EECMYMC-YM
رفتن به کانال در Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
نمایش بیشتر1 107
مشترکین
+324 ساعت
+27 روز
+3230 روز
آرشیو پست ها
1 106
#ሐሙስ_18_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራልና፤ እግዚአብሔር መንፈሱን ሰፍሮ አይሰጥምና።”
— ዮሐንስ 3፥34
“For He whom God has sent speaks the words of God, for God does not give the Spirit by measure.”
— John 3:34 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ረቡዕ_17_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ዮሐንስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፥ ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም፤
²¹ እውነትን የሚያደርግ ግን ሥራው በእግዚአብሔር ተደርጎ እንደ ሆነ ይገለጥ ዘንድ ወደ ብርሃን ይመጣል።
John 3 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ For everyone practicing evil hates the light and does not come to the light, lest his deeds should be exposed.
²¹ But he who does the truth comes to the light, that his deeds may be clearly seen, that they have been done in God."
@EECMYMC_YM
1 106
"ሁሉም ሰው አሁን የሚችለውን ነገር ከዚህ በፊት የማይችልበት ጊዜ ነበር፡፡
አንድን ነገር ማሰብ ከቻላችሁ፣ መሞከር ትችላላችሁ!
አንድን ነገር መሞከር ከቻላችሁ፣ ማሳደግ ትችላላችሁ!
አንድን ነገር ማሳደግ ከቻላችሁ፣ እናንተ ማደግ ትችላላችሁ!
እናንተ ማደግ ከቻላችሁ፣ ሌላ የላቀ አዲስን ነገር ማሰብ፣ መሞከር፣ ማሳደግና እናንተም በማደግ ወደሌላኛው ከፍታ መዝለቅ ትችላላችሁ፡፡
ሁሉም ሰው ያደገው እንደዚህ ነው! "
#Quote_of_the_day
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 106
#ማክሰኞ_16_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንዳይሰለችህ እንዳይጠላህም እግርህን ወደ ባልንጀራህ ቤት አታዘውትር።”
— ምሳሌ 25፥17
“Seldom set foot in your neighbor's house, Lest he become weary of you and hate you.”
— Prov 25:17 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ሰኞ_15_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ሁልጊዜ የሚፈራ ሰው ምስጉን ነው፤ ልቡን የሚያጸና ግን በክፉ ላይ ይወድቃል።”
— ምሳሌ 28፥14
“Happy is the man who is always reverent, But he who hardens his heart will fall into calamity.”
— Prov 28:14 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#እሁድ_14_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ቀን የሚያመጣውን ምን እንደ ሆነ አታውቅምና ነገ በሚሆነው አትመካ።”
— ምሳሌ 27፥1
“Do not boast about tomorrow, For you do not know what a day may bring forth.”
— Prov 27:1 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ቅዳሜ_13_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አጥብቀህ እንዳትጠግብ እንዳትተፋውም ማር ባገኘህ ጊዜ የሚበቃህን ብላ።”
— ምሳሌ 25፥16
“Have you found honey? Eat only as much as you need, Lest you be filled with it and vomit.”
— Prov 25:16 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
የእግር ጉዞ(Walk) / የህብረት ጊዜ
ቅዳሜ የካቲት 13, 2013
⏰ አመሻሽ 11:30
📌መነሻ:- መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ
🧭 6.5 KM
👉 ጫማና ልብሶ ለጉዞ ተስማሚ ይሁን
We invite you all to
🚶Stay healthy
🚶have fun
🚶fellowship and
🚶discuss on interesting topics on the way 👌
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 106
የእግር ጉዞ(Walk) / የህብረት ጊዜ
ቅዳሜ ታህሣሥ 24, 2013
⏰ አመሻሽ 11:30
📌መነሻ:- መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ
🧭 6.5 KM
👉 ጫማና ልብሶ ለጉዞ ተስማሚ ይሁን
We invite you all to
🚶Stay healthy
🚶have fun
🚶fellowship and
🚶discuss on interesting topics on the way 👌
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 106
#አርብ_12_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።”
— ማቴዎስ 5፥19
“Whoever therefore breaks one of the least of these commandments, and teaches men so, shall be called least in the kingdom of heaven; but whoever does and teaches them, he shall be called great in the kingdom of heaven.”
— Mat 5:19 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ሐሙስ_11_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።”
— መዝሙር 34፥15
“The eyes of the Lord are on the righteous, And His ears are open to their cry.”
— Ps 34:15 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
Your relationship will fail if you don't know this ......
#part_ten
Final_part
Good lack then...
#wish_you_the_best_relationship🖐
