cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

DD district CBE trade union

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
728
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1030 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

https://t.me/tapswap_mirror_2_bot?start=r_521598814 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift
نمایش همه...
نمایش همه...
Dr.Endashaw , Future Pediatric Specialty Clinic, ፊውቸር የህፃናት ስፔሻሊቲ ኪሊኒክ:: Kiliinika Ispheeshaalitii Daa'immanii Fiiwucher.

endash invites you to join this group on Telegram.

نمایش همه...
ዶ/ር ጋሻዉ አረጋ፡ የህፃናት ህክምና፡ የልጆች ጤንነት ስፔሻሊስት፣ የህፃናት የደምና የካንሰር ሰብ-ስፔሻሊስት ህክምና @መቅረዝ ሆስፒታል

በመቅረዝ ሆስፒታል የምንሰጣቸዉ አገልግሎት፡ የህጻናትና  ልጆች ስፔሻላስት ህክምና  የጤናማ ልጆች ክትትል የልጆች ዕድገትና አዕምሯዊ ብስለት ክትትል ጤናማ የልጆች አመጋገብ የማማከር አገልግሎት የደም (የደም ማነስ) እና ተያያዥ ጉዳዮች ህክምና የልጆች የዕጢና የካንሰር ህክምና ምርመራና ክትትል የሁለተኛ ሀሳብ (Second Opinion) ህክምና አገልግሎት መቅረዝ ጠቅላላ ሆስፒታል ይገኛሉ!

نمایش همه...
🌹Earn ETB 10000 Easily in Two Hours a Day 🌹

[email protected] invites you to make money with your mobile phone, no investment, no requirements.

00:10
Video unavailableShow in Telegram
easter.f99630af.mp4
نمایش همه...
👍 2
ዛሬ በቀን 25/08/2016 የሊጉ መሪ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረጉት ጨዋታ አቻ 2 ለ 2 ተጠናቋል
نمایش همه...
👍 1
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ማስተር ካርድ ለአምስት ዓመት የሚቆይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ********* ዛሬ ሚያዝያ 22 ቀን 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት በተደረገው በዚሁ ስምምነት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚሰጠውን የካርድ ባንክ አገልግሎት በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ለማስፋፋት እንደሚያግዘው ተነግሯል። በተጨማሪም አዳዲስ የካርድ አገልግሎቶችን ለማስጀመር እንደሚረዳም ተጠቁሟል። በዚህ የአምስት አመት ሰምምነት መሰረት የባንኩን ደንበኞች ፍላጎት በማሟላት ላይ የሚያተኩሩ እና አለም የደረሰበትን አዳዲስ አገልግሎቶችን በሀገር ውሰጥ በማስተዋወቅ ጥሬ ገንዘብ አልባ ማህበረሰብን ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት ከፍተኛ አስተዋጽዎ እንደሚያደርግ ይገመታል። ማስተር ካርድ ከ210 ሀገሮች በላይ የሚሰራ አለማቀፍ የክፍያ አቀላጠፊ ድርጅት ሲሆን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር መስራት ከጀመረ እረጅም አመታት እንደሆነ ይታወቃል።
نمایش همه...
👍 2
Message from our District Director ለስራ ሲባል የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ******* የኢትዮጵያ ኤለሌክትሪክ ኃይል ምስራቅ ሪጅን 1 ትራንስሚሽን ሰብስቴሽን ኦፕሬሽን ረቡዕ ሚያዚያ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከማለዳው 12:00 እስከ ምሽቱ 12:00 ድረስ ከድሬዳዋ ቁጥር ሶስት ማከፋፈያ ጣቢያ ወደ ቁጥር አንድ ማከፋፈያ ጣቢያ የተዘረጋው ባለ 132 ኪ.ቮ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ተሸካሚ መስመር ላይ የጥገና ስራ ስለሚያከናውን በድሬዳዋ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ የሚቆይ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ክቡራን ደንበኞቻችን ከላይ በተጠቀሰው ቀን የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አውቃችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ #የድሬዳዋአስተዳደርኤሌክትሪክአገልግሎት
نمایش همه...
👍 1
I am sharing 'Affirmative Action' with you
نمایش همه...
👍 1
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሳምንት መርሃ ግብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ከሲዳማ ቡና ጋር በድሬዳዋ ስታዲየም የሚያደርገው ጨዋታ እስከ 68ኛው ደቂቃ ጎል አልተቆጠረም ።
نمایش همه...
👍 1