fa
Feedback
EPS (Ethio-Parents' school)

EPS (Ethio-Parents' school)

رفتن به کانال در Telegram

Ethio-Parent's School Student Resource Center

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام EPS (Ethio-Parents' school)

کانال EPS (Ethio-Parents' school) (@epsnow) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 615 مشترک است و جایگاه 17 321 را در دسته آموزش و رتبه 2 872 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 615 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 21 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 84 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 82.60% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 9 594 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Ethio-Parent's School Student Resource Center

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 22 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

11 615
مشترکین
+524 ساعت
+527 روز
+8430 روز
آرشیو پست ها
የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

The live transmission is on ETV yelijoch alem

To All EPS Families This is to inform you that there will be a live transmission today after 8:30 local time, featuring our superstar students from Gerji and Gullele campuses who scored the highest results in the ESSLCE. Join us in celebrating their outstanding achievement!

ለገርጂ ፤ ጉለሌ እና ጉርድሾላ  ኢትዮ- ፓረንትስ  ት/ቤቶች ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ  እያልን የአዲሱ የትምህርት ዘመን የሚጀመረው ሰኞ፣መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን በዕለቱ ትምህርት የሚሰጠው ሙሉ ቀን  መሆኑን እንገልፃለን። ኆህተ ጥበብ አክስዮን  ማህበር

photo content

photo content

ለገርጂ ፤ ጉለሌ እና ጉርድሾላ ኢትዮ- ፓረንትስ ት/ቤቶች ወላጆች በሙሉ ከነሐሴ 27 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ባሉት ቀናት ጠዋትከ2:30- 7:00 ከሰዓት ከ 8:00-10:30 ድረስ ልጆቻችሁ በሚማሩባቸው ቅርናጫፍ ት/ቤቶች በመገኘት ከአፀደ ህፃናት እስከ 8ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች የመማሪያ መፅሐፍ ት(text books) ግዢ እንድትፈፅሙ እናሳስባለን፡፡ ኆህተ ጥበብ አክስዮን ማህበር

ለገርጂ ፤ ጉለሌ እና ጉርድሾላ ኢትዮ- ፓረንትስ ት/ቤቶች ወላጆች በሙሉ ከነሐሴ 27 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ባሉት ቀናት ጠዋትከ2:30- 7:00 ከሰዓት ከ 8:00-10:30 ድረስ ልጆቻችሁ በሚማሩባቸው ቅርናጫፍ ት/ቤቶች በመገኘት ከአፀደ ህፃናት እስከ 8ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች የመማሪያ መፅሐፍ ት(text books) ግዢ እንድትፈፅሙ እናሳስባለን፡፡ ኆህተ ጥበብ አክስዮን ማህበር

ሰኞ፣ነሐሴ5ቀን2017ዓ.ም ለገርጂ እና ጉለሌ ኢትዮ ፓረንትስ  ት/ቤቶች ወላጆች በሙሉ ውድ ወላጆች የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ከአፀደህፃናት እስከ 8ኛ ክፍል የመማሪያ መፅሐፍ ት(text books) ስርጭት በሚቀጥሉት አራት ተከታታይ ቀናት (ነሀሴ 27-30) ጠዋትከ2:30_7:00 ከሰዓት  ከ 8:00_10:30 ብቻመግዛት የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። ኆህተ ጥበብ አክስዮን  ማህበር