fa
Feedback
ካሊድ አቅሉ

ካሊድ አቅሉ

رفتن به کانال در Telegram

"ከባባድ ጥያቄዎች በቀላል መልሶች ይረታሉ" ሀሳብ ለማስፈንጠር.... @kalu30

نمایش بیشتر
8 585
مشترکین
-424 ساعت
-407 روز
-19930 روز
آرشیو پست ها
Story

ጁመአ “ከቅን ሰዎች ጋር ምታረጉት ቆይታ ልብ ያላላቹት ምቾታቹ ነዉ.” ( ቼኩቪራ) “Deep conversation with open - minded people is such an underrated luxur
ጁመአ “ከቅን ሰዎች ጋር ምታረጉት ቆይታ ልብ ያላላቹት ምቾታቹ ነዉ.” ( ቼኩቪራ) “Deep conversation with open - minded people is such an underrated luxury.” (Che Guevara) @kalidakelu

ዐይን የሚሰማው ንግግር (ካሊድ አቅሉ) " ካላየነው በቀር የማንረዳው ብዙ ንግግር አለ ። " ---------------------------- ከአለቃዬ ጋር በመስሪያ ቤት Cafe ውስጥ ሻይ ቡና እያልን ነው በጫወታ መሀል ስላለፈው የአፍላ ወጣትነት ዘመንዋ በቁጭት አነሳች ፣ " እኔ እኮ ቃሊ ሚቆጨኝ ያኔ መንገድ ስስት ተመለሺ ብሎ ሚይዘኝ አንድ የቤተሰብ እንዴት አይኖርም ? ሁሉም እንደፈቀድሽ ብለው እሳት ውስጥ ስገባ ዳር ይዘው አዩኝ እናት ,አባት, ወንድም,እህት ጎረቤት .... አንድም አንቺ ልጅ ተመለሽ አይልም ? " " እነሱን ወቀስሽ እንጂ ያኔ ቢመክሩሽስ ከጥፋት መንገድ እንደምትመለሺ እርግጠኛ አትሁኚ በወጣትነት ያውም ደሞ አፍላው ሰዓት ከምክር በላይ ዱላ ይቀለናል" አልኳት መብሰልሰልዋን ለመቀነስ በሚጥር ድምፅ . . . . " ልክ ነህ ደግሞም ካላየነው በቀር የማንረዳው ብዙ ንግግር አለ ፤ ወጣትነቴን ተጠቅሞ አንድ ልጅ አስታቅፎኝ ጥሎኝ ሄደ ፈጣሪዬን አመሰግነዋለው ጥርሴን ነክሼ ልጄን አሳደግኩ በማታ ፕሮግራም ማስተርሴን ተማርኩ ግን አሁንም ከሱ ጋር ያባከንኩት የመሸነጋገል ዘመን እንደ እግር እሳት ያንገበግበኛል !" ጥርስዋን አሁንም በቁጭት ስትነክስ "አይ አሁንም እኮ አረፈደም አንቺ እንደው ገና ነሽ " አልኳት ስላሳዎቹን ወደ መጨረስ ያለችዋን ሰብሊን በሙሉ አይኔ እያየው . . . . . . " እሱስ አዎ ግን ቀትር ላይ ያለው ፀሐይና አመሻሽ ላይ ምትጠልቀው ፀሐይ እኩል ብርሃን አይሰጡም " አለችኝ ለዘብ ብላ " ያንቺ ግዴታ በነቃሽ ሰዓት ያገኘሻትን ብርሃን በአግባብ መጠቀም ነው ። " ብዬ ከአፎችዋ መልስ ጠበኩ ሁለታችንም አቀርቅረን በትዝታ በየፈርጃችን ነጎድን . . . . . @kalidakelu

Jumea تَجْمَعُونَ مَا لَا تَأْكُلُونَ، وَتَأْكُلُونَ مَا لَا تَكْنِزُونَ" “ የማትበሉትን ታግበሰብሳላቹ የማትኖሩበትን ትገነባላቹ “ ነብያችን (ሰ.ዐ.ወ)

ዝርዝር ይበተናል ልጠይቅሽ በድፍን ቃል ከራሱ ጋር የተጣላ እንዴት ሰዉን ያስታርቃል ? ( ካሊድ አቅሉ)

“ በህይወቴ ተሸንፌ አላዉቅም ወይ አሸንፋለዉ ወይ እማራለዉ ። “ ኔልሰን ማንዴላ
“ በህይወቴ ተሸንፌ አላዉቅም ወይ አሸንፋለዉ ወይ እማራለዉ ። “ ኔልሰን ማንዴላ

እሷ ፦ ልብሶቼ እኮ ቁም ሳጥን አጣበዋል ! እኔ ፦ ስትሞቺ ስንቶቹን ለመደረብ አሰብሽ ? ( ካሊድ አቅሉ)

ከዉሸታሞች ጋር አትከራከር ብዙ ወዳጅ ስላላቸዉ ያሸንፉሀል ። (ከ እናቴ አንደበት) @kalidakelu

ልቤ አይደለ መንገደኛ በሁለትም አይን ለምን ተኛ ? ጥንቃቄ ያሻል የአለም አፈጣጠር ለስንት የጠበቁት ይወድቃል በጠጠር ! ( ካሊድ አቅሉ)

የእናት አንደበት አይጠገብም አይደል ካለቺኝ መሀል እቺን እንካቹ ፡ “ ሰዉ ለመሆን እራስህን ምከር ! “ @kalidakelu

እሷ ፦ “ችግሮችህ እንዴት አያለፋ ነዉ? “ እኔ ፦ “ በመቻል እና ባለመቻል!” ( ካሊድ አቅሉ)

* ጥሩ ነገሮች ወይ ደምህን ወይ ወዝህን ወይ እንባህን ይፈልጋሉ። ወዝህን አልከፍልም ካልክ የሆነ ቀን እንባህን ትከፍላለህ አይ እንባም ይበዛል ካልክ ደግሞ የሆነ ቀን ደም ያስከፍልሀል። (ህይወትህን
* ጥሩ ነገሮች ወይ ደምህን ወይ ወዝህን ወይ እንባህን ይፈልጋሉ። ወዝህን አልከፍልም ካልክ የሆነ ቀን እንባህን ትከፍላለህ አይ እንባም ይበዛል ካልክ ደግሞ የሆነ ቀን ደም ያስከፍልሀል። (ህይወትህን ማለት ነዉ) @kalidakelu

https://youtu.be/sPYgRlfA-kc?si=rdf1R1ULcTXy3F-q “ሲል ህቅ እንቅ ሲል ህቅ እንቅ ይህ ልቤ ከነፍሱ ወግድ ሂድልኝ ወግድ ሂድልኝ ነዉ እንዴ ሰዉ መልሱ” ቴዲን ቴዲ ያረገዉ ይሄ መሰጠቱ ነዉ ❤️❤️❤️🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼

“ ከማይጠቅም እዉቀት ባንተ እጠበቃለዉ። “ ነብዩ ( ሰ.ዐ.ወ)

Repost from ባይራ | Bayra
ባይራ ዲጂታል መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 9 በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ! ቴሌግራም-  https://t.me/Bayradigital ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/ ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com ኑኒ ባይራክ! ታላላቆች ነን!

ቀለም አይናቅም ፣ ውበት ቅዬ አይለቅም ፣ የፈቺው ግብር ነው ሚኳልበት ቦታ ፣ ልጅነት ይመስላል የነፃነት ትርጉም ማምሻ ላይ ሲፈታ። ✍ ካሊድ አቅሉ @KALIDakelu
ቀለም አይናቅም ፣ ውበት ቅዬ አይለቅም ፣ የፈቺው ግብር ነው ሚኳልበት ቦታ ፣ ልጅነት ይመስላል የነፃነት ትርጉም ማምሻ ላይ ሲፈታ። ✍ ካሊድ አቅሉ @KALIDakelu

እሷ ፦ “ቆሚ ስራ የለህም?” እኔ ፦ “አለም ቆሚ ናት እንዴ?” ( ካሊድ አቅሉ)

ብልጥ ሁን እሺ ትቻላለህ ብልጣብልጥ አትሁን ትሰለቻለህ ! (ካሊድ አቅሉ)

ነገ ጠዋት የሰዉን ህይወት ለማትረፋ ሰበብ ብንሆን ምን ይመስላችዋል? በደም እና በአጥንት የቆመች ሀገር አለን እንል የለ😊 ስቴዲየም አካባቢ ያለዉ ቀይ መስቀል በመገኘት ሰባዊነታችንን እናስመስክር!
ነገ ጠዋት የሰዉን ህይወት ለማትረፋ ሰበብ ብንሆን ምን ይመስላችዋል? በደም እና በአጥንት የቆመች ሀገር አለን እንል የለ😊 ስቴዲየም አካባቢ ያለዉ ቀይ መስቀል በመገኘት ሰባዊነታችንን እናስመስክር! ለቦታ ጥቆማ እና ለበለጠ መረጃ በዚህ አድራሻ አዉሩን @kalu30