አምላኪየ ወአምላክክሙ፤ዘንተ እንከ ይቤሎሙ ዓርገ ውስተ ሰማያት፤ካዕበ ይመጽእ በዘዚአሁ ስብሐት፤ሠርጎሙ ለሐዋርያት ብርሃኖሙ ለእለ ውስተ ጽልመት፤መድኃኔ ነገሥት ክብሮሙ ለመላእክት ኖላዊሆሙ ለአህዛብ ለከ ስብሐት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዓዲ እስመ ለዓለም፦ እምድኅረ ተንሥአ እሙታን ዓርገ ውስተ ሰማያት በስብሐት አምላከ ምሕረት፤ወተቀብልዎ አዕላፈ አዕላፋት፤ወሚካኤል ሊቀ መላእክት በንፍሐተ ቀርን ዘእምኀበ እግዚአብሔር፤ስብኩ ትንሣኤ ውስተ ኲሉ ምድር። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 አመላለስ፦ በንፍሐተ ቀርን ዘእምኀበ እግዚአብሔር/፪/ ስብኩ ትንሣኤ ውስተ ኲሉ ምድር/፪/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ቅንዋት፦ ተሰቅለ ወሐመ ከመ እቡስ ማዕከለ ክልኤ ፈያት፤ዘይትዓፀፍ ብርሃነ፤ከመ ልብስ አክሊለ ሰማዕት ሠያሜ ካህናት፤ማ፦ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት አእኰትዎ መላእክት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 አመላለስ፦ ዓርገ  በስብሐት ውስተ ሰማያት/2/ አእኰትዎ መላእክት/4/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 =>✍እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)🙏🙏🙏  💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 join and share Via ማህሌታውያን

አመ ፲፪ለሰው ቅ.ሚካኤል-1623480497538.mp36.89 MB

🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵 ሥርዓተ ዋዜማ አመ ፲ወ፪ ለሰኔ ዘቅዱስ ሚካኤል 🧩🧩🧩🧩🧩🧩🧩🧩🧩🧩🧩 የሰኔ ቅዱስ ሚካኤል #ሥርዓተ_ዋይዜማ ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 👆👆👆👆👆👆👆👆👆 👉Share ያድርጉ መኃትው ዘቅዱስ ሚካኤል ሃሌ ሃሌ ሉያ ለዘዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት፤ዘይሴብሕዎ ሊቃነ መላእክት፤፲ወ፭ ነቢያት ይሴብሕዎ ፲ወ፪ ሐዋርያት ፸ አርድዕት ኃይል ወአጋዕዝት ወኵሉ ስም ዘይሰመይ፤ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል ወኪሩቤል፤ይቀውሙ ዓውዳ፤እንዘ ይብሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር፤ዘተንሥአ እሙታን ንሕነ ነአምን፤ዕርገቶ ውስተ ሰማያት። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዋዜማ ሃሌ ሉያ አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት፤ወይባዕ ንጉሠ ስብሐት፤ወረዳ ህየ አምላክ ምስለ ኃይል፤ወሠበረ ኆኃተ ብርት፤ወቀጥቀጠ መናሥግተ ዘሐፂን፤ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም፤ተገምረ ዘኢይትገመር፤ኃጢአተነ ነሥአ ዘአልቦ ኃጢአት፤ዓርገ ወልድ በስብሐት ውስተ ሰማያት። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ምልጣን:- ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም፤ተገምረ ዘኢይትገመር፤ኃጢአተነ ነሥአ ዘአልቦ ኃጢአት፤ዓርገ ወልድ በስብሐት ውስተ ሰማያት። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ:- ዓርገ ወልድ በስብሐት/2/ በስብሐት ውስተ ሰማያት/4/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ:- ወዕርገቱ ዮም ሰማያት በስብሐት ምስለ መላእክት ወዕርገቱ ዮም ሰማያት። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 እግዚአብሔር ነገሠ:- ዓርገ እግዚአብሔር በይባቤ፤ወእግዚእነ በቃለ ቀርን፤ኲሎሙ መላእክቲሁ ትንሣኤሁ ሰበኩ፤ወዜነዉ ዕርገቶ ውስተ ሰማያት፤ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት፤ወዕርገቱ ዮም በይባቤ ወበቃለ ቀርን፤ለአምላክነ ዘምሩ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ይትባረክ:- ክብሮሙ ለመላእክት ከመ መንኮራኲር ወረደ መልአከ እግዚአብሔር ኀበ መቃብር፤ወአንኮርኮራ ለይእቲ ዕብን፤ወነበረ ዲቤሃ ዓቢይ መልአክ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ሰላም በ፬:- ምሉዓ ሞገስ ፍጹመ ፀጋ ወፍቅር ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር፤ዘሐመ ወሞተ በእንተ ፍቅረ ሰብእ፤ወተንሥአ በሣልስት ዕለት፤ወዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት፤ወተቀበልዎ መላእክት ወኲሎሙ ሊቃነ መላእክት፤ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል ወኪሩቤል ይሴብሕዎ፤እንዘ ይብሉ ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት፤ወሰላም በምድር፤ለዘሠምሮ ለሰብእ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ:- ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት/2/ ወሰላም በምድር ለዘሠምሮ ለሰብእ/4/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 =>✍እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)🙏🙏🙏  💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 join and share Via ማኅሌታውያን ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE 🇪🇹👇👇👇👇👇👇👇👇👇🇪🇹 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇪🇹👆👆👆👆👆👆👆👆👆🇪🇹 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪       ✧━━━━━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

ግጻዌ አመ ፲ ለሰኔ አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪 ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥ ✧━━━━━━━━━━━━━━━✧ ❍ㅤ ⎙ㅤ
ግጻዌ አመ ፲ ለሰኔ አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪            ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥   ✧━━━━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን። ሰኔ 10 ሰማዕቷ ቅድስት ሶፍያና ሁለት ደናግል ሴት ልጆቿ (ደባሞን እና ብስጣሞን) በሰማዕትነት ዐረፉ፡፡ ከእነርሱም ጋር ቅድስት ዮና፣ ቅዱስ አውሎጊስ እና ቅዱስ ዋርስኖፍ በሰማዕትነት ዐርፈዋል፡፡ ➛ዳግመኛም በዚኽች ዕለት ለክርስቲያን ወገኖች በዓለም ሁሉ ታላቅ ደስታ ሆነ፡፡ 🔥 የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ደስታ ቀን በዚኽች ዕለት ለክርስቲያን ወገኖች በዓለም ሁሉ ታላቅ ደስታ ሆነ፡፡ ቅዱሳን መላእክትም በሰማያት ደስ ተሰኙባት፡፡ ምክንያቱም ታላቁ ቆስጠንጢኖስ ከሃዲያኑንና አረመኔዎቹን ነገሥታት እነ መክስምያኖስንና እነ ዲዮቅልጢያኖስን አጥፍቶ ሁሉም የጣዖታት ቤቶች ተዘግተው አብያተ ክርስቲያናት በመላው ዓለም ይከፈቱ ዘንድ ትእዛዙን ያስተላለፈባት ዕለት ናት፡፡ ደስታን የተመላች ያች መልእክት ወደ እስክንድርያ ከተማ እንደ ዛሬዋ ቀን በደረሰች ጊዜ ፈጽሞ ደስ ተሰኙ ወደ ግብጽ አውራጃዎችም ሁሉ ላኳት ምእመናን ሁሉ ስለ ቤተ ክርስቲያን ክብር ከፍ ከፍ ማለት ደስ አላቸው። የጣዖታት ቤቶችንም ዘጓቸው አብያተ ክርስቲያናትንም ከፈቱአቸው እንደ ዛሬም በዚች ዕለት በዓል አደረጉ ይኸውም ቈስጠንጢኖስ በነገሠ በዐሥራ አንድ ዓመቱ ነበር እለእስክንድሮስም ሊቀ ጵጵስና በተሾመባት በመጀመሪያ ዓመት ነበር። በመሆኑም ይህችን ዕለት የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ‹‹የደስታ ቀን›› ተብላ ትከበራለች፡፡ 🔥 ቅዱሳት ደናግል ደባሞን፣ ብስጣሞን እና እናታቸው ቅድስት ሶፍያ፡- ዋርስኖፍ የሚባል አንድ ደገኛ ክርስቲያን ነበረ፡፡ ኤጲስ ቆጶስነት ሊሾሙት በወደዱ ጊዜ እርሱ ግን ሹመትን ሸሽቶ ወደ ናባ አውራጃ ደናግል ወዳሉበት ገዳም ገብቶ አደረ፡፡ በዚያች ሌሊትም የታዘዘ መልአክ ተገልጦለት የሰማዕታትን ክብር ካስረዳው በኋላ ወደ ከሃዲው መኮነን ዘንድ ሄዶ የጌታችንን ክብር እንዲመሰክርና ሰማዕት እንዲሆን አዘዘው፡፡ ሲነጋም ቅዱስ ዋርስኖፍ ለቅዱሳት ደናግል የታዘዘውን ነገራቸውና እነርሱን አስከትሏቸው ወደ መኰንኑ ዘንድ ሄደው መሰከሩ፡፡ መኰንኑም ይዞ ጽኑ ሥቃይን አሠቃያቸውና ወደ ወህኒ ቤት ጨመሯቸው፡፡ በዚያም ብዙ ካሠቃያቸው በኋላ ወደ ሀገረ ስንሑር አስጋዛቸው፡፡ በስንሑር ያለው መኰንንም በተራው ለጣዖታት ስገዱ ሲላቸው እምቢ ቢሉት ጽኑ ሥቃይን አሠቃያቸው ነገር ግን የታዘዘ መልአክ አጽናንቶ ከቁስላቸው ፈወሳቸው፡፡ ከዚህም በኋላ መኮንኑ ፃ ወደምትባል ሀገር ይዟቸው ሄደ፡፡ የጣዖታቱ ካህናትም ጣዖታቱን እንደምትረግም ስለ ቅድስት ደባሞን ለመኮንኑ ነገሩት፡፡ ባልንጀራዋም ዮና የምትባል ልብስ ሰፍታ እየሸጠች ነዳያንን የምትመግብ ደግ ሴት ነበረችና ስለ እርሷም ነገሩት፡፡ መኮንኑም የዮናን ዜና ሰምቶ ራሷን በሰይፍ እንዲቆርጠው ሰያፊ ጭፍራውን ላከው፡፡ ስሙም አውሎጊስ ነው፡፡ ቅድስት ዮናን እንዲሰይፋት የተላከው ሰያፊው አውሎጊስ ወደ ዮናን በተጠጋ ጊዜ ፊቷ እንደ መላእክት ፊት ብርሃንን ተመልቶ ተመለከታትና ፈራ፡፡ ወደ መኰንኑም መልሶ ወሰዳትና ከቅዱስ ወርስኖፍና ከባልንጀሮቹ ጋር ተገናኙ፡፡ ሰያፊ የነበረው አውሎጊስም በጌታችን አምኖ እርሱም ተሰየፈና የሰማዕትነት አክሊልን ተቀበለ፡፡ በቅድስት ደባሞን ተአምር ያመኑ ሌሎች ቅዱሳት ደናግልንና ቅዱስ ዋርስኖፍንም ራስ ራሶቻቸውን በሰይፍ ቆረጧቸውና ሰማዕትነታቸውን ፈጽመው የክብር አክሊሉን ተቀዳጁ፡፡ ቅድስት ደባሞንን ግን ጽኑ ሥቃይ ያሠቃዩዋት ዘንድ በመንኮራኩር ላይ ሰቀሏት፡፡ እንደሰቀሏትም ለብዙ ቀናት አቆዩአት ነገር ግን የታዘዘ መልአክ መጥቶ ቁስሏን እየፈወሰ ያበረታት ያጽናናት ነበር፡፡ ከዚህም በኋላ መኮንኑ ወደ ሸንጎ አቅርቦ ‹‹ለአማልክት ሠዊ›› አላት፡፡ እርሷም ክርስቶስን በማመን መጽናቷን ባየ ጊዜ አንገቷን እንዲቆርጡት አዘዘ፡፡ እርሷም ደስ እያላት ወደ መሰየፊያው ቦታ ሄደች፡፡ ሴቶች ሁሉ ከበዋት ስለመሰየፏ አዝነውላት ሲያለቅሱላት እርሷ ግን ፈጽማ ትደሰት ነበር፡፡ እናቷ ቅድስት ሶፍያና እኅቷ ብስጣሞንም ጣዖታቱን እየረገሙ ስለ ጌታችን መመስከራቸውን ቀጠሉ፡፡ ከዚህም በኋላ ቅድስት ሶፍያንና ልጆቿን በየተራ ራሶቻቸውን ቆረጧቸው፡፡ በመንግሥተ ሰማያትም የድል አክሊሉን ተቀበሉ፡፡ የሰማዕታቱ ረድኤት በረከታቸው ይደርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን። ምንጭ፦ የሰኔ 1️⃣0️⃣ ስንክሳር ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት ይማረን በረከታቸውም በሁላችንም ይደርብን አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር . ⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼ ሰኔ 9️⃣ ቀን 2011 ዓ.ም

photo content

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን። ሰኔ 9 ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊትን የሾመው ታላቁ ነቢይ ቅዱስ ሳሙኤል ዕረፍቱ ነው፡፡ ➛ ዳግመኛም በዚኽች ዕለት በችንካሮች ተቸንክሮና በዕንጨት መስቀል ላይ ተሰቅሎ ምስክርነቱን በድል የፈጸመ ሰማዕቱ ቅዱስ ሉክያኖስ ዕረፍቱ ነው፡፡ እርሱም አስቀድሞ የጣዖት ካህን የነበረ ነው ነገር ግን የሰማዕታትን መከራ በመመልከት የእምነታቸውን ጽናትና ጌታችንም እነርሱን ሲፈውሳቸው እያየ ልቡናውን ወደ ቀናች እምነት መለሰና በጌታችን አምኖ ከሌሎች አራት ክርስቲያኖች በሰማዕትነት ዐረፈ፡፡ 🔥 ነቢዩ ቅዱስ ሳሙኤል አባቱ ሕልቃና እናቱ ሐና ሲሆኑ ከነገደ ሌዊ ከካህኑ አሮን ወገን ነው፡፡ ሀገሩ ከተራራማው ከኤፍሬም ከተማ ነው፡፡ እናቱ ሐና መካን ስለነበረች በስለት ነው ያገኘችው፡፡ በ3 ዓመቱም ስለቷን ለመፈጸም ወደ ቤተ መቅደስ ወስዳ ለካህኑ ኤሊ ሰጠችውና በጽድቅ እያገለገለው ኖረ፡፡ እስራኤላውያን በመሳፍንት አገዛዝ በሚተዳደሩበት ዘመን የተገኘ ታላቅ ነቢይ ነው፡፡ እነርሱም የመሳፍንቱ አገዛዝ ስላስጨነቃቸው ሳሙኤልን ንጉሥ አንግሥልን ብለው ግድ ባሉት ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጸልዮ ፈቃዱን ከጠየቀ በኋላ ሳኦልን ከአህያ ጠባቂነት አምጥቶ የመጀመሪያው ንጉሥ አድርጎ አነገሠላቸው፡፡ ሆኖም ግን ሳኦል ከእግዚአብሔርም ከሕዝቡም ከራሱ ከሳሙኤልም ጋር ተጣላ፡፡ ቀጥሎም በእግዚአብሔር ትእዛዝ በሳኦል ምትክ ዳዊትን ከበግ ጠባቂነት አምጥቶ አነገሠላቸው፡፡ የካህኑ ኤሊ ልጆች አፍኒንና ፊንሐስ እግዚአብሔርን የማይፈሩ ክፎዎች ስለነበሩ እግዚአብሔር ሳሙኤልን ሦስት ጊዜ ጠርቶ የኤሊንና ወገኖቹን ጥፋት ነገረው፡፡ ነቢዩም ከጥፋታቸው የማይመለሱ ቢሆኑ አዝኖባቸው በጸሎቱ ተቀስፈው እንዲቀጡ አድርጓቸዋል፡፡ አባታቸው ኤሊም ልጆቹን ባለመገሠጹ በሞት ሲቀጡበትና በታቦተ ሙሴ መማረክ ደንግጦ ከወንበር ላይ ወድቆ አንገቱ ተቆልምሞ ሞተ፡፡ ነቢዩ ሳሙኤል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በስሙ የተጻፉ 1ኛና 2ኛ መጽሐፍት አሉት፡፡ ታሪኩንና ገድሉን የሚናገር ‹‹ዜና ሳሙኤል›› የሚባል የራሱ መጽሐፍ አለው፡፡ ይህም ታላቅ ነቢይ እስራኤልን በመልካም አስተዳደር ከመራቸው በኋላ ሰኔ 9 ቀን ዐርፏል፡፡ በስሙ የተጠራ ታቦት በሀገራችን ትግራይ ገርዓልታ ውስጥ ይገኛል፡፡ የዚኽ ታላቅ ነቢይ ረድኤት በረከቱ ይደርብን፣ በጸሎቱ ይማረን፡፡ 🔥 ሰማዕቱ ቅዱስ ሉክያኖስ ይኸውም አስቀድሞ የጣዖት ካህን የነበረ ነው ነገር ግን የሰማዕታትን መከራ በመመልከት የእምነታቸውን ጽናት እያየ ልቡናውን ወደ ቀናች እምነት መለሰ፡፡ ከሃድያን ዐላውያን ነገሥታት ሰማዕታትን በእሳት ሲያቃጥሏቸው፣ ሰውነታቸውን ሲቆራርጧቸው፣ ቸንክረው ሲሰቅሏቸው በዐይኑ ይመለከታል፡፡ ነገር ግን ጌታችን የሰማዕታቱን ሰውነት እያደሰላቸው ወዲያው ጤነኛ ሲሆኑ ሉክያኖስ ይመለከታል፡፡ ብዙ አሠቃቂ መከራዎች ከደረሰባቸው በኋላ ሰማዕታቱ በጌታችን ቸርነት እየተፈወሱ ምንም እንዳልነካቸው ሆነው ድነው እንደገና በከሃድያኑ ነገሥታት ፊት እየቀረቡ ሲመሰክሩ ሉክያኖስ ሲመለከት ያገለግላቸው የነበሩትን ጣዖታት በመጣል ክብር ይግባውና በጌታችን አመነ፡፡ ‹‹ይህን ድንቅ ሥራ የሚሠራ አምላክስ በእውነት እርሱ አምላክ ነው›› ብሎ መሰከረ፡፡ ከዚህ በኋላ ቅዱስ ሉክያኖስ በከሃዲው ንጉሥ ፊት ቀርቦ ‹‹እኔ ክርስቲያን ነኝ፣ ክብር ይግባውና በክርስቶስ አምናለሁ›› ብሎ መሰከረ፡፡ ንጉሡም ወደ ጣዖት አምልኮው ሊያስገባው ብዙ ቃልኪዳን እየገባለት አባበለው፡፡ ቅዱስ ሉክያኖስ ግን ፈጽሞ እሺ እንዳላለው ሲያውቅ ንጉሡ ጽኑ የሆኑ ልዩ ልዩ ሥቃዮችን አደረሰበት፡፡ ዘቅዝቆ በመስቀል መንጋጋውን በድንጋይ ሰበረው፣ ብዙ ግርፋትንም ገረፈው፡፡ ከዚህም በኋላ ንጉሡ ሌሎች 4 ክርስቲያን እስረኞችን ከቅዱስ ሉክያኖስ ጋር በፊቱ አቁሞ ለጣዖታቱ እንዲሠውና ዕጣን እንዲያጥኑ ነገራቸው፣ ይህ ካልሆነ ግን እጅግ አሠቃይቶ እንደሚገድላቸው በቁጣ ቃል ተናገራቸው፡፡ እነርሱም የክብርን ባለቤት ክርስቶስን በማመን ጸንተዋልና ትዕዛዙን እንዳልተቀበሉት ባየ ጊዜ ንጉሡ በታላቅ ቁጣ ሆኖ ወስዶ በእሳት ምድጃ ውስጥ ጨመራቸው፡፡ ወዲያውም ዝናብ ዘንቦ እሳቱን አጠፋው፡፡ ከዚህም በኋላ ንጉሡ ቅዱስ ሉክያኖስን ‹‹እንደ አምላክህ እሰቅልሃለሁ›› ብሎ በዕንጨት መስቀል ላይ እንዲሰቅሉት አዘዘ፡፡ በረጃጅም ችንካሮችም ሥጋውን ሁሉ ቸንክረው ሰቀሉትና ቅዱስ ሉክያኖስ በዚሁ ሰማዕትነቱን ፈጽሞ የክብር አክሊልን ተቀዳጀ፡፡ እነዚያንም 4 ክርስቲያኖች ራስ ራሶቻቸውን በሰይፍ ቆረጧቸው፡፡ ሁሉም ሰማዕትነታቸውን ፈጽመው የክብርን አክሊል በመንግሥተ ሰማያት ተቀበሉ፡፡ የቅዱስ ሉክያኖስና የሰማዕታቱ ረድኤት በረከታቸው ይደርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን። ምንጭ፦ የሰኔ 9️⃣ ስንክሳር ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት ይማረን በረከታቸውም በሁላችንም ይደርብን አሜን። 🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃 🍃🍃🍃🍃 ዘአቅረብኩ ማኅሌተ አዘኪርየ አእላፈ እምእለ ተጸምዱከ ዘልፈ ለለአነብብ ተወከፍ ዘንዴትየ መጽሐፈ እንተ ረሰይከ እግዚኦ ጸሪቀ መበለት ውኩፈ እም እለ አብዑ ብዑላን ዘተርፈ። ነቢያት ቅዱሳን ወሐዋርያት ሰባኪያን ሰማዕታት ወጻድቃን ወመላእክት ትጉሃን ደናግል ዓዲ ወመነኮሳት ኄራን ባርኩ ባርኮ ጉባኤ ዛቲ መካን እስከ አረጋዊ ልሒቅ እምንዑስ ሕፃን። ለዘጸሐፎ በክርታስ ወለዘአጽሐፎ እንዘ ይደርስ ለዘአንበቦ ወለዘተርጐሞ በልሳን ሐዲስ ወለዘሰምዐ ቃሎ በእዝነ መንፈስ በጸሎተ እሙ ማርያም ዐራቂተ ኲሉ እምባእስ ኅቡረ ይምሐረነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይፈኑ ለነ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ እምይዜ ወእስከ ለዓለም አሜን። ጌታ ሆይ ከብልጽግናቸው ብዛት የተነሳ ብዙ መባ ካገቡት ይልቅ የደሀይቱን አነስተኛ መባ እንደተቀበልህ ለሁል ጊዜ የሚያገለግሉህ አእላፍ መላእክትን እያሳሰብሁ በችግሬ ጊዜ የማቀርብልህን ምስጋና ተቀበል። እናንተም ቅዱሳን ነቢያት የወንጌል ሰባኪያን ሐዋርያት ሰማዕታትና ጻድቃን ትጉሃን መላእክት ፍጹማን ደናግል እንዲሁም ደጋጎች መነኰሳት ሆይ ልጅ አዋቂ ሳይለይ የምንሰበሰብበትን የጉባኤ ቦታ ባርኩ። ይህን መጽሐፍ ወረቀት አዘጋጅቶ ብራና ደምጦ የጻፈውንና ያጻፈውንም የተረጐመውን ቃለ ንባቡን በእርጋታ መንፈስ እና በተመስጦ ሕሊና ያዳመጠ በደለኛን ሁሉ የምታስምር የጌታ እናቱ በማርያም ጸሎት ኢየሱስ ክርስቶስ በአንድነት ይማረን። አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር . ⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼ ሰኔ 8️⃣ ቀን 2011 ዓ.ም

photo content
+3

ከቁስሏና ከሕመሟ ሁሉ ፈወሳት፡፡ በማግሥቱም ንጉሡ ቅድስት ሶፍያን ባያት ጊዜ ከመታጠቢያ ቤት የወጣች እንጂ ያን ሁሉ መከራ ያደረሰባት አትመስልም ነበር፡፡ ንጉሡም ሲያያት ‹‹የሥራይዋን ጽናት እዩ ትናንት በእሳት አሠቃይተናት ነበር ዛሬ እንዲህ ድናለች›› እያለ ተናገረ፡፡ ቅድስት ሶፍያም ‹‹እኔስ ሥራይ አላውቅም ነገር ግን ፈጣሪዬ ሥራይን የሚሽር ነው›› አለችው፡፡ ከዚህም በኋላ እሺ ትለው ዘንድ ሊያባብላት ሲሞክር በእምነቷ ጸንታ እምቢ ብትለው ሰኔ 4 ቀን አንገቷን በሰይፍ አስቆርጦታል፡፡ ጌታችንም ተገልጦላት ብዙ ቃልኪዳን ሰጥቷታል፡፡ የቅድስት ሶፍያ ረድኤት በረከቷ ይደርብን፣ በጸሎቷ ይማረን፡፡ 🔥 ሰማዕቱ ቅዱስ ሳኑሲ ይኽም ቅዱስ በልጅነቱ የአባቱን በጎች ሲጠብቅ ምሳውን ለጦም አዳሪዎች እየሰጠ እርሱ ግን እስከ ማታ ድረስ ይጾም ነበር፡፡ በአንዲት ሌሊት የታዘዘ መልአክ ተገልጦለት ‹‹የክብርን አክሊል ትቀበል ዘንድ ወደ መኮንኑ ሄደህ ስለ ፈጣሪህ ስለ ክርስቶስ መስክር›› አለው፡፡ ቅዱስ ሳኑሲም ትእዛዙን በመቀበል እናቱን ተሰናብቶ ማሪያ ከምትባል ደገኛ ሴት ጋር በሰማዕትነት ይሞቱ ዘንድ ወደ ከሃዲው ገዥ ወደ አርሳኖስ ዘንድ ሄዱ፡፡ ከዚህም በኋላ በከሃዲው ገዥ ፊት ቀርበው ክርስቲያን መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ ገዥውም ብዙ አሠቃቂ መከራዎችን አደረሰባቸው፡፡ ቅድስት ማርያ በስቃይ ውስጥ ሳለች ዐርፋ ሰማዕትነቷን ስትፈጽም ቅዱስ ሳኑሲ ግን በጌታችን ኃይል ታደሰ፡፡ መኮንኑም ማሠቃየት በሰለቸው ጊዜ ወደ እንዴናው ገዥ በግዞት ላከው፡፡ በዚያም እጅግ አድርገው አሠቃዩት፡፡ ተረከዙን ሰንጥቀው ገመድ አግብተው በከተማው ውስጥ ሲጎትቱት ዋሉ፡፡ ሥራየኛ ሰው አምጥተው ሥራየኛው ሰው በጽዋ የተመላ መርዝ እንዲጠጣ ቢሰጠው ቅዱስ ሳኑሲ በመስቀል ምልክት አማትቦ ቢጠጣው ምንም አልሆነም፡፡ እንዲያውም ምግብ ሆነው፡፡ ይህንን ታላቅ ተአምር ያየው ሥራየኛም ‹‹በቅዱስ ሳኑሲ አምላክ አምኛለሁ›› ብሎ በመመስከር እርሱም ሰማዕት ሆነ፡፡ መኮንኑም ቅዱስ ሳኑሲን ማሠቃየት በሰለቸው ጊዜ አንገቱን እንዲቆርጡት አዘዘና በዚህች ዕለት የከበረች ራሱን በሰይፍ ቆርጠውት ሰማዕትነቱን በክብር ፈጽሞ የክብር አክሊልን ተቀዳጀ፡፡ የቅዱስ ሳኑሲ ረድኤት በረከቱ ይደርብን፣ በጸሎቱ ይማረን፡፡ ምንጭ፦ የሰኔ 4️⃣ ስንክሳር፤ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት ይማረን በረከታቸውም በሁላችንም ይደርብን አሜን። 🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃 🍃🍃🍃🍃 ዘአቅረብኩ ማኅሌተ አዘኪርየ አእላፈ እምእለ ተጸምዱከ ዘልፈ ለለአነብብ ተወከፍ ዘንዴትየ መጽሐፈ እንተ ረሰይከ እግዚኦ ጸሪቀ መበለት ውኩፈ እም እለ አብዑ ብዑላን ዘተርፈ። ነቢያት ቅዱሳን ወሐዋርያት ሰባኪያን ሰማዕታት ወጻድቃን ወመላእክት ትጉሃን ደናግል ዓዲ ወመነኮሳት ኄራን ባርኩ ባርኮ ጉባኤ ዛቲ መካን እስከ አረጋዊ ልሒቅ እምንዑስ ሕፃን። ለዘጸሐፎ በክርታስ ወለዘአጽሐፎ እንዘ ይደርስ ለዘአንበቦ ወለዘተርጐሞ በልሳን ሐዲስ ወለዘሰምዐ ቃሎ በእዝነ መንፈስ በጸሎተ እሙ ማርያም ዐራቂተ ኲሉ እምባእስ ኅቡረ ይምሐረነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይፈኑ ለነ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ እምይዜ ወእስከ ለዓለም አሜን። ጌታ ሆይ ከብልጽግናቸው ብዛት የተነሳ ብዙ መባ ካገቡት ይልቅ የደሀይቱን አነስተኛ መባ እንደተቀበልህ ለሁል ጊዜ የሚያገለግሉህ አእላፍ መላእክትን እያሳሰብሁ በችግሬ ጊዜ የማቀርብልህን ምስጋና ተቀበል። እናንተም ቅዱሳን ነቢያት የወንጌል ሰባኪያን ሐዋርያት ሰማዕታትና ጻድቃን ትጉሃን መላእክት ፍጹማን ደናግል እንዲሁም ደጋጎች መነኰሳት ሆይ ልጅ አዋቂ ሳይለይ የምንሰበሰብበትን የጉባኤ ቦታ ባርኩ። ይህን መጽሐፍ ወረቀት አዘጋጅቶ ብራና ደምጦ የጻፈውንና ያጻፈውንም የተረጐመውን ቃለ ንባቡን በእርጋታ መንፈስ እና በተመስጦ ሕሊና ያዳመጠ በደለኛን ሁሉ የምታስምር የጌታ እናቱ በማርያም ጸሎት ኢየሱስ ክርስቶስ በአንድነት ይማረን። አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር . ⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼ ሰኔ 3️⃣ ቀን 2011 ዓ.ም

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን። ሰኔ 4 የታዘዘ መልአክ መጥቶ ሰማዕት እንደሚሆን የነገረው በኋላም ሊገድለው ብሎ መርዝ ያጠጣውን ጠንቋይ ጨምሮ በተአምራቱ ብዙዎችን ያሳመናቸው ሰማዕቱ ቅዱስ ሳኑሲ ዕረፍቱ ነው፡፡ ➛ ሐራቅሊ ከምትባል አገር የተገኘው ሰማዕቱ አቡነ ዮሐንስ ዕረፍቱ ነው፡፡ ➛ ምስክርነቷን በብዙ ድካምና በአስጨናቂ መከራዎች የፈጸመች የከበረች ቅድስት ሶፍያ በዲዮቅልጥያኖስ ዘመን በሰማዕትነት ዐረፈች፡፡ ➛ የአርቃድዎስና የእኅቱ የዲሙናስያ፣ የግብጻውያኑ የአሞንና የሚናስ፣ የዲዮቅልጥያኖስ ጭፍሮችም የሰማዕትነታቸው ፍጻሜ ሆነ፡፡ እነዚህንም ቅዱሳን ከአባ ቢሾይ ጋር በእሳት ምድጃ ውስጥ በጨመሯቸው ጊዜ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል መጥቶ ከነበልባሉ መካከል አወጣቸው፡፡ እነርሱም ዳግመኛ ወደ ንጉሡ ቀርበው ‹‹አንተ ከሃዲ ሰማዕትነታችንን በቶሎ ፈጽምልን›› ብለው ረገሙት፡፡ ንጉሡም በቁጣ ራስ ራሶቻቸውን በሰይፍ እንዲቆርጡና ሥጋቸውን በእሳት እንዲያቃጥሉ አዘዘ፡፡ በትእዛዙም መሠረት ቅዱሳኑ አንገታቸውን ተሰይፈው ሥጋቸውም በእሳት ተቃጥሎ ሰማዕትነታቸውን በድል ፈጽመው የክብር አክሊልን ተቀዳጁ፡፡ የሰማዕታቱ ረድኤት በረከታቸው ይደርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን፡፡ 🔥 አቡነ ዮሐንስ ዘሐራቅሊ እናቱ ኤልሳቤጥ ስትባል አባቱ ዘካርያስ ደግሞ የጳንጦስና የአብልያ አገሮች ገዥ ነበር፡፡ ልጃቸውን ዮሐንስ ብለው ጠሩትና ስሙ ከመጥምቀ አምላከ ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር አንድ ሆነ፡፡ ሐራቅሊ በምትባል ሀገር የሚኖሩት ወላጆቹ ደጋጎች ስለነበሩ ፈሪሃ እግዚአብሔርንና ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን እያስተማሩ በሃይማኖት በምግባር አሳደጉት፡፡ አባቱ ከሞተ በኋላ ቅዱስ ዮሐንስ የ20 ዓመት ወጣት ሲሆን መስፍን ሆነ፡፡ የጳንጦስና የጰራቅሊ ሌሎቹም አገሮች ሁሉ ተገዙለት፡፡ እንዲሁም ሆኖ ሲኖር ሰይጣን በመልአክ ተመስሎ ተገለጠለትና ‹‹አንተ ትነግሥ ዘንድ ወደ አንጾኪያ ሄደህ የንጉሥ ኑማርዮስን ልጅ አግባ›› ብሎ መከረው፡፡ ወደ አንጾኪያም ሄደና ንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስን አገኘው፡፡ እርሱም ባገኘው ጊዜ አከበረው፣ እጅግ ወደደው፡፡ በማግሥቱም ምሳ ላይ ከእርሱ ጋር እያለ ዲዮቅልጥያኖስ አጵሎንን ያመጡት ዘንድ አዘዘ፡፡ ባመጡትም ጊዜ ዮሐንስ ንጉሡን አይቶ አቃለለው፡፡ ስለ ጣኦት አምልኮውም ስለገሠጸው ንጉሡ በጣም ተቆጥቶ አሰረው፡፡ በእሥር ቤት ሳለም ጌታችን በብርሃን ሰረገላ ሆኖ ታየው፡፡ በማግሥቱም ነጉሡ ከእሥር ቤት አስወጥቶ ከእርሱ ጋር ይስማማ ዘንድ ብዙ ሸነገለው፡፡ በሀሳቡም ፈጽሞ እንዳልተስማማ ሲያውቅ ግብር ያስገብርለት ዘንድ ከሹመት ጋር ወደ ግብፅ አገር ላከው፡፡ ለግብፁ ገዥም ‹‹እነሆ የሐረቅሊውን ዮሐንስን ግብር በማስገበር የአማልክትንም ቤት በአዲስ እንዲሠራ ከግብፅና ከኢየሩሳሌም እስከ ኢትዮጵያም ድረስ ሥልጣን ሰጥቼዋለሁ›› ብሎ ጻፈለት፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም የጣኦታት ቤቶቹን አፍርሶ ተዋቸው፡፡ የግብፁ ንጉሥም ክርስቲያኖችን እያሠቃየ ሲገድላቸው ዮሐንስ አየውና የሹመቱን ሥራ ትቶ እርሱም ከክርስቲያኖች ጋር መከራንና ሥቃይን ይቀበል ዘንድ ወደደ፡፡ በንጉሡም ፊት ቀርቦ አማኝ ክርስቲያንን መሆኑን ከተናገረ በኋላ ንጉሡ ይዞ እጅግ አሠቃየው፡፡ መኰንኑም ተቆጥቶ አሳስሮ ወደሌላ ሀገር በግዞት ላከው፡፡ በዚያም ያለው መኰንን ተቀብሎ አሠቃየው፡፡ በዕንጨት ላይ ሰቅለው ሥጋውን በመንኰራኩር ፈጩት፡፡ ደሙንም እንደ ውኃ አፈሰሱት፡፡ ከሰቀሉበት ዕንጨት ላይ አውርደው ከደበደቡት በኋላ እሥር ቤት አስገቡት፡፡ ከጥቂት ቀንም በኋላ በማረጃ ቢላዋ ቆዳውን ገፈው ቁስሉን በማቅ አሹት፡፡ ዳግመኛም አመድ ጎዝጉዘው በላዩ የእሳት ፍም አድርገው በዚያ ላይ አስተኝተው አሠቃዩት፡፡ በእሳት የጋሉ የብረት ችንካሮችንም አምጥተው በፊቱና በጆሮዎቹ ላይ ቸነከሯቸው፡፡ የታዘዘ መልአክም መጥቶ በሌሊት ፈወሰው፡፡ በማግሥቱም ግንባሩን ወደ ምድር ደፍተው እጆቹንና እግሮቹን ከፈረስ ጋር በገመድ አስረው መሬት ላይ እየጎተቱ አሠቃዩት፡፡ በመጨረሻም ባለ ሰይፍ መጥቶ እጆቹንና እግሮቹን አንገቱንም በየተራ ቆረጣቸውና ሰኔ 4 የሰማዕትነቱ ፍጻሜ ከሆነ በኋላ የክብር አክሊልን ተቀዳጀ፡፡ ረድኤት በረከቱ ይደርብን፣ በጸሎቱ ይማረን፡፡ 🔥 ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት ሶፍያ ("ያ" የሚለው ላልቶ ይነበብ) በቀደመው ዘመን በነበሩ ክርስቲያኖች ዘንድ ተወዳጅ ስም ነበር:: ዛሬ ብዙ አሕዛብ ሲጠሩበት ብንሰማም ትርጉሙ "ጥበበ ክርስቶስ" የሚል ነው:: በዚህም ስም ከሚጠሩ ከብዙ ቅዱሳን ዛሬ ታስባ የምትውል ቅድስት ሶፍያ አንዷ ናት። ቅድስት ሶፍያ በከሃዲው ዲዮቅልጥያኖ ዘመን የነበረች ታላቅ ሰማዕት ናት፡፡ ወላጆቿ ደጋግ ክርስቲያኖች ስለነበሩ እግዚአብሔርን መፍራትና ቅዱሳት መጻሕፍትን እያስተማሩ አሳደጓት፡፡ ባደገችም ጊዜ ለመስፍን ልጅ ሊያጋቧት ፈለጉ፡፡ እርሷ ግን ሳይነግሯት የወላጆቿን ሀሳብ ዐውቃ ወደ ፈጣሪዋ እንዲህ ብላ ጸለየች፡- ‹‹የክብር ባለቤት የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ወደ አንተ የምደርስባት የከበረችና የቀናች መንገድህን ለእኔ ለባሪያህ ለሶፍያ ምራኝ፤ ወደ ጥፋት በሚወስድ በጠማማ መንገድ እንድንከራተት አትተወኝ፤ የሚጠፋውን ዓለም ያስብ ዘንድ ልቤን አትተወው፤ የከበደ የዓለማዊ ፍላጎት ሸክምን ተሸካሚ አታድርገኝ፤ ቀላልና ልዝብ የሆነ ቀንበርህን ይሸከም ዘንድ ትከሻዬን ዘንበል አድርገው እንጂ…›› እያለች ከጸለየች በኋላ ወዲያው አንድ ሀሳብ መጣላት፡፡ ተነሥታ ጠፍታ ከሩቅ ሀገር በመሄድ በአንዱ በረሃ ውስጥ ገብታ እግዚአብሔርን ለማገልገል ወሰነች፡፡ ወዲያውም እንድታገለግላት ወላጆቿ የሰጧትን ገረዷን ጠርታ የሚትጠጣው ወይን እንድታመጣላት አዘዘቻት፡፡ ሶፍያም ጥቂት ከቀመሰች በኋላ ለገረዷ ሰጠቻትና በብዛት አጠጣቻት፡፡ ገረዷም ከስካር የተነሣ ልቧ በተሰለበ ጊዜ ቅድስት ሶፍያ የገረዷን ልብስ ለብሳ የእርሷን ልብስ ሰጠቻትና አስተኝታት በስውር ወጥታ ሄደች፡፡ ርቃ በሄደች ጊዜ በተራራዎችና በዋሻዎች ውስጥ ሊሰወሩ ፈልገው በሃይማኖት ምክንያት ከከሃዲው ዲዮቅልጥያኖስ ፊት የሸሹ ክርስቲያኖችን አገኘች፡፡ ከየት እንደመጡ ስትጠይቃቸው ሀገራቸውን ከነገሯት በኋላ ስለ ዲዮቅልጥያኖስና ስለ ክፉ ሥራው ክርስቲያኖችንም እያሠቃየ እንደሚገድል በደንብ ነገሯት፡፡ ቅድስት ሶፍያም ወደ ዲዮቅልጥያኖስ የሚወስደውን መንገድ ጠየቀቻቸውና በቀጥታ ወደ ከሃዲው ንጉሥ ገሰገሰች፡፡ በፊቱም ቆማ ስለ ክርስቶስ መሰከረች፡፡ እርሱም እጅግ ተቆጥቶ ለጣዖቱ ለአጵሎስ ስገጂ አላት፡፡ ቅድስት ሶፍያ ግን በድፍረት ‹‹የሰው እጅ ለሠራው ለረከሰውና የአጋንንት ማደሪያ ለሆነው ጣዖት አልሰግድም›› አለችው፡፡ ከዚህም በኋላ የተለያዩ እጅግ ብዙ ሥቃዮችን አደረሰባ፡፡ በብረት ጅራፍ ደሟ እስኪወርድ ድረስ አስገረፋት፡፡ ዳግመኛም በአንገቷ ከባድ ድንጋይ አስሮ ሥጋዋ ተቆራርጦ መሬት ላይ እስኪወድቅ ድረስ በከተማው አስጎተታትና መልሶ እሥር ቤት ጨመራት፡፡ በማግስቱም አስወጥቶ ‹‹በክፉ አሟሟት እንዳትሞቺ ለአጵሎን ስገጂ›› ሲላት እርሷ ግን ‹‹ክፉ ሞትስ ለአንተ ነው፤ የእኔስ ከአንተ የሚገኘው ሞት በፈጣሪዬ ዘንድ ሕይወት ነው›› አለችው፡፡ እርሱም ‹‹ከገደልኩሽ በኋላ ከሞት ትነሻለሽን›› አላት፡፡ ቅድስት ሶፍያም ‹‹አንተ ሰነፍ የእኔንስ ተወውና ለአንተም የደይን ትንሣኤ አለህ›› አለችው፡፡ ይህን ጊዜም አጥንቶቿ እስኪሰበሩ ድረስ አስደበደባት፡፡ በብረት አልጋ አስተኝተው ከበታቹ እሳት አነደዱባትና ሲመሽ መልሰው አሠሯት፡፡ በሌሊትም ቅዱስ ገብርኤል መጥቶ ገላዋን በመዳሰስ

photo content
+4

🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 መዝሙር ወረደ መንፈስ ቅዱስ (ከጰራቅሊጦስ የመጀመሪያው ሰንበት) 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወረደ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ሐዋርያት ከመ ዘእሳት ወ
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 መዝሙር ወረደ መንፈስ ቅዱስ (ከጰራቅሊጦስ የመጀመሪያው ሰንበት) 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወረደ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ሐዋርያት ከመ ዘእሳት ወተናገሩ በነገረ ኵሉ በሐውርት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ትርጕም፦ መንፈስ ቅዱስ በሐዋርያት ላይ እንደ እሳት ሆኖ ወረደ በሀገሩ ሁሉ ቋንቋ ተናገሩ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 የዕለቱ ምንባባት፦ ኤፌ ፬፥፩ - ፲፯፤ ፩ዮሐ ፪፥፩ - ፲፰፤ ግብ ፪፥፩ - ፲፬፤ የዕለቱ ወንጌል፦ ዮሐ ፲፬፥፳፪ - ፍ ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ፤ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 የዕለቱ ምስባክ፦ ዐረገ ውስተ ዓርያም ፄዊወከ ፄዋ፤ ወወሀብከ ጸጋከ ለእጓለ እመሕያው፤ እስመ ይክህዱ ከመ ይኅድሩ።መዝ ፷፯፥፲፰-፲፱ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ትርጕም፦ ወደላይ ዐረግኽ፤ምርኮን ማረክኽ፤ ስጦታንም ለሰዎች ሰጠኽ፤ ደግሞም ለዓመፀኞች በዚያ ያድሩ ዘንድ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 =>✍እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)🙏🙏🙏  💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 join and share ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE 🇪🇹👇👇👇👇👇👇👇👇🇪🇹 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 🇪🇹👆👆👆👆👆👆👆👆🇪🇹 💚💛❤ ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪       ✧━━━━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻 ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፳ወ፰ ለግንቦት አማኑኤል 🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴 የግንቦት አማኑኤል #ሥርዓተ_ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 👉Share ያድርጉ የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ... ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሥላሴ ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ወሶበ ትወርድ እምሰማይ፤ ጽዮን ሥርጕት ከመ መርዓት፤ አልቦቱ ሞት ወኀዘን፤ ዘኢይመውት ሞተ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዘጣዕሙ፦ ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም፤ ወመሠረትኪ ለትውልደ ትውልድ፤ ኢየኀልቅ ብዝኃ ሰላምኪ፤ ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ፤ ያመጽኡ አምኃኪ እምርኁቅ ብሔር። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ማርያም ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትዕዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ መዓልተ ወጽሙና፤ ወሌሊተ በሕሊና፤ አንሰ ስእንኩ ለዛቲ ዓለም መጠና፤ ንብረታኒ ሙስና፤ ወብዙኅ ኀዘና፤ አንሰ ስእንኩ ለዛቲ ዓለም መጠና፤ ዕፀ መስቀሉ ለወልድ፤ ለነፍስየ ፀወና፤ አንሰ ስእንኩ ለዛቲ ዓለም መጠና፤ ብፁዕ ውእቱ ዘመነና፤ ይበልዕ ኅብስተ መና፤ ወታሰትዮ ቤተ ክርስቲያን እምወይና። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክዓ ማርያም፦ ሰላም ለከርሥኪ ዘአፈድፈደ ተበጽዖ፤ እም ታቦተሙሴ ነቢይ ለጽሌ ትእዛዝ ዘየኀብኦ፤ ማርያም ድንግል ጊዜ ጸዋዕኩኪ በአስተብቍዖ፤ ለፀርየ ብእሴ አመጻ ኀይለ ዚአኪ ይጽበኦ፤ እስከነ ያሰቆቁ ጥቀ ድኅሪተ ገቢኦ፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ እምከርሥኪ ወጽአ ወሥጋነ ለብሰ፤ ወመንፈሶ ቅዱሰ ወሀበነ፤ ወረሰየነ መዋርስቲሁ ወአቅረበነ ኀበ አቡሁ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክዐ ማርያም በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤ ለዘይስዕለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤ ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤ ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤ ዘጸገየ ማሕጸንኪ አፈወ ነባቤ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ኢይትአፀው አናቅጽኪ፤ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ ሠናይት ሰላማዊት እንተ ናፈቅራ በጽድቅ፤ መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ ኢይትአፀው አናቅጽኪ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ/፪/ ሠናይት ሰላማዊት "እንተ ናፈቅራ"/፪/ በጽድቅ/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዓዲ ዚቅ አብርሂ አብርሂ ጽዮን፤ ዕንቍ ዘጳዝዮን፤ ዘኃረየኪ ሰሎሞን፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ አብርሂ አብርሂ ጽዮን/፪/ ዕንቍ ዘጳዝዮን ዘኃረየኪ ሰሎሞን ንጉስ/፪/  💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ምልጣን ዓይ ይእቲ ዛቲ እንተ ታስተርኢ እምርኁቅ ከመ ማኅቶት፤ ብርህት ከመ ፀሐይ፤ ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት፤ ዕዝራኒ ተናገራ፤ ዳዊት ዘመራ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ምልጣን ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት፤ ዕዝራኒ ተናገራ፤ ዳዊት ዘመራ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ ዘአንገርጋሪ ዓይ ይእቲ ዛቲ እንተ ታስተርኢ እምርኁቅ ከመ ማኅቶት ብርህት ከመ ፀሐይ(፪) ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት ደብረ ምጥማቅ ዕዝራኒ ተናገራ ዘመራ ዳዊት(፪) 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ ዕዝራኒ ተናገራ/፪/ ተናገራ ዳዊት ዘመራ ተናገራ ዘመራ ዳዊት/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ምልጣን በዘመነ ትንሣኤ እንዘ ይቀውማ ኀበ መስቀሉ፤ ማርያም እሙ ወማርያም መግደላዊት፤ ተሰቅለ፤ ወሐመ በእንቲአነ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ ተሰቅለ ወሐመ በእንቲአነ/፪/ ወሐመ በእንቲአነ/፬/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም ማዕከለ ክልኤ ፈያት ተሰቅለ ወአውረድዎ እምዲበ መስቀል፤ ወቀበርዎ ሀገረ ኀበ ምሕዋረ አንስት፤ ማርያም ወላዲተ አምላክ፤ ወማርያም መግደላዊት። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም በዘመነ ዕርገት  ወመሀረ እስከ አመ ዓርገ እምኀቤነ፤ ይኩነነ ስምዓ ተንሥኦቱ፤ ዘይሄሉ ምስሌነ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም በዘመነ ጰራቅሊጦስ ዘዘወትር ወዘሰንበት ሞዖ ለሞት እግዚአ ለሰንበት፤ ተንሥአ ወልድ በሣልስት ዕለት፤ ፈጺሞ ሥርዓተ አርቲዖ ሃይማኖተ፤ ኀበ አቡሁ ዓርገ ሰማያተ፤ ጰራቅሊጦስሃ መንፈሰ ጽድቅ አውረደ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዓዲ እስመ ለዓለም መንክር ወመድምም ሐተትዎ ኃጥአን፤ ለዘሰቀሎ ለሰማይ ከመ ቀመር ዘእንበለ ሠዋቅ፤ ወሣራ ለምድር ወአጽንዓ ዲበ ማይ ዘእንበለ መሠረት፤ ወልድ ዋህድ እግዚአ ለሰንበት፤ ተንሢኦ ዓርገ ሰማያተ በስብሐት። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 =>✍እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)🙏🙏🙏  💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 join and share Via መጽሐፈ ስንክሳር ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE 🇪🇹👇👇👇👇👇👇👇👇👇🇪🇹 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇪🇹👆👆👆👆👆👆👆👆👆🇪🇹 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪       ✧━━━━━━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፳ወ፯ ለግንቦት መድኃኔ ዓለም 🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀 የግንቦት መድኃኔ ዓለም #ሥርዓተ_ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 👉Share ያድርጉ የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ... ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሥላሴ ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ አብ ፈነዎ ለበኵሩ በል አመ ፲ወ፪ ለሚ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዘጣዕሙ ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ኦ ማርያም መንክር ልደትኪ ወዕፁብ ግብርኪ፤ዓምደ እሳት ፆርኪ፤ወልድኪ መድኃኔ ዓለም ዲበ ዕፅ ተቀነወ፤ወዘተጼወወ ሕዝበ በደሙ ቤዘወ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክአ መድኃኔ ዓለም ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኢረከቡ ተፍጻሚተ፤መላእክተ ሰማይ ወምድር እለ ለመዱ ስብሐተ፤መድኃኔ ዓለም ተወከፍ እንተ አቅረብኩ ንስቲተ፤ዘሰተይከ በእንቲአነ ከርቤ ወሐሞተ፤በሞተ ዚአከ ከመ ትቅትል ሞተ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ በመስቀልከ ርድአነ፤ወበሣህልከ ሐውፀነ፤ተወከፈነ ኖላዊሃ ዓቃቤሃ ለነፍስነ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክአ መድኃኔ ዓለም ሰላም ለአዕጋሪከ ደመ ቅንዋት እለ ለብሱ፤ዘምስለ አእጋር ክልኤቱ ውስተ ብሔረ ሞት አመ ፈለሱ፤መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ቃለ ዚአከ ዘኢትሔሱ፤ነዓ ነዓ እግዚእየ ከመ ኀቤየ ታንሶሱ፤እስመ አንተ እግዚእየ ለዓለም ሞገሱ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ፦ ኦ አእጋር እለ አንሶሰዋ ውስተ ገነት፤ተቀነዋ በቅንዋተ መስቀል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክአ መድኃኔ ዓለም ሰላም ለትንሣኤከ ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤መንክራቲሁ ዘኮኑ እንበለ መስፈርት ወዐቅም፤መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ለደቂቀ ብእሲ አዳም፤አድኅነኒ እግዚእየ እምእደ ጸላዒ ድኩም፤እንዘ እስእለከ አነ ገብርከ ድኩም። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ፦ ተንሥአ ከመ ኃያል፤ወኅዳገ ወይን፤ተንሥአ ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤እግዚኡ ለአዳም አብ አንሥአ እሙታን። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ምልጣን ገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር ወተሰቅለ በእንቲአነ ተንሥአ እሙታን ተንሥአ መድኃኒቶሙ ለጻድቃን አምላክ ዘይሠሪ ኃጢአት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 አመላለስ አምላክ ዘይሠሪ/፪/ ዘይሠሪ ኃጢአት/፬/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም ብርሃን ዘእምብርሃን ፀሐየ ጽድቅ ዘበአማን፤ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ፤አግብዕዎ ኀበ ዓውደ ቅስት ሰቀልዎ ማዕከለ ክልኤ ፈያት፤ወኰርዕዎ ርእሶ በህለተ ተካፈሉ አልባሲሁ፤፬ቱ ሐራ ሠገራት ወኮርዕዎ ርእሶ በሕለት፤ ረገዝዎ ገቦሁ በኲናት፤ ትንሣኤሁ ገብረ በሰንበት፤ ሰላመ ይጸጉ ለነገሥት ለአሕዛብ ወለበሐውርት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚   join and share the link ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE 🇪🇹👇👇👇👇👇👇👇👇👇🇪🇹 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 🇪🇹👆👆👆👆👆👆👆👆🇪🇹 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪       ✧━━━━━━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

መልክዐ አቡነ ሀብተማርያም።.pdf1.37 MB

🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻 ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፳ወ፰ ለግንቦት አማኑኤል 🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴 የግንቦት አማኑኤል #ሥርዓተ_ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 👉Share ያድርጉ የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ... ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሥላሴ ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ወሶበ ትወርድ እምሰማይ፤ ጽዮን ሥርጕት ከመ መርዓት፤ አልቦቱ ሞት ወኀዘን፤ ዘኢይመውት ሞተ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዘጣዕሙ፦ ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም፤ ወመሠረትኪ ለትውልደ ትውልድ፤ ኢየኀልቅ ብዝኃ ሰላምኪ፤ ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ፤ ያመጽኡ አምኃኪ እምርኁቅ ብሔር። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ማርያም ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትዕዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ መዓልተ ወጽሙና፤ ወሌሊተ በሕሊና፤ አንሰ ስእንኩ ለዛቲ ዓለም መጠና፤ ንብረታኒ ሙስና፤ ወብዙኅ ኀዘና፤ አንሰ ስእንኩ ለዛቲ ዓለም መጠና፤ ዕፀ መስቀሉ ለወልድ፤ ለነፍስየ ፀወና፤ አንሰ ስእንኩ ለዛቲ ዓለም መጠና፤ ብፁዕ ውእቱ ዘመነና፤ ይበልዕ ኅብስተ መና፤ ወታሰትዮ ቤተ ክርስቲያን እምወይና። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክዓ ማርያም፦ ሰላም ለከርሥኪ ዘአፈድፈደ ተበጽዖ፤ እም ታቦተሙሴ ነቢይ ለጽሌ ትእዛዝ ዘየኀብኦ፤ ማርያም ድንግል ጊዜ ጸዋዕኩኪ በአስተብቍዖ፤ ለፀርየ ብእሴ አመጻ ኀይለ ዚአኪ ይጽበኦ፤ እስከነ ያሰቆቁ ጥቀ ድኅሪተ ገቢኦ፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ እምከርሥኪ ወጽአ ወሥጋነ ለብሰ፤ ወመንፈሶ ቅዱሰ ወሀበነ፤ ወረሰየነ መዋርስቲሁ ወአቅረበነ ኀበ አቡሁ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክዐ ማርያም በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤ ለዘይስዕለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤ ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤ ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤ ዘጸገየ ማሕጸንኪ አፈወ ነባቤ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ኢይትአፀው አናቅጽኪ፤ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ ሠናይት ሰላማዊት እንተ ናፈቅራ በጽድቅ፤ መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ ኢይትአፀው አናቅጽኪ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ/፪/ ሠናይት ሰላማዊት "እንተ ናፈቅራ"/፪/ በጽድቅ/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዓዲ ዚቅ አብርሂ አብርሂ ጽዮን፤ ዕንቍ ዘጳዝዮን፤ ዘኃረየኪ ሰሎሞን፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ አብርሂ አብርሂ ጽዮን/፪/ ዕንቍ ዘጳዝዮን ዘኃረየኪ ሰሎሞን ንጉስ/፪/  💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ምልጣን ዓይ ይእቲ ዛቲ እንተ ታስተርኢ እምርኁቅ ከመ ማኅቶት፤ ብርህት ከመ ፀሐይ፤ ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት፤ ዕዝራኒ ተናገራ፤ ዳዊት ዘመራ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ምልጣን ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት፤ ዕዝራኒ ተናገራ፤ ዳዊት ዘመራ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ ዘአንገርጋሪ ዓይ ይእቲ ዛቲ እንተ ታስተርኢ እምርኁቅ ከመ ማኅቶት ብርህት ከመ ፀሐይ(፪) ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት ደብረ ምጥማቅ ዕዝራኒ ተናገራ ዘመራ ዳዊት(፪) 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ ዕዝራኒ ተናገራ/፪/ ተናገራ ዳዊት ዘመራ ተናገራ ዘመራ ዳዊት/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ምልጣን በዘመነ ትንሣኤ እንዘ ይቀውማ ኀበ መስቀሉ፤ ማርያም እሙ ወማርያም መግደላዊት፤ ተሰቅለ፤ ወሐመ በእንቲአነ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ ተሰቅለ ወሐመ በእንቲአነ/፪/ ወሐመ በእንቲአነ/፬/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም ማዕከለ ክልኤ ፈያት ተሰቅለ ወአውረድዎ እምዲበ መስቀል፤ ወቀበርዎ ሀገረ ኀበ ምሕዋረ አንስት፤ ማርያም ወላዲተ አምላክ፤ ወማርያም መግደላዊት። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም በዘመነ ዕርገት  ወመሀረ እስከ አመ ዓርገ እምኀቤነ፤ ይኩነነ ስምዓ ተንሥኦቱ፤ ዘይሄሉ ምስሌነ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም በዘመነ ጰራቅሊጦስ ዘዘወትር ወዘሰንበት ሞዖ ለሞት እግዚአ ለሰንበት፤ ተንሥአ ወልድ በሣልስት ዕለት፤ ፈጺሞ ሥርዓተ አርቲዖ ሃይማኖተ፤ ኀበ አቡሁ ዓርገ ሰማያተ፤ ጰራቅሊጦስሃ መንፈሰ ጽድቅ አውረደ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዓዲ እስመ ለዓለም መንክር ወመድምም ሐተትዎ ኃጥአን፤ ለዘሰቀሎ ለሰማይ ከመ ቀመር ዘእንበለ ሠዋቅ፤ ወሣራ ለምድር ወአጽንዓ ዲበ ማይ ዘእንበለ መሠረት፤ ወልድ ዋህድ እግዚአ ለሰንበት፤ ተንሢኦ ዓርገ ሰማያተ በስብሐት። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 =>✍እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)🙏🙏🙏  💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 join and share Via መጽሐፈ ስንክሳር ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE 🇪🇹👇👇👇👇👇👇👇👇👇🇪🇹 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇪🇹👆👆👆👆👆👆👆👆👆🇪🇹 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪       ✧━━━━━━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፳ወ፯ ለግንቦት መድኃኔ ዓለም 🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀 የግንቦት መድኃኔ ዓለም #ሥርዓተ_ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 👉Share ያድርጉ የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ... ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሥላሴ ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ አብ ፈነዎ ለበኵሩ በል አመ ፲ወ፪ ለሚ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዘጣዕሙ ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ ኦ ማርያም መንክር ልደትኪ ወዕፁብ ግብርኪ፤ዓምደ እሳት ፆርኪ፤ወልድኪ መድኃኔ ዓለም ዲበ ዕፅ ተቀነወ፤ወዘተጼወወ ሕዝበ በደሙ ቤዘወ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክአ መድኃኔ ዓለም ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኢረከቡ ተፍጻሚተ፤መላእክተ ሰማይ ወምድር እለ ለመዱ ስብሐተ፤መድኃኔ ዓለም ተወከፍ እንተ አቅረብኩ ንስቲተ፤ዘሰተይከ በእንቲአነ ከርቤ ወሐሞተ፤በሞተ ዚአከ ከመ ትቅትል ሞተ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ በመስቀልከ ርድአነ፤ወበሣህልከ ሐውፀነ፤ተወከፈነ ኖላዊሃ ዓቃቤሃ ለነፍስነ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክአ መድኃኔ ዓለም ሰላም ለአዕጋሪከ ደመ ቅንዋት እለ ለብሱ፤ዘምስለ አእጋር ክልኤቱ ውስተ ብሔረ ሞት አመ ፈለሱ፤መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ቃለ ዚአከ ዘኢትሔሱ፤ነዓ ነዓ እግዚእየ ከመ ኀቤየ ታንሶሱ፤እስመ አንተ እግዚእየ ለዓለም ሞገሱ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ፦ ኦ አእጋር እለ አንሶሰዋ ውስተ ገነት፤ተቀነዋ በቅንዋተ መስቀል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 መልክአ መድኃኔ ዓለም ሰላም ለትንሣኤከ ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤መንክራቲሁ ዘኮኑ እንበለ መስፈርት ወዐቅም፤መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ለደቂቀ ብእሲ አዳም፤አድኅነኒ እግዚእየ እምእደ ጸላዒ ድኩም፤እንዘ እስእለከ አነ ገብርከ ድኩም። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ዚቅ፦ ተንሥአ ከመ ኃያል፤ወኅዳገ ወይን፤ተንሥአ ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤እግዚኡ ለአዳም አብ አንሥአ እሙታን። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ምልጣን ገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር ወተሰቅለ በእንቲአነ ተንሥአ እሙታን ተንሥአ መድኃኒቶሙ ለጻድቃን አምላክ ዘይሠሪ ኃጢአት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 አመላለስ አምላክ ዘይሠሪ/፪/ ዘይሠሪ ኃጢአት/፬/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም ብርሃን ዘእምብርሃን ፀሐየ ጽድቅ ዘበአማን፤ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ፤አግብዕዎ ኀበ ዓውደ ቅስት ሰቀልዎ ማዕከለ ክልኤ ፈያት፤ወኰርዕዎ ርእሶ በህለተ ተካፈሉ አልባሲሁ፤፬ቱ ሐራ ሠገራት ወኮርዕዎ ርእሶ በሕለት፤ ረገዝዎ ገቦሁ በኲናት፤ ትንሣኤሁ ገብረ በሰንበት፤ ሰላመ ይጸጉ ለነገሥት ለአሕዛብ ወለበሐውርት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚   join and share the link ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE 🇪🇹👇👇👇👇👇👇👇👇👇🇪🇹 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 🇪🇹👆👆👆👆👆👆👆👆🇪🇹 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪       ✧━━━━━━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

ግጻዌ አመ ፳ወ፮ ለግንቦት አቅራቢ :- መጽሐፈ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪 ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥ ✧━━━━━━━━━━━━━━━━━✧
ግጻዌ አመ ፳ወ፮ ለግንቦት አቅራቢ :- መጽሐፈ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪            ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥   ✧━━━━━━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

በሰዎች፣ በባሕርና በዛፍ ላይ እያደሩ ይመለኩ የነበሩ በጣም ብዙ አጋንንትን አጠፏቸው፡፡ ጠንቋዮችንም በውስጣቸው ካደረባቸው ሰይጣን እያላቀቁ የእግዚአብሔር አገልጋይ ያደርጓቸውና ያመነኩሷቸው ነበር፡፡ ጻድቁ አባታችን አባ ሳሙኤል ወንጌልን ዞረው በማስተማር ሐዋርያትን መሰሉ፣ ከዓላውያን ጋር ለመዋጋት ሰ. ውነታቸውን ለሞት በመስጠት ሰማዕታትን መሰሉ፣ በጾም በጸሎት በስግደት በተጋድሎ ቅዱሳን ጻድቃንን መሰሉ፣ ይህን ኃላፊና ጠፊ ዓለም ንቀው በመተው ባሕታውያንን መሰሉ፣ በደልንና ኃጢአትን በማስተሠረይ ካህናትን መሰሉ፣ በጽሕናና በቅድስና መላእክትን መሰሉ እንደዚሁም ሌሎች ብዙ አስደናቂ ተአምራትንም በማድረግ ይታወቃሉ፡፡ በትእምርተ መስቀል አድርገው እንደሙሴ ባሕርን ለሁለት ከፍለዋል፣ እንደ ኢያሱ በጸሎታቸው ፀሐይን አቁመዋል፡፡ አቡነ ሳሙኤል ተጋድሎአቸውን ፈጽመው ከጌታችን ታላቅ ቃኪዳን ተቀብለው ጥቅምት 29 ቀን በሰላም ዐርፈዋል፡፡ በገዳማቸው በአሰቦት ደብረ ወገግ የተሰወሩ እጅግ በጣም ብዙ ቅዱሳን ስለመኖራቸው በገድለ አቡነ ሳሙኤል መቅድም ውስጥ በሰፊው ተጠቅሷል፡፡ በቦታው ላይ ከ1934 ጀምሮ እስከ 1972 ዓ.ም ድረስ የተሠወሩት ቅዱሳን በዝርዝር የታወቁም አሉ፡፡ አሁንም ሆነ ወደፊት እነዚያ በቦታው ላይ የተሰወሩት ቅዱሳን ለገዳማውያንኑም ሆነ በዓለም ለሚኖሩ ምግባርን ከሃይማኖት አስተባብረው ለያዙ ሰዎች እየተገለጡላቸው ይታዩዋቸዋል፣ መልእክትም ይነግሯቸዋል፡፡ እንዲሁም ስውራኑ ባሉበት ቦታ የከበሮ ድምጽ ይሰማል፣ ዕጣን ይሸታል፣ ቀንና ሌሊት አራዊት ሲሰግዱበትና ሲጠብቁት ይታያል፡፡ በረከታቸው ይደርብን በጸሎታቸው ይማረን። 🔥ጻድቁ አቡነ አሞጽ መልአከ ሞትን የማያሳይ ታላቅ ቃልኪዳን ያላቸው ጻድቁ አቡነ አሞጽ ግንቦት 26 ዕረፍታቸው ነው፡፡ እርሳቸውም ታላቁን የቀብጽያ ገዳምን የመሠረቱት ናቸው። አቡነ አሞፅ ትውልዳቸው ሸዋ ሲሆን የመነኮሱት ደብረ ሊባኖስ በአቡነ ዮሐንስ ከማ እጅ ነው፡፡ አቡነ ዮሐንስ ከማ በመልአክ ታዘው 10 መነኮሳት 500 ሕዝብ ተከትሏቸው ወደ ትግራይ ሲሄዱ ሳምረ ወረዳ ላይ ሲደርሱ ሕዝቡ ቢራብ ዋርካ ዕለቱን አብቅለው ባርከው መግበውታል፣ ውኃም አፍልቀው አጠጥተውታል፡፡ ከዚኽም በኋላ የበቁትንና ቅዱሳን የሆኑትን ዓሥሩን መነኮሳት ገዳም እንዲገድሙ ወደተለያዩ ቦታዎች ላኳቸው፡፡ ከእነዚኽም ዓሥር ቅዱሳን መነኮሳት መካከል አቡነ አሞፅ አንዱ ናቸው፡፡ እርሳቸውም ጽላተ ማርያምን ይዘው በቅዱሳን መላእክት ታጥራ ወደምትገኘው ምድረ ቀብጽያ መጥተው መቶ ዓመት በታላቅ ተጋድሎ ኖሩ፡፡ አቡነ አሞፅ ሰቆቃወ ድንግል የሚባለውን የእመቤታችን መከራ የሚተርከውን ድንቅ ድርሰት ሙሉውን ክፍል በብራና ላይ በሥዕል ገልጸው በክብር አስቀምጠውታል፡፡ ከሰማይ የወረደላቸው የወርቅ መስቀላቸውም በገዳሙ ይገኛል፡፡ አቡነ አሞፅ ግንቦት 26 ቀን ሲያርፉ ጌታችን ከድንግል እናቱ ጋር ተገልጾላቸው ከላይ ያየናቸውን አስደናቂ ቃልኪዳኖች ከሰጣቸው በኋላ ነፍሳቸውን እመቤታችን አቅፋ አሳረገቻቸው፡፡ ዐፅማቸው ያረፈበትን መካነ መቃብር ታላላቅ ዘንዶዎች ይጠብቁታል፡፡ ጠበላቸውም የፈለቀው ከመቃብራቸው ሥር ነው፡፡ ቦታው በስውራን ስለሚገለገል የከበሮ ድምፅ የሚሰማ ሲሆን የእጣንም ሽታ ይሸታል፡፡ በዘንዶዎች የሚጠበቀው ይህ አስደናቂ ገዳም በብዙ መልኩ ከሌሎች ገዳማት የተለየ ነው፡፡ የገዳሙን አፈር ቅዱሳን መላእክት ናቸው ከገነት ያመጡት፡፡ ጌታችን 12 እልፍ መላእክቱ ልኮ ከገነት አፈር አምጥተው በዝናብ አምሳል በቀብጽያ ገዳም ላይ እንዲነሰንሱት አዟቸዋል፡፡ ገዳሙን የተሳለመ ሰው ኢየሩሳሌም ጎልጎታን እንደተሳለመ የሚቆጠርለት ሲሆን በገዳሙ ውስጥ የተቀበረ ሰው ወቀሳ የለበትም፡፡ ከአካሉም ላይ ፀጉሩን ወይም ጥፍሩን ቆርጦ በገዳሙ ክልል ውስጥ የቀበረ ሰው ቢኖር መልአከ ሞትን ፈጽሞ እንደማያይና ገዳሙ የሚገኝበት አካባቢ በእግር ለመጓዝ አስቸጋሪ ቢሆንም ቦታውን የረገጠ እስከ 15 ትውልድ ምህረትን እንደሚያገኝ ጌታችን በቃልኪዳን አጽንቶታል፡፡ ሌላው ቀብጽያ ገዳምን ለየት የሚያደርገው ነገር ቢኖር ፈዋሹ ጠበል ከጻድቁ አቡነ አሞፅ መቃነ መቃብር ሥር የሚፈልቅ መሆኑ ነው፡፡ ከዋሻው ሥር የተንጠባጠበው ጠበል ወደ ጠንካራ ዓለትነት የሚቀየር ሲሆን እርሱን ለእምነት የተጠቀሙበት ሰዎች ከተለያዩ በሽታዎች ተፈውሰዋል፡፡ በቅርቡም ከ6 ዓመት በፊት በዚህ እምነት የተሻሸች አንዲት ሴት ከዘመኑና መድኃኒት ካልተገኘለት ከHIV በሽታና ከመካንነቷ ተፈውሳ ልጅ ወልዳለች፡፡ ይህ አስደናቂ ቀብጽያ ገዳም ፍልፍል ዋሻ ቤተ መቅደስ ቢሆንም ከጊዜና ብዛት ጉዳት ስለደረሰበትና የሚያድሰው አካል ስላላገኘ በአሁኑ ወቅት ሌላ አዲስ ቤተ መቅደስ እየታነጸ ይገኛል፡፡ በቀብጽያ ገዳም ውስጥ 336 ዓመት የሆነው የወይራ ዛፍ የሚገኝ ሲሆን በቅርቡ ስውራን የሆኑ ቅዱሳን ሦስት ጊዜ ደወል ሲደውሉበት ተሰምቷል፡፡ የአቡነ አሞፅ ረድኤት በረከታቸው ይደርብን በጸሎታቸው ይማረን። የቅዱሳን አባቶቻችን የሐዋርያው የቅዱስ ቶማስ፣ የአቡነ ሐብተማርያም፣ የአቡነ ኢየሱስ ሞዐና የአቡነ ሳሙኤል ረድኤት በረከታቸው በአማላጅነታቸው በምንታመን በሁላችን ላይ ይደርብን አሜን። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁንም እኛንም በቅዱሳን ጸሎት ይማረን አሜን። ምንጭ፦ የግንቦት 2️⃣6️⃣ ስንክሳር ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት ይማረን በረከታቸውም በሁላችንም ይደርብን አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር . ⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ Tᴇʟᴇɢʀᴀᴍ - https://t.me/Synaxarium ግንቦት2️⃣5️⃣ ቀን 2011 ዓ.ም

አባታችንም እንደበፊቶቹ እንደሁለቱ አጋንንት መሬት አፏን ከፍታ እንድትውጠው ሊያደርጉት ሲሉ ያን ጊዜ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አቡነ ሀብተ ማርያምን ‹‹በሚፈረድበት ገንዘብ የሚፈረድበት ጊዜ አልረሰምና ይህንንስ ተወው›› አላቸው፡፡ ጌታችንም ይህንን በተናገረ ጊዜ ያ ሰይጣን ከአባታችን ዘንድ በኖ ጠፋ፡፡ አፏን ከፍታ የነበረችው ምድርም እንደ ቀድሞዋ ሆነች፡፡ አባታችን ወደ ደብረ ሊባኖስ ሄደው ሳለ አንዲት ወፍ በፊት ለፊታቸው ተቀምጣ እጅግ አምርራ ስታለቅስ አቡነ ሀብተ ማርያምም አብረዋት አለቀሱ፡፡ መነኮሳቱም አባታችንን ለምን እንደሚያለቅሱ ሲጠይቋቸው ወፏ የምታለቅስበትን ምሥጢር ነገሯቸው፡፡ አጋት የምትባለውም ባሕር አፏን ከፍታ በሰው አንደበት አባታችንን አናገረቻቸው ‹‹የእግዚአብሔር ሰው ሀብተ ማርያም ሆይ! የዚህች ሀገር ሰዎች የሚያደርጉብኝ በደል ተመልከትልኝ፣ ሌሊት ሌሊት በእኔ በባሕር ውስጥ ቆመው የሚያድሩ ቅዱሳን ሰውነታቸውን እየገረፉ ሲጸልዩብኝ በእነርሱ ደም ተቀድሼ አድራለሁ፣ ቀን ቀን ደግሞ ኃጢአተኛ ሰዎች ወደ እኔ መጥተው በዝሙት የረከሰውን ገላቸውንና ልብሳቸውን ያጥቡብኛል›› እያለች ነገራቻቸው፡፡ አባታችንም ‹‹ባሕር ሆይ የእግዚአብሔር ፍርድ እስከሚደርስ ድረስ ታገሽ›› አሏት፡፡ ይህንንም የሰሙ ልጆቻቸው ሁሉ እጅግ አደነቁ፡፡ ዳግመኛም ሌላኛዋ ባሕር ‹‹ቅዱሱ ሆይ ፍረደልኝ አንድ ታላቅ ዘንድ የሀገሩ ሰዎች ያለ ዕውቀት የሚያመልኩት ሁልጊዜ እየመጣ ከእኔ ሲጠጣ በጣም አዝናለሁ›› አለቻቸው፡፡ ከዚህም በኋላ የአባታችን የአቡነ ሀብተ ማርያም ዕለተ ዕረፍታቸው በደረሰ ጊዜ መድኃኔዓለም ክርስቶስ በታላቅ ምስጋና ወደ ብፁዕ አባታችን መጥቶ ‹‹ወዳጄ ሀብተ ማርያም ሆይ! ዛሬ ወደ አንተ የመጣሁት ከድካም ወደ ዕረፍት እወስድህ ዘንድ ነው፣ ሰባት የጽድቅ አክሊሎችን አዘጋጅልሃለሁ፡፡ ስለ ንጹሕ ድንግልናህ፣ ዓለምንና በውስጡ ያለውን ንቀህ በመኖርህ፣ ስለ ፍጹም ምንኩስናህ፣ ዘወትር አራቱን ወንጌላትን በማንበብህና በመጸለይህ፣ ስለ እኔ ብለህ ስለተራብክ፣ በጾም ስለተጋደልክ፣ ቂምና ጥላቻን፣ ትዕቢትንና ትምክህትን በልብህ ውስጥ ባለማስቀመጥህ ስለ ንፁህ ተልዕኮ ክህነትህና ስለ ንጹሕ መሥዋዕትህ ነው›› ብሎ አክሊላትን ካቀዳጃቸው በኋላ ትልቅ የምሕረት ቃልኪዳን ገባላቸው፡፡ ቃልኪዳንም ከገባላቸው በኋላ ጌታችን አባታችንን አፋቸውን ሦስት ጊዜ ሳማቸው፡፡ ያን ጊዜም ከመድኃኔዓለም ጣዕም ፍቅር የተነሣ ቅድስት ነፍሳቸው ከሥጋው ተለየች፡፡ 🔥 አቡነ ሳሙኤል ዘወገግ ጻድቁ አቡነ ሳሙኤል እንድርያስና አርሶንያ ከሚባሉ የበቁ ደጋግ አባትና እናታቸው የተወለዱት በሸዋ ሀገረ ስብከት ቀድሞ ጽላልሽ ዛሬ ቡልጋ በሚባለው አውራጃ ነው፡፡ የወላጆቻቸው በጎ ምግባርና ሃይማኖት ቅዱስ ተክለሃይማኖትን ከደብረ ሊባኖስ አነሣስቶ በቤታቸው ሄደው እንዲስተናገዱ አድርጓል፡፡ ልጅ ስላልነበራቸው ያዝኑ ነበርና አቡነ ተክለሃይማኖትም በጸጋ እግዚአብሔር ተገልጾላቸው ‹‹እግዚአብሔር ጣዖታትን የሚሰብር፣ አጋንንትን በጸሎቱ የሚያርቅ፣ ሕዝብን ከኃጢአት በሽታ የሚያድን፣ ፈጣሪውን የሚያስደስት ደግ ልጅ ትወልዳላችሁ›› ብለው ትንቢት ነግረዋቸዋል፡፡ በትንቢቱም መሠረት አቡነ ሳሙኤል ሐምሌ 10 ቀን 1248 ዓ.ም ሲወለዱ መልካቸው በአራት ልዩ ልዩ ሕብረ መልክ እየተለዋወጠ አንድ ጊዜ እንደ በረዶ፣ አንድ ጊዜ እንደ እሳት፣ አንድ ጊዜ እንደ ልምላሜና ቢጫ ሆነው ታይተዋል፡፡ አቡነ ተክለሃይማኖትም በአባቱ እንድሪያስ በኩል የሥጋ ዘመዱ ሲሆኑ የመንፈስ ቅዱስም አባት ሆኑትና በ40 ቀን ክርስትና አንስተው ስመ ክርስትናውን ‹‹ሳሙኤል›› አሉት፡፡ ትርጓሜውም ‹‹እግዚአብሔር ጸለቴን ሰማኝ›› ማለት ነው፡፡ ከሕፃንነትም ጀምረው በምግባር በሃይማኖት ኮትኩተው አሳድገው ለዲቁና አብቅተው በኋላም አመንኩሰውታል፡፡ ‹‹ደብረ ወገግ›› የሚለው ስያሜ የተገኘው ከመላእክት ነው፡፡ ድርሳነ ዑራኤል በሰፊው እንደሚያትተው ቅዱስ ዑራኤል የጌታችንን ደም በብርሃን ጽዋ ተቀብሎ ዓለምን እየረጨ ሲቀድሳት የያዘውን ጽዋ በደብረ አስቦ ቆሞ ሳለ ነው ጨልጦ ያንጠፈጠፈው፡፡ ያንጊዜም ደብረ አስቦን የብርሃን ውጋጋን ሲያጥለቀልቀው መላእክትም ‹‹ቦታውን ደብረ ወገግ›› (የብርሃን ተራራ) ብለው ሰይመውታል፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም ‹‹ወደፊት ፈጣሪውን የሚያገለግል ታላቅ ጻድቅ ይወጣባታልና ይህችን ቦታ ባርካት›› ብሎ ቅዱስ ዑራኤልን በነገረው መሠረት ባርኳት እንዳረገ ድርሳነ ዑራኤል ላይ በሰፊው ተጽፏል፡፡ በቦታው ላይ ብዙ ጊዜ የብርሃን ምሰሶ ተተክሎ መታየቱን የበቁ ገዳማውያን ብቻ ሳይሆኑ በከተማ ያሉና ለመሳለም ወደ ቦታው የሄዱ ደገኛ ሰዎችም በዐይናቸው ያዩትን ይናገራሉ፡፡ በገዳሙ ዙሪያ እጅግ በጣም ብዙ ስውራን ቅዱሳን እንዳሉ በግልጽ ይታወቃል፡፡ በቦታው ላይ ስለተሰወሩት ቅዱሳን በኋላ በዝርዝር እናያለን፡፡ ንጉሥ ዓምደ ጽዮን በክፉዎች ምክር የአባቱን ሚስት እንጀራ እናቱን በማግባቱ ምክንያት አቡነ ፊሊጶስ ጋር ሆነው ያወገዙትን የቅዱስ ተክለሃይማኖትን ወገኖች በየአውራጃው በተናቸው፡፡ አቡነ ፊሊጶስንም ደሙ በምድር ላይ እስከሚንጣለል ድረስ ገርፈው ወደነበረበት ቤቱ ወሰዱት፤ ፊሊጶስም በሚሄድበት ቦታ ላይ ሳይደርስ በመንገድ ሞተ፡፡ እንድርያስ፣ አኖሬዎስና ተክለ ጽዮን ሁላቸው ከተከታዮቻቸው ጋር በሰማዕትነት አርፈው እነስድስተይ በምትባል ምድር ተቀበሩ፡፡ ጳጳሱን አቡነ ያዕቆብንም ደሙ በምድር ላይ እንደውኃ እስኪወርድ ድረስ ገርፈው ወደ ሀገሩ እንዲሰደደ አደረጉት፡፡ ከዚያም በኋላ ሃይማኖቱ የቀና ደግ ጻድቅ ንጉሥ ዳዊት በነገሠ ጊዜ አባታችን ሳሙኤል ዘወገግን አገኘውና ‹‹መማጸኛ እንዲሆነኝ በእንድርያስ መቃብር ላይ ቤተክርስቲያን ሥራልኝ›› ብሎ ለመነውና የሩፋኤልን ቤተ ክርስቲያን ሠራለት፡፡ የእንድርያስንም አጽም ከመቅደሱ ስር አኖረው፡፡ ንጉሡም በዚያ በእንደግብጦን አውራጃ ሁሉ ላይ ፓትርያርክ አድርጎ ሾመው፡፡ በእነስድስታይ አገር ላሉ ሰዎችም ሁሉ አባት ሆናቸውና የመንፈስ ቅዱስ ልጁንም ታዲዮስን መምህርና አባት አድርጎ ሾመላቸውና ጽላልሽ ሄዶ እናቱን ይዞ ጽጋጋ ምድረ ወገግ ወስዶ አመነኮሳት፡፡ አቡነ ሳሙኤል ወደ ምድረ ርስቱ ደብረ ወገግ እየሄደ በዚያ ያሉ ልጆቹን እያጽናና ወደ እንደግብጦን አውራጃም እየተመለሰ ድንቅ ድንቅ ተአምራትን እያደረገ፣ ወንጌልን እያስተማረ፣ ጣዖት አምላኪዎችን ወደ ክርስትና እየቀየረ፣ አጋንንትንና መመለኪያ ቦታዎቻቸውን እያጠፋ፣ አብያተ ክርስቲያናትን እያነጸ በብዙ ተጋድሎ ኖረ፡፡ በቅዱስ ገድሉ ውስጥ በጣም አስገራሚ በሆነ መልኩ እጅግ ብዙ ታሪኮች ተጠቅሰዋል፡፡ እነዚህም ታሪኮች ውስጥ አቡነ ሳሙኤል በሀገራችን በጣም ብዙ ጣዖታትንና መመለኪያ ቤቶቻቸውን እያጠፉ፣ በሰዎች (በጠንቋዮች) ላይ፣ በዛፍና በባሕር ውስጥ አድሮ ይመለኩ የነበሩ ሰይጣናት አጋንንትን በሚያመልኳቸው ሰዎች ፊት እያጋለጡና እያዋረዱ ሰዎቹን አስተምረው አጥምቀው ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር እየመለሷቸው ቤተክርስቲያንም በመሥራት ሐዋርያትን መሰሉ፡፡ ሰይጣን አድሮባቸው የነበሩ ጠንቋዮች ይጠቀሙባቸው የነበሩ ዕቃዎችን ጻድቁ እየባረኩና እየቀደሱ ለቤተክርስቲያን መሥሪያና መጠቀሚያነት ያውሉት ነበር፡፡ ይህም ገና ሳይወለዱ በአቡነ ተክለሃይማኖት ትንቢት ተነግሮላቸው ነበር፡፡ አቡነ ተክለሃይማኖት ‹‹ጣዖታትን የሚሰብር፣ አጋንንትን በጸሎቱ የሚያርቅ፣ ሕዝብን ከኃጢአት በሽታ የሚያድን፣ ፈጣሪውን የሚያስደስት ደግ ልጅ ይሆናል›› ብሎው ትንቢት እንደተናገሩላቸው አቡነ ሳሙኤል