cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Orthodox picture

ሰላም ውድ የተዋህዶ ልጆች ይህ ቻናል የተከፈተው የተለያዩ ኦርቶዶክሳዊ የሆኑ ምስሎችን እንዲተላለፉበት ነው። ✞በዚህ ቻናል ላይ የምንለቃቸው 🔸ቤተክርስቲያናዊ ምስሎች ፤ 🔸የንግስ በአላት ጥሪዎች 🔸መዝሙሮች 🔸ስብከቶች

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
166
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ሠላም አድርጊው ቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ የአብነት ትምህርት ቤቱ ሙሉ በሙሉ ወደመ! +++++++++++++++++++++++++++++++++++ (አደባባይ ሚዲያ ፡አዲስ አበባ፡መጋቢት 28/2014 ዓ.ም፡April 6/2022) ++++++++++++++++++++++++++++++++++++ በባሕር ዳር ሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተነሳ የእሳት አደጋ ከ2000 በላይ ደቀመዛሙርት የሚማሩበት ማረፊያና ንብረት የአብነት ትምህርት ቤቱ ሙሉ በሙሉ ወድሟል !!! በዛሬው ዕለት መጋቢት 28/2014 ዓ.ም ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ጀምሮ በተከሰተው መንስኤው ያልታወቀ አደጋ ሁለት ተማሪዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን የመማሪያ አዳራሾችን ጨምሮ ከ200 በላይ የሚሆኑ የደቀ መዛሙርቱ መኖሪያ ቤቶች መውደማቸው ተገልጿል ። የነገ የሃይማኖት ሊቃውንት ለሚሆኑ የሠላም አድርጊው ቅድስት ማርያም ደቀመዛሙርት፣ መምህራን፣የአብነት ተማሪዎች ግዚአዊ መጠለያ በማዘጋጀት አስቸኳይ የምግብና የአልባሳት ድጋፍ እንዲደረግላቸው ተጠይቋል ።
نمایش همه...
መጋቢት 27 (በዓለ ስቅለቱ ለኢየሱስ ክርስቶስ) በዚህ ቀን መጋቢት 27 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከወደቀበት የኃጢያት አዘቅት ሊያወጣው ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ስጋን ነስቶ ሳይገባው በበረት ተወልዶ፤ ስደታችንን ሊያስቀር ሳይገባው ተሰዶ፤ በክፉዎች አይሁድ ምክር ተከሶ በባህርይው መንገላታት የማይገባው አምላክ ለኛ ሲል የተንገላታና የተደበደበ፣ በጥፊ የተመታ፣ የተዘባበቱበት፣ ምራቅ የተተፋበት፣ እርጥብ መስቀል ተሸክሞ ከሄሮድስ ወደ ጲላጦስ እየተመላለሰ ከዚያም በቀራንዮ የራስ ቅል በምትባል ሥፍራ ተሰቅሎ ለኛ ሲል ሞታችንን በሞቱ ሽሮ በዋጋ ገዝቶናል። /ማቴ. 27፥1፣ ማር.15 ፥1፣ ሉቃ. 23፥1፣ ዮሐ.19፥ 1/
نمایش همه...
ወረብ_ወአቅደምከ_ፀግዎ_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp31.29 MB
ወረብ_በለኒ_መሀርኩከ_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp31.30 MB
ወረብ_በእንተ_ማርያም_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp31.28 MB
ወረብ_ወጸሐፈ_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp31.48 MB
ወረብ_ምድር_አድለቅለቀት_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp31.03 MB
ወረብ_አውረድዎ_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp31.01 MB
ወረብ_መርኅ_በፍኖት_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp31.23 MB
ወረብ_ብከ_ንወግዖሙ_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp31.65 MB
ወረብ ንዜኑ ዘመጋቢት መድኃኔዓለም .mp310.06 KB
ዋይዜማ ለመጋቢት መድኃኔዓለም .mp32.58 MB
ዚቅ ዘመጋቢት መድኃኔዓለም .mp32.11 MB
አንገርጋሪ_እና_እስመ_ለዓለም_ዘመጋቢት_መድኃኔዓለም_.mp33.62 MB
መጋቢት 27.pdf1.97 MB
ዜና ቤተክርስቲያን አዲስ አበባ አቃቂ ጣቢያ ሰፈር በምትገኘው ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስትያን አከባቢ ፓሊስ በከፈተው ተኩስ አንድ ምዕመን ሰማዕትነትን ተቀበለ ~ የፕሮቴስታንት ቤተ እምነት ተከታይ ግለሰቦች በአቃቂ ጣቢያ ሰፈር ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን አከባቢ "የአምልኮ ስፍራ እንከፍታለን" በሚል ግርግር በተነሳው ሁከት የአዲስ አበባ ፓሊስ ወደ ምዕመናንኑ ተኩስ ከፍቷል። በተኩሱም አንድ ኦርቶዶክሳዊ ሰማዕትነትን ሲቀበል ስፍራው ላይ አሁንም ያለመረጋጋት ይታያል። 👉 @ortodoxmezmur
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ገብርሔል የዐቢይ ፆም ፮ኛ ሣምንት 👇👇👇👇👇👇 👉@Mezmurahen👈 👉@Mezmurahen👈 👉@Mezmurahen👈 👆👆👆👆👆👆
نمایش همه...
07/25/14 ዓ.ም መዝሙር ዘገብር ኄር መኑ ውእቱ ገብርኄር የዕለቱ ምስባክ :- መዝ ፴፱(፵)፥፰ ከመ እንግር ፈቃደከ መከርኩ አምላኪየ፡፡ ወሕግከኒ በማዕከለ ከርሥየ፡፡ ዜኖኩ ጽድቀከ በማኅበር ዐቢይ፡፡ ትርጒም፦ አምላኬ ሆይ ፈቃድህን ለማድረግ ወደድሁ ፤ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው፡፡ በታላቅ ጉባኤ ጽድቅን አወራሁ፡፡ የዕለቱ ወንጌል፦ ማቴ ፳፭ ፥ ፲፬ -፴፩ ቅዳሴ፦ ዘባስልዮስ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
نمایش همه...
406245552.mp36.97 KB
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.