fa
Feedback
🗞 የ አቡጁነይድ መልዕክቶች Abujunaid posts

🗞 የ አቡጁነይድ መልዕክቶች Abujunaid posts

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በአቡ ጁነይድ ሳላህ አህመድ የቀረቡ የድምፅና የፅሁፍ መልዕክቶች የሚሰበሰቡበት ቻነል ነው። አላህ ጠቃሚ እውቀትን ከመልካም ስራ ጋር ያግራልን! You can contact me here @salehom100

نمایش بیشتر
2 212
مشترکین
-224 ساعت
-67 روز
-3430 روز
آرشیو پست ها
Two weeks left! Scholarship from King Saud University (Saudi Arabia) https://si.ksu.edu.sa/Register IMPORTANT GUIDELINES admi
+1
Two weeks left! Scholarship from King Saud University (Saudi Arabia) https://si.ksu.edu.sa/Register IMPORTANT GUIDELINES admission requirements for scholarship program •The applicant must have a high school certificate or an equivalent. • Your high school graduation grade is not less than (very good). • You have not previously admitted in a similar program in Saudi Arabia. • The applicant must be medically fit. •The applicant age must be not more than twenty-five (25) years old. •Female applicants are required to have (a close family member) residing in Saudi Arabia or applying for the scholarship ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

#_ነሲሓ_ቲቪ_1000 ለመሳተፍ የሚከተሉትን አካውንቶች ይጠቀሙ – ንግድ ባንክ 1000145615929 – ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል 1445091300001 – አቢሲኒያ ባንክ 73169062 – ንብ ኢንተርናሽናል 7000025634638 – ዘምዘም ባንክ 7122 – አዋሽ ባንክ 01410844116300 https://t.me/nesihatvfamily

وَالَّذِينَ لَا يَشْهَدُونَ الزُّورَ وَإِذَا مَرُّوا بِاللَّغْوِ مَرُّوا كِرَامًا [እነዚያም (ሙእሚኖች)፤ #እብለትን_የማይመሰክሩ፤ ውድቅ ቃልም (በሚ
وَالَّذِينَ لَا يَشْهَدُونَ الزُّورَ وَإِذَا مَرُّوا بِاللَّغْوِ مَرُّوا كِرَامًا [እነዚያም (ሙእሚኖች)፤ #እብለትን_የማይመሰክሩ፤ ውድቅ ቃልም (በሚገሩ ሰዎች አጠገብ) ባለፉ ጊዜ፤ ክብራቸውን በመጠበቅ የሚያልፉት ናቸው] አል ፉርቃን 72 "እብለትን የማይመሰክሩ" የሚለው [በካፊሮች በአል ላይ አይገኙም አይታደሙም] ማለት መሆኑን ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ጀሪር አጦበሪይ ከ ደሃክ፣ አል ኸላል ደግሞ ከሙጃሂድ ዘግበዋል። አላህ ከመንሸራተትና መጥፎ አርአያነት ይጠብቀን @abujunaidposts

Coming Soon... #_ነሲሓ_ቲቪ_1000

🍂||• #محاضرات_غيرت_الحياة •||🍂 📖 أَن تَقُولَ نَفۡسࣱ یَـٰحَسۡرَتَىٰ عَلَىٰ مَا فَرَّطتُ فِی جَنۢبِ ٱللَّهِ وَإِن كُنتُ لَمِنَ ٱلسَّـٰخِرِینَ محاضرة تاريخية تاب بسببها عدد لا يحصيهم إلا الله... كان أثرها علي كبير من أيام الشباب ولا زلت أستمع إليها https://t.me/abujunaidposts/307 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

እኛ እና መጅሊስ...እውነታና አሉባልታ! ከዚህ ቀደም በተከታዩ ሊንክ ቀርቦ የነበረውን ፅሁፍ ወንድም አቡሙስዓብ እንድሪስ መሀመድ አንብቦታል https://t.me/abujunaidposts/299 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

ዛሬ ታላቁ ዐሊም ኽይኽ ሙሀመድ አሉሀይዳን ወደ አኼራ ሄደዋል إنا لله وإنا إليه راجعون አላህ ይማራቸው ለቤተሰባቸውም መፅናናትን ይስጥልን። አላህ ትተውት ባለፉት የኢልም ክምችት ተጠቃሚ ያድርገን። አሚን وفاة الشيخ المحبوب صالح بن محمد اللحيدان عضو هيئة كبار العلماء. عن أيُّوب السّختياني قال: «إنَّه ليَبلُغنِي موتُ الرَّجل من أهل السُّنَّة، فكأنَّما سقط عضوٌ من أعضائي» فرحمه الله وأسكنه فسيح جناته ونفعنا الله بعلمه. @abujunaidposts

በካፊሮች በዓል እንኳን አደረሳችሁ ማለት ይፈቀዳልን? በበአላት ሰሞን በተደጋጋሚ እገሌና እገሌ ላይክ አድርገውታል ከሚለን ፖስቶች መካከል ከፊሎቹ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክቶች ናቸው። ለጌታ መወለድ፣ ለጌታ መሰቀል፣ ለጌታ ሞቶ መነሳት (ትንሳኤና) መሰል ክስተቶች እንኳን አደረሳችሁ ሲባል ሼር ወይም ላይክ የሚያደርጉ ብዙ እህትና ወንድሞችን አስተውያለው። አንዳንዴ በስህተት ሌላ ግዜም ነገሩን እንደቀላል በመውሰድ የሚፈፀም ሊሆን ይችላል። ሆኖም እጅግ ከባድና በአኼራ ዋጋ የሚያስከፍል መዘናጋት ነው!! በካፊሮች በአል፤ እንኳን አደረሳችሁ... እንኳን ደስ አላችሁ... እንኳን አብሮ አደረሰን ማለት እነሱን ለማስደሰትም ይሁን ለመመሳሰል ከአላህ ዲን መንሸራተት እና የካፊሮችን ኩፍር የመናገር ስነልቦና መካብ ስለሆነ ክልክል ነው። መከባበር እና አብሮነትን ለማሳየት ከእምነታችን መንሸራተት አይጠበቅብንም። ዲን ከምንም በላይ ነውና ሸሪዓን መተላለፍ ፍፁም ጥፋት ነው!! ፈጣሪ ወለደ ተወለደ የሚለው አስተምህሮ የጥፋትነቱ ክብደት ሰማያትንና ምድርን ሊሰነጥቅ እንደሚቀርብ ቁርአን ይነግረናል። አላህን የሚያስቆጣ ተግባር በመፈፀማቸው እንኳን ደስ ያላችሁ ማለት ከሙስሊም አይጠበቅም!! (وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱلرَّحۡمَـٰنُ وَلَدࣰا * لَّقَدۡ جِئۡتُمۡ شَیۡـًٔا إِدࣰّا * تَكَادُ ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تُ یَتَفَطَّرۡنَ مِنۡهُ وَتَنشَقُّ ٱلۡأَرۡضُ وَتَخِرُّ ٱلۡجِبَالُ هَدًّا * أَن دَعَوۡا۟ لِلرَّحۡمَـٰنِ وَلَدࣰا * وَمَا یَنۢبَغِی لِلرَّحۡمَـٰنِ أَن یَتَّخِذَ وَلَدًا * إِن كُلُّ مَن فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تِ وَٱلۡأَرۡضِ إِلَّاۤ ءَاتِی ٱلرَّحۡمَـٰنِ عَبۡدࣰا * لَّقَدۡ أَحۡصَىٰهُمۡ وَعَدَّهُمۡ عَدࣰّا * وَكُلُّهُمۡ ءَاتِیهِ یَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِ فَرۡدًا) [«አልረሕማንም ልጅን ያዘ (ወለደ)» አሉ፡፡ ከባድ መጥፎን ነገር በእርግጥ አመጣችሁ፡፡ በእርሱ (በንግግራቸው ምክንያት) ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፡፡ ለአልረሕማን ልጅ አለው ስለአሉ፡፡ ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም!! በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ (በትንሣኤ ቀን) ለአልራሕማን ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም] Surah Maryam 88 - 95 ለመሆኑ አንድን ካፊር ለሀይማኖታዊ በአል እንኳን አደረሰህ ስትለው፤ ምን ማለት እንደሆነ ግልፅ አይደለምን? እንኳን አደረሰህ... ጌታ ተወልዶ ተሰቅሎ ሞቷል ብለህ ለማወጅ፣ ለመስቀል ለመስገድና የፈጣሪን ክብር የሚነኩ ንግግሮችን ለመናገር እንኳን በቃህ! እንኳን አደረሰህ... ማርያም ፈጣሪዋን ወለደችው፤ በመጠቅለያም ጠቀለለችው እያልክ ለመዘመር እንኳን በቃህ! የኩፍር ተግባርን ለመከወን ከሆነ የደረሰው ለምንስ እንኳን አብሮ አደረሰን እንላለን? እውቁ አሊም ኢብኑል ቀይም ረሂመሁላህ ይህ ተግባር የተከለከለ ስለመሆኑ የኡለማዎች የጋራ አቋም መሆኑን በመጠቆም እንዲህ ብለዋል፤ «ኩፍርን ብቻ በሚያንፀባርቁ የሀይማኖታቸው መገለጫዎች እንኳን አደረሳችሁ...እንኳን ደስ ያለችሁ ማለት ሀራም መሆኑ የሁሉም ሊቃውንት ስምምነት ያለበት ነው። ለምሳሌ አንድ ሙስሊም በነሱ በዓላትና ፆም ጊዜ፤ «በአሉን የተባረከ ያድርግልህ» ወይም «መልካም የደስታ በአል ያድርግልህ» እና መሰል የደስታ መግለጫዎችን ቢያስተላልፍ፤ ተናጋሪው ከኩፍር ቢድን እንኳ ከባድ ወንጀል ነው የፈፀመው። ይህም፤ ልክ «እንኳን ለመስቀል ሰገድክ» ብሎ ደስታን እንደመግለፅ ነው! ይህ እንደውም፤ አንድ ሰው ነብስ በማጥፋቱ፣ አልኮል በመጠጣቱ፣ ዝሙት በመፈፀሙና በመሰል ተግባራት እንኳን ደስ ያለህ ከማለት በወንጀልነት የከበደ እና አስቀያሚ ነው። ለኢስላማዊ ድንጋጌዎች ተገቢዉን ክብር የማይሰጡ ብዙ ሰዎች ይህንን ይፈፅማሉ። ምን ያክል የሚያስጠላ የግባር እንደፈፀሙም አያስተውሉም። ቢድአ፣ ኩፍር እና ወንጀሎች በመፈፀማቸው እንኳን አደረሰህ፣ እንኳን ደስ ያለህ እና መሰል የደስታ መግለጫዎችን ያስተላለፈ፤ እራሱን ለአላህ ቁጣና ጥላቻ የተገባ እንዲሆን የሚያደርግ ምክኒያት ፈፅሟል» አህካም አህሉዚማህ የዘመናችን ፈቂህ ሸይኽ ኡሰይሚን ረሂመሁላህ እንዲህ አሉ «ካፊሮችን እንኳን አደረሳችሁ ማለት ኢብኑል ቀይም እንዳለው የዚህን ያክል ከባድ የሆነበት ምክኒያት እነርሱ የሚፈፅሟቸውን የኩፍር መገለጫዎች ማፅደቅ ስለሆነ ነው። ምንም እንኳን ለራሱ ይህንን ኩፍር መፈፀምን ባይወድም እነሱ መፈፀማቸውን ወዷልና። ሙስሊም ደግሞ የኩፍር መገለጫዎችን መውደድም ይሁን ሌሎችን እንኳን ደስ ያላችሁ ማለት አይፈቀድለትም።» መጅሙዑ ፈታዋ ወረሳኢል አሸይኽ ኢብኑ ኡሰይሚን 3/44 በተመሳሳይ መልኩ፤ ክሪስማስም ሆነ ሌሎች በአላት ላይ ስጦታ ወይም ፓስት ካርዶችን መለዋወጥ፤ እንዲሁም ማንኛውም ደስታን መግለጫ የሆኑ ነገሮችን መፈፀም በአሉን መካፈል ስለሆነ የተከለከለ ነው!! በዚህ ፅሁፍ መጠቆም የፈለኩት ምንም አይነት ማህበራዊ ግንኙነት ሀራም ነው የሚል መልእክት አይደለም። በተለይም ከክርስቲያን እና አይሁዶች ጋር ባለን ማህበራዊ ግንኙነቶች ላይ የተፈቀዱ ብዙ በመልካም የመኗኗር እሴቶች አሉን። ሆኖም ሀይማኖታዊ ወሰኖች የሉም ማለት አይደለም። የተፈቀደውን ስንተገብር እንደ ያልተፈቀደ ጋብቻ፣ በአላት ላይ መሳተፍ፣ ለሞቱት የአላህን ማርታ መለመንና ባጠቃላይ በዲን መመሳሰልን ግን በፍፁም አንፈፅምም። ይህንን የእምነትና የሀይማኖት ወሰን መናድ አይቻልም። ማንነታችንን ማክበር፣ ግንኙነታችንን በዲናዊ ገደቦች ማጠር ብሎም አለመሟሟት ለሌሎች ሞራል ዲንና ማንነት ከመጨነቅ ይቀድማል። ዲን ከምንም በላይ ነውና ከመሸማቀቅ እንውጣ። ይህ የዲናችን መገለጫ እንጂ እንደ ማክረርና ፅንፈኝነት የሚታይ አይደለም። በነገራችን ላይ የአንድ እምነት ተከታይ ከሌሎች ለመቀራረብ ብሎ ከራሱ እምነት ጋር የሚጣላበት ሁኔታ ድሮ ቀርቷል። ሌሎቹም ቢሆኑ ይህ በኛ ሀይማኖት አልፈቀድም እና ይቅርታ ይሉሀል። (فَلَا تُطِعِ ٱلۡمُكَذِّبِینَ * وَدُّوا۟ لَوۡ تُدۡهِنُ فَیُدۡهِنُونَ * وَلَا تُطِعۡ كُلَّ حَلَّافࣲ مَّهِینٍ) አስተባባዮችንም አትታዝዙ፡፡ ብትመሳሰላቸውና ቢመሳሰሉህ ተመኙ፡፡ [Surah Al-Qalam 8 - 10] ወላሁ አዕለም አላህ ከጥፋት ሁሉ ይጠብቀን! ____ አቡጁነይድ ረጀብ 24/1437 ዓ.ሒ / ሜይ 1/ 2016 ከጥቂት ማሻሻያዎች ጋር https://t.me/abujunaidposts/141

"ይህንን አንቀፅ አስተነተንኩና የሪዝቅ ክፍፍል ከአላህ መሆኑን ተገነዘብኩ። መቼም ቢሆን በማንም ላይ ምቀኝነት ገብቶብኝ አያውቅም" ሀቲም አል አሰም أَهُمۡ یَقۡسِمُونَ رَحۡمَتَ رَب
"ይህንን አንቀፅ አስተነተንኩና የሪዝቅ ክፍፍል ከአላህ መሆኑን ተገነዘብኩ። መቼም ቢሆን በማንም ላይ ምቀኝነት ገብቶብኝ አያውቅም" ሀቲም አል አሰም أَهُمۡ یَقۡسِمُونَ رَحۡمَتَ رَبِّكَۚ نَحۡنُ قَسَمنَا بَیۡنَهُم مَّعِیشَتَهُمۡ فِی ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَاۚ وَرَفَعۡنَا بَعۡضَهُمۡ فَوۡقَ بَعۡضࣲ دَرَجَـٰتࣲ لِّیَتَّخِذَ بَعۡضُهُم بَعۡضࣰا سُخۡرِیࣰّاۗ وَرَحۡمَتُ رَبِّكَ خَیۡرࣱ مِّمَّا یَجۡمَعُونَ «እነርሱ የጌታህን ችሮታ ያከፈፍላሉን? እኛ በቅርቢቱ ሕይወት ኑሯቸውን በመካከላቸው አከፋፍለናል፡፡ ከፊላቸውም ከፊሉን ሠራተኛ አድርጎ ይይዝ ዘንድ ከፊላቸውን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች (በሀብት) አበለጥን፡፡ የጌታህም ጸጋ (ገነት) ከሚሰበስቡት (ሃብት) በላጨ ናት» Surah Az-Zukhruf 32 t.me/abujunaidposts

ፀባይ (አኽለቅ) ልክ እንደ ሪዝቅ ነው የዱንያ ሀብታምና ደሀ እንዳለ ሁሉ የአኽላቅም ሀብታምና ደሀ አለ። አላህ ዘንድ በፆምና በለይል ሰላት የማይገኝ ክብርና ደረጃ በመልካም ፀባይ ይገኛል። እውነተኛ
ፀባይ (አኽለቅ) ልክ እንደ ሪዝቅ ነው የዱንያ ሀብታምና ደሀ እንዳለ ሁሉ የአኽላቅም ሀብታምና ደሀ አለ። አላህ ዘንድ በፆምና በለይል ሰላት የማይገኝ ክብርና ደረጃ በመልካም ፀባይ ይገኛል። እውነተኛው ሀብታም አመለ ሸጋ ሰው ነው! ስለዚህም፤ وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِیمࣲ "አንተም በታላቅ ፀባይ ላይ ነህ" የተባሉት ነብይ "አላህ ሆይ አፈጣጠሬን እንዳሳመርከው ጠባዬንም አሳምርልኝ" ይሉ የነበረው። አላህ ያብጀን፤ ከነፍሳችንና ከሸይጣን ክፋት ይጠብቀን! ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

ፀባይ (አኽለቅ) ልክ እንደ ሪዝቅ ነው የዱንያ ሀብታምና ደሀ እንዳለ ሁሉ የአኽላቅም ሀብታምና ደሀ አለ። እውነተኛው ሀብታም አመለ ሸጋ ሰው ነው። አላህ ዘንድ በፆምና በለይል ሰላት የማይገኝ ክብርና ደረጃ በመልካም ፀባይ ይገኛል። ስለዚህም፤ وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِیمࣲ "አንተም በታላቅ ፀባይ ላይ ነህ" የተባሉት ነብይ "አላህ ሆይ አፈጣጠሬን እንዳሳመርከው ጠባዬንም አሳምርልኝ" ይሉ የነበረው። አላህ ያብጀን፤ ከነፍሳችንና ከሸይጣን ክፋት ይጠብቀን! ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

🍂||• #تلاوات_تعجبني •||🍂 تلاوة هادئة للقارئ إبراهيم العسيري #ኢብራሒም_አልዓሲሪ 📖 أَفَمَن یَعۡلَمُ أَنَّمَاۤ أُنزِلَ إِلَیۡكَ مِن رَّبِّكَ ٱلۡحَقُّ كَمَنۡ هُوَ أَعۡمَىٰۤۚ إِنَّمَا یَتَذَكَّرُ أُو۟لُوا۟ ٱلۡأَلۡبَـٰبِ Surah Ar-Ra'd from 19 https://t.me/abujunaidposts/300

እኛ እና መጅሊስ...እውነታና አሉባልታ! በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር አስተባባሪነት የምናከናውናቸው የዳዕዋና የተእሊም ስራዎች የሰዎች ጥረት እና ስራ ስለሆበ ከጉድለት የጠራ አይሆንም። ማንኛውም አይነት ገንቢ ሀሳብ እና እርምት ካለ በሩ ክፍት መሆኑን በተደጋጋሚ የተገለፀ ሲሆን ብዙዎችም ይህንኑ የተናሱሕ አጋርነት በተግባር በማሳየት ድንቅ ውጤት በታየባቸው የዳዕዋ እንቅስቃሴዎች ላይ አወንታዊ ሚና ተጫውተዋል።  በተቃራኒው፤ አንዳንድ ወንድሞች የነሲሓ እና መተራረም መንገዶችን ወደጎን በመተው ባዶ ግምቶች ላይ የተመሰረተ ፊትና ሲያራግቡ ቆይተዋል። ሌሎቹም ሳያጣሩ በጭፍን ወገንተኝነት ሀሰትን በማሰራጨት በመርከዙ እንቅስቃሴዎች ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ለመፍጠር ሰርተዋል። የመላው ሙስሊም ማህበረሰብ የጋራ ተቋም የሆነውን መጅሊስ ተሀድሶ በተመለከተ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ እንሳተፍ ዘንድ ከተቋማዊ ለውጥ (ዘጠኙ) ኮሚቴ የቀረበውን ጥሪ በመቀበል በሁለት ንዑስ ኮሚቴዎች ውስጥ ተወካዮችን አሳትፈናል። አላማችን ከአህባሽና ከተለያዩ አካላት ተፅዕኖዎች ነፃ ሆኖ ብቃት ባላቸው ባለሞያዎች የሚመራ ከሙስና የፀዳ አስተዳደራዊ መጅሊስ ይደራጅ ዘንድ አወንታዊ ተሳትፎ ማድረግ ነበር። በመሆኑም ህገ መጅሊሱን ለማዘጋጀት የተቋቋመው ንኡስ ኮሚቴ ተቋሙን ከብልሹ አሰራር ሊጠብቅ የሚችል ጠንካራ አደረጃጀትን ይቀርፅ ዘንድ በተወካያችን አማካኝነት ቀላል የማይባል አስተዋፅኦ አበርክተናል። በሌላኛው ንዑስ ኮሚቴ ላይ ከሌሎች ወንድሞች ጋር የተሳተፍኩ ሲሆን የኡለማዎች የትብብር ሰነዱ በሱፊያና አሽዓሪያ ቢድዓ የበላይነት ላይ የተመሰረተ ተደርጎ እንዳይቀረፅ በመረጃ ሞግተናል። እውን ሆኖ ማየት ስለምንፈልገው ገለልተኛ አስተዳደራዊ መጅሊስ ለሁሉም ወገኖች ግልፅ አድርገናል። በተለያዩ ምክንያቶች የምንፈልገውን ሁሉ ባናሳካም ቀላል የማይባል ውጤት ተገኝቷል። አልሐምዱላህ! ሆኖም አንዳንድ ወንድሞቻችን ከጅምሩ መረጃዎችን በማዛባትና አሉታዊ ቅርፅ በማስያዝ ‘ስልጣን ፍለጋ ከአህባሽና ከቢድዓ አራማጆች ጋር ተደመሩ’ የሚል ችኮላ የወለደው ግምታዊ አሉባልታ ሲያሰራጩ ታዝበናል። ምንም እንኳ በወቅቱ ውይይቶች ባይቋጩም ለአንዳንዶች እውነታው ግልፅ ይሆን ዘንድ ለተቋማዊ ለውጥ ኮሚቴው በህዳር 2011 ለኮሚቴው ያቀረብነውን ባለ 86 ገፅ ዶክሜንት ማብራሪያና ምክረ ሀሳብ ይፋ አድርገናል። አስተያየትና እርምት ካለ እንደምንቀበል ገልፀናል። (#በኢብኑ_መስኡድ_የዳዕዋና_ኢርሻድ_ኮሚቴ_የተዘጋጀ_ግምገማ_እና_እርምት https://goo.gl/o4nCKZ) ሰነዱ ፍትሀዊ ለሆነ ሁሉ እውነታውን ግልፅ በማድረጉ ብዙዎች ብዥታውን በአደብ ስላጠራን ምስጋና አቅርበውልናል። አንዳንዶች ግን የመርከዙን ስም ለማጥፋት አጋጣሚውን እንደ ልዪ እድል የቆጠሩት በሚያስመስል መልኩ እራሳቸውን ብቻ እያዳመጡ ቅጥፈቱን ቀጥለውበታል። ከባጢል አራማጆች ጋር ከፍተኛ ትንቅንቅ በነበረባቸው ፈታኝ ግዜያት ካለማስተዋል በፀለምተኛ ምልከታና ምዘና ተሳትፏችንን አደጋ አድርገው በማቅረብ ለባጢል ሰዎች ደጀን ሆነዋል። ቅጥፈቱ መደጋገሙን ተከትሎ ምንም እንኳ ካሉብን ሰፊ ኃላፊነቶች አንፃር ግዜያችንን በዚህ ማባከኑ መልካም ሆኖ ባይታየንም፤ በአሉባልታው የተወዛገቡ ወዳጆቻችንን ለማገዝ ብሎም አንዳንዶቹ ከመረጃ እጥረት ነገሮች ተመሳስለውባቸው ከሆነ በማለት መርከዝና_የመጅሊስ_ተሳትፎዎች በሚል እውነታውን የሚያብራራ መድረክ አዘጋጅተናል። [የፕሮግራሙ ቅጂ በተከታዩ ሊንክ ይገኛል https://t.me/merkezuna/70] በዚህ ሳንብቃቃ በቀጣይ በመስከረም 2012 በታተመው ነሲሓ መጽሔት ላይ በመርከዙ ስራ አስኪያጅ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ተሰጥቶበታል። ከዚህ ሁሉ ገለፃና ማብራሪያ በኋላ ምንም ሳያፍሩ ቅጥፈቱን የቀጠሉበት ወንድሞች (አላህ ይቅር ይበላቸውና) በውይይቱ ላይ የተነሱ ፎቶዎችን መረጃ በማድረግ ተደመሩ የሚለውን አሉባልታ እውነታ በማስመሰል ተቆርቋሪነትን በሚያሳዩ ገለፃዎች ከሽነው በዓረብኛ ባዘጋጁት ዶክሜንት በሳውዲ የምናከብራቸውን በርካታ ሸይኾች አመለካከት ለመበረዝ ጥረት አድርገዋል። አልሐምዱሊላህ ታህሳስ 15/2012 በአላህ ፈቃድ እውነቱን ፍንትው አድርጎ ያሳየ ባለ 30 ገፅ የዓረብኛ ፅሁፍ አስነብበናል። [በተከታዩ ሊንክ ይገኛል https://t.me/nesihaposts/2591] ከላይ በተገለፀው መልኩ እውነታውን ካብራራን በኋላ በአንድ በኩል፤ ብዙሀኑን አዋም ህዝብ በዝርዝር የዳእዋ ጉዳዮችና ውዝግቦች እንዲጠመዱ ማድረግ ስለማይገባ፤ በሌላ በኩል መርከዙን በጠላትነት የሚመለከቱና በዚህ አይነቱ እሰጥአገባ ተጠቃሚነትን የሚያልሙ አካላት ከንቱ ፍላጎት ይመክን ዘንድ ነገሮችን በትእግስት ስራችን ላይ ብቻ በማተኮር ላለፉት ሁለት አመታት ችላ ብለነዋል። በዚህ የሰከነ አካሄድ በርካታ ጥሩ ውጤቶች ተገኝተዋል። አንዳንድ ሲተቹን የነበሩ ወንድሞች በአላህ ችሮታ በግዜ ሂደት እውነታውን መረዳታቸውን ማወቅ በራሱ በእጅጉ ያስደስታል። በአንፃሩ አሁንም ድረስ ጥቂቶች ይህንን ግዜ ያለፈበት ቅጥፈት የሚያናፍሱ ከዚህም አልፈው ቅጥፈቱን እውነት ብሎ ያልተቀበላቸውን ከሱና መስመር የወጣ ሙብተዲዕ ነው እስከማለት የደረሱ የፋህም ምስኪኖች አሉ። አላህ ይድረስላቸው! በበኩላችን፣ ለ1 አመት ከመንፈቅ በትዕግስትና መረጋጋት የዳሩተውሑድ የወቅፍ ፕሮጀክት ላይ በማተኮር የመጀመሪያውን ምዕራፍ በስኬት አጠናቀናል። ስኬት ከአላህ ነውና ምስጋና ለእርሱ ብቻ የተገባው ነው። አልሐምዱሊላህ! በአላህ እገዛ ብዙ የተጠኑ የዳዕዋ እና የትምህርት እቅዶችን ተፈፃሚ በማድረግ በስኬት ላይ ስኬትን ለመጨመር ተደጋጋሚ ምክክሮችን በማድረግ ላይ እንገኛለን። የመርከዙን ጉዞ ይበልጥ በማጠናከር ዋነኛ የዳዕዋ መድረካችንን ነሲሓ ቲቪን ለማዘመንና ለማሳደግ በትጋት በመስራት ላይ ነን። በቀጣይ ዳሩል ሓዲስ ኮሌጅና ተያያዥ የትምህርት ተቋሞች፣ ቃፊላ የዳዕዋ ጉዞ፣ የተለያዩ ኮርሶችና የዳዕዋ ስራዎች ያብቡ ዘንድ እንሰራለን። ከያዝነው ታላቅ የዳዕዋ ራእይ እና በነፍስወከፍ ከተሸከምናቸው ታላላቅ ኃላፊነቶች አንፃር ኢስላማዊ አደብን መሰረት ላደረገ ነሲሓ እንጂ የንትርክ አጀንዳ በመፍጠር እወቁን ለሚሉ የገደል ማሚቴዎች ምላሽ በመስጠት እንደማንጠመድ ሊታወቅ ይገባል። በዚሁ አጋጣሚ ሀሰት በማሰራጨት የተጠመዱ ሁሉ አላህን ይፈሩ ዘንድ ለማስታወስ እወዳለው። ኢብኑ ዑመር ባስተላለፉት ዘገባ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፦ «...مَنْ قَالَ فِي مُؤْمِنٍ مَا لَيْسَ فِيهِ، أَسْكَنَهُ اللَّهُ رَدْغَةَ الْخَبَالِ حَتَّى يَخْرُجَ مِمَّا قَالَ». «በአንድ አማኝ ላይ የሌለበትን የተናገረ ከንግግሩ ጣጣ እስኪወጣ ድረስ አላህ የ“ጥፋት ማጥ” ውስጥ ያኖረዋል!» አሕመድ አቡ ዳዉድ እና ሌሎችም የዘገቡት ትክክለኛ ሐዲሥ በሌላ አጋጣሚ ሰሓቦች «የ“ጥፋት ማጥ” (رَدْغَة الْخَبَالِ) ምንድነው?» ብለው ሲጠይቁ ነብያችንም «የእሳት ነዋሪዎች እዥ!» ብለው መልሰዋል። ኢብኑ ማጃህ አቡጁነይድ ሳላህ አህመድ 5/4/2014 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

አቡጁነይድ ሳላህ አህመድ 5/4/2014 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

እኛ እና መጅሊስ...እውነታና አሉባልታ! በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር አስተባባሪነት የምናከናውናቸው የዳዕዋና የተእሊም ስራዎች የሰዎች ጥረት እና ስራ ስለሆበ ከጉድለት የጠራ አይሆንም። ማንኛውም አይነት ገንቢ ሀሳብ እና እርምት ካለ በሩ ክፍት መሆኑን በተደጋጋሚ የተገለፀ ሲሆን ብዙዎችም ይህንኑ የተናሱሕ አጋርነት በተግባር በማሳየት ድንቅ ውጤት በታየባቸው የዳዕዋ እንቅስቃሴዎች ላይ አወንታዊ ሚና ተጫውተዋል።  በተቃራኒው፤ አንዳንድ ወንድሞች የነሲሓ እና መተራረም መንገዶችን ወደጎን በመተው ባዶ ግምቶች ላይ የተመሰረተ ፊትና ሲያራግቡ ቆይተዋል። ሌሎቹም ሳያጣሩ በጭፍን ወገንተኝነት ሀሰትን በማሰራጨት በመርከዙ እንቅስቃሴዎች ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ለመፍጠር ሰርተዋል። የመላው ሙስሊም ማህበረሰብ የጋራ ተቋም የሆነውን መጅሊስ ተሀድሶ በተመለከተ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ እንሳተፍ ዘንድ ከተቋማዊ ለውጥ (ዘጠኙ) ኮሚቴ የቀረበውን ጥሪ በመቀበል በሁለት ንዑስ ኮሚቴዎች ውስጥ ተወካዮችን አሳትፈናል። አላማችን ከአህባሽና ከተለያዩ አካላት ተፅዕኖዎች ነፃ ሆኖ ብቃት ባላቸው ባለሞያዎች የሚመራ ከሙስና የፀዳ አስተዳደራዊ መጅሊስ ይደራጅ ዘንድ አወንታዊ ተሳትፎ ማድረግ ነበር። በመሆኑም ህገ መጅሊሱን ለማዘጋጀት የተቋቋመው ንኡስ ኮሚቴ ተቋሙን ከብልሹ አሰራር ሊጠብቅ የሚችል ጠንካራ አደረጃጀትን ይቀርፅ ዘንድ በተወካያችን አማካኝነት ቀላል የማይባል አስተዋፅኦ አበርክተናል። በሌላኛው ንዑስ ኮሚቴ ላይ ከሌሎች ወንድሞች ጋር የተሳተፍኩ ሲሆን የኡለማዎች የትብብር ሰነዱ በሱፊያና አሽዓሪያ ቢድዓ የበላይነት ላይ የተመሰረተ ተደርጎ እንዳይቀረፅ በመረጃ ሞግተናል። እውን ሆኖ ማየት ስለምንፈልገው ገለልተኛ አስተዳደራዊ መጅሊስ ለሁሉም ወገኖች ግልፅ አድርገናል። በተለያዩ ምክንያቶች የምንፈልገውን ሁሉ ባናሳካም ቀላል የማይባል ውጤት ተገኝቷል። አልሐምዱላህ! ሆኖም አንዳንድ ወንድሞቻችን ከጅምሩ መረጃዎችን በማዛባትና አሉታዊ ቅርፅ በማስያዝ ‘ስልጣን ፍለጋ ከአህባሽና ከቢድዓ አራማጆች ጋር ተደመሩ’ የሚል ችኮላ የወለደው ግምታዊ አሉባልታ ሲያሰራጩ ታዝበናል። ምንም እንኳ በወቅቱ ውይይቶች ባይቋጩም ለአንዳንዶች እውነታው ግልፅ ይሆን ዘንድ ለተቋማዊ ለውጥ ኮሚቴው በህዳር 2011 ለኮሚቴው ያቀረብነውን ባለ 86 ገፅ ዶክሜንት ማብራሪያና ምክረ ሀሳብ ይፋ አድርገናል። አስተያየትና እርምት ካለ እንደምንቀበል ገልፀናል። (#በኢብኑ_መስኡድ_የዳዕዋና_ኢርሻድ_ኮሚቴ_የተዘጋጀ_ግምገማ_እና_እርምት https://goo.gl/o4nCKZ) ሰነዱ ፍትሀዊ ለሆነ ሁሉ እውነታውን ግልፅ በማድረጉ ብዙዎች ብዥታውን በአደብ ስላጠራን ምስጋና አቅርበውልናል። አንዳንዶች ግን የመርከዙን ስም ለማጥፋት አጋጣሚውን እንደ ልዪ እድል የቆጠሩት በሚያስመስል መልኩ እራሳቸውን ብቻ እያዳመጡ ቅጥፈቱን ቀጥለውበታል። ከባጢል አራማጆች ጋር ከፍተኛ ትንቅንቅ በነበረባቸው ፈታኝ ግዜያት ካለማስተዋል በፀለምተኛ ምልከታና ምዘና ተሳትፏችንን አደጋ አድርገው በማቅረብ ለባጢል ሰዎች ደጀን ሆነዋል። ቅጥፈቱ መደጋገሙን ተከትሎ ምንም እንኳ ካሉብን ሰፊ ኃላፊነቶች አንፃር ግዜያችንን በዚህ ማባከኑ መልካም ሆኖ ባይታየንም፤ በአሉባልታው የተወዛገቡ ወዳጆቻችንን ለማገዝ ብሎም አንዳንዶቹ ከመረጃ እጥረት ነገሮች ተመሳስለውባቸው ከሆነ በማለት መርከዝና_የመጅሊስ_ተሳትፎዎች በሚል እውነታውን የሚያብራራ መድረክ አዘጋጅተናል። [የፕሮግራሙ ቅጂ በተከታዩ ሊንክ ይገኛል https://t.me/merkezuna/70] በዚህ ሳንብቃቃ በቀጣይ በመስከረም 2012 በታተመው ነሲሓ መጽሔት ላይ በመርከዙ ስራ አስኪያጅ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ተሰጥቶበታል። ከዚህ ሁሉ ገለፃና ማብራሪያ በኋላ ምንም ሳያፍሩ ቅጥፈቱን የቀጠሉበት ወንድሞች (አላህ ይቅር ይበላቸውና) በውይይቱ ላይ የተነሱ ፎቶዎችን መረጃ በማድረግ ተደመሩ የሚለውን አሉባልታ እውነታ በማስመሰል ተቆርቋሪነትን በሚያሳዩ ገለፃዎች ከሽነው በዓረብኛ ባዘጋጁት ዶክሜንት በሳውዲ የምናከብራቸውን በርካታ ሸይኾች አመለካከት ለመበረዝ ጥረት አድርገዋል። አልሐምዱሊላህ ታህሳስ 15/2012 በአላህ ፈቃድ እውነቱን ፍንትው አድርጎ ያሳየ ባለ 30 ገፅ የዓረብኛ ፅሁፍ አስነብበናል። [በተከታዩ ሊንክ ይገኛል https://t.me/nesihaposts/2591] ከላይ በተገለፀው መልኩ እውነታውን ካብራራን በኋላ በአንድ በኩል፤ ብዙሀኑን አዋም ህዝብ በዝርዝር የዳእዋ ጉዳዮችና ውዝግቦች እንዲጠመዱ ማድረግ ስለማይገባ፤ በሌላ በኩል መርከዙን በጠላትነት የሚመለከቱና በዚህ አይነቱ እሰጥአገባ ተጠቃሚነትን የሚያልሙ አካላት ከንቱ ፍላጎት ይመክን ዘንድ ነገሮችን በትእግስት ስራችን ላይ ብቻ በማተኮር ላለፉት ሁለት አመታት ችላ ብለነዋል። በዚህ የሰከነ አካሄድ በርካታ ጥሩ ውጤቶች ተገኝተዋል። አንዳንድ ሲተቹን የነበሩ ወንድሞች በአላህ ችሮታ በግዜ ሂደት እውነታውን መረዳታቸውን ማወቅ በራሱ በእጅጉ ያስደስታል። በአንፃሩ አሁንም ድረስ ይህንን ግዜ ያለፈበት ቅጥፈት የሚያናፍሱ ከዚህም አልፈው ቅጥፈቱን እውነት ብሎ ያልተቀበላቸውን ከሱና መስመር የወጣ ሙብተዲዕ ነው እስከማለት የደረሱ የፋህም ምስኪኖች አሉ። አላህ ይድረስላቸው ከማለት ውጭ ልንረዳቸው አንችልም! በበኩላችን፣ ለ1 አመት ከመንፈቅ በትዕግስትና መረጋጋት የዳሩተውሑድ የወቅፍ ፕሮጀክት ላይ በማተኮር የመጀመሪያውን ምዕራፍ በስኬት አጠናቀናል። ስኬት ከአላህ ነውና ምስጋና ለእርሱ ብቻ የተገባው ነው። አልሐምዱሊላህ! በአላህ እገዛ ብዙ የተጠኑ የዳዕዋ እና የትምህርት እቅዶችን ተፈፃሚ በማድረግ በስኬት ላይ ስኬትን ለመጨመር ተደጋጋሚ ምክክሮችን በማድረግ ላይ እንገኛለን። የመርከዙን ጉዞ ይበልጥ በማጠናከር ዋነኛ የዳዕዋ መድረካችንን ነሲሓ ቲቪን ለማዘመንና ለማሳደግ በትጋት በመስራት ላይ ነን። በቀጣይ ዳሩል ሓዲስ ኮሌጅና ተያያዥ የትምህርት ተቋሞች፣ ቃፊላ የዳዕዋ ጉዞ፣ የተለያዩ ኮርሶችና የዳዕዋ ስራዎች ያብቡ ዘንድ እንሰራለን። ከያዝነው ታላቅ የዳዕዋ ራእይ እና በነፍስወከፍ ከተሸከምናቸው ታላላቅ ኃላፊነቶች አንፃር ኢስላማዊ አደብን መሰረት ላደረገ ነሲሓ እንጂ የንትርክ አጀንዳ በመፍጠር እወቁን ለሚሉ የገደል ማሚቴዎች ምላሽ በመስጠት እንደማንጠመድ ሊታወቅ ይገባል። በዚሁ አጋጣሚ ሀሰት በማሰራጨት የተጠመዱ ሁሉ አላህን ይፈሩ ዘንድ ለማስታወስ እወዳለው። ኢብኑ ዑመር ባስተላለፉት ዘገባ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፦ «...مَنْ قَالَ فِي مُؤْمِنٍ مَا لَيْسَ فِيهِ، أَسْكَنَهُ اللَّهُ رَدْغَةَ الْخَبَالِ حَتَّى يَخْرُجَ مِمَّا قَالَ». «በአንድ አማኝ ላይ የሌለበትን የተናገረ ከንግግሩ ጣጣ እስኪወጣ ድረስ አላህ የ“ጥፋት ማጥ” ውስጥ ያኖረዋል!» አሕመድ አቡ ዳዉድ እና ሌሎችም የዘገቡት ትክክለኛ ሐዲሥ በሌላ አጋጣሚ ሰሓቦች «የ“ጥፋት ማጥ” (رَدْغَة الْخَبَالِ) ምንድነው?» ብለው ሲጠይቁ ነብያችንም «የእሳት ነዋሪዎች እዥ!» ብለው መልሰዋል። ኢብኑ ማጃህ ﺃﻣﺎ ﻭﺍﻟﻠﻪ ﺇﻥ ﺍﻟﻈﻠﻢ ﺷﺆﻡ ﻭﻻ ﺯﺍﻝ ﺍﻟﻤﺴﻲء ﻫﻮ ﺍﻟﻈﻠﻮﻡ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﺪﻳﺎﻥ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﺪﻳﻦ ﻧﻤﻀﻲ ﻭﻋﻨﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﺠﺘﻤﻊ ﺍﻟﺨﺼﻮﻡ ﺳﺘﻌﻠﻢ ﻓﻲ ﺍﻟﺤﺴﺎﺏ ﺇﺫﺍ ﺍﻟﺘﻘﻴﻨﺎ ﻏﺪﺍ ﻋﻨﺪ ﺍﻟﻤﻠﻴﻚ ﻣﻦ ﺍﻟﻐﺸﻮﻡ

---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

እኛ እና መጅሊስ...እውነታና አሉባልታ! በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር አስተባባሪነት የምናከናውናቸው የዳዕዋና የተእሊም ስራዎች የሰዎች ጥረት እና ስራ ስለሆበ ከጉድለት የጠራ አይሆንም። ማንኛውም አይነት ገንቢ ሀሳብ እና እርምት ካለ በሩ ክፍት መሆኑን በተደጋጋሚ የተገለፀ ሲሆን ብዙዎችም ይህንኑ የተናሱሕ አጋርነት በተግባር በማሳየት ድንቅ ውጤት በታየባቸው የዳዕዋ እንቅስቃሴዎች ላይ አወንታዊ ሚና ተጫውተዋል።  በተቃራኒው፤ አንዳንድ ወንድሞች የነሲሓ እና መተራረም መንገዶችን ወደጎን በመተው ባዶ ግምቶች ላይ የተመሰረተ ፊትና ሲያራግቡ ቆይተዋል። ሌሎቹም ሳያጣሩ በጭፍን ወገንተኝነት ሀሰትን በማሰራጨት በመርከዙ እንቅስቃሴዎች ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ለመፍጠር ሰርተዋል። የመላው ሙስሊም ማህበረሰብ የጋራ ተቋም የሆነውን መጅሊስ ተሀድሶ በተመለከተ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ እንሳተፍ ዘንድ ከተቋማዊ ለውጥ (ዘጠኙ) ኮሚቴ የቀረበውን ጥሪ በመቀበል በሁለት ንዑስ ኮሚቴዎች ውስጥ ተወካዮችን አሳትፈናል። አላማችን ከአህባሽና ከተለያዩ አካላት ተፅዕኖዎች ነፃ ሆኖ ብቃት ባላቸው ባለሞያዎች የሚመራ ከሙስና የፀዳ አስተዳደራዊ መጅሊስ ይደራጅ ዘንድ አወንታዊ ተሳትፎ ማድረግ ነበር። በመሆኑም ህገ መጅሊሱን ለማዘጋጀት የተቋቋመው ንኡስ ኮሚቴ ተቋሙን ከብልሹ አሰራር ሊጠብቅ የሚችል ጠንካራ አደረጃጀትን ይቀርፅ ዘንድ በተወካያችን አማካኝነት ቀላል የማይባል አስተዋፅኦ አበርክተናል። በሌላኛው ንዑስ ኮሚቴ ላይ ከሌሎች ወንድሞች ጋር የተሳተፍኩ ሲሆን የኡለማዎች የትብብር ሰነዱ በሱፊያና አሽዓሪያ ቢድዓ የበላይነት ላይ የተመሰረተ ተደርጎ እንዳይቀረፅ በመረጃ ሞግተናል። እውን ሆኖ ማየት ስለምንፈልገው ገለልተኛ አስተዳደራዊ መጅሊስ ለሁሉም ወገኖች ግልፅ አድርገናል። በተለያዩ ምክንያቶች የምንፈልገውን ሁሉ ባናሳካም ቀላል የማይባል ውጤት ተገኝቷል። አልሐምዱላህ! ሆኖም አንዳንድ ወንድሞቻችን ከጅምሩ መረጃዎችን በማዛባትና አሉታዊ ቅርፅ በማስያዝ ‘ስልጣን ፍለጋ ከአህባሽና ከቢድዓ አራማጆች ጋር ተደመሩ’ የሚል ችኮላ የወለደው ግምታዊ አሉባልታ ሲያሰራጩ ታዝበናል። ምንም እንኳ በወቅቱ ውይይቶች ባይቋጩም ለአንዳንዶች እውነታው ግልፅ ይሆን ዘንድ ለተቋማዊ ለውጥ ኮሚቴው በህዳር 2011 ለኮሚቴው ያቀረብነውን ባለ 86 ገፅ ዶክሜንት ማብራሪያና ምክረ ሀሳብ ይፋ አድርገናል። አስተያየትና እርምት ካለ እንደምንቀበል ገልፀናል። (#በኢብኑ_መስኡድ_የዳዕዋና_ኢርሻድ_ኮሚቴ_የተዘጋጀ_ግምገማ_እና_እርምት https://goo.gl/o4nCKZ) ሰነዱ ፍትሀዊ ለሆነ ሁሉ እውነታውን ግልፅ በማድረጉ ብዙዎች ብዥታውን በአደብ ስላጠራን ምስጋና አቅርበውልናል። አንዳንዶች ግን የመርከዙን ስም ለማጥፋት አጋጣሚውን እንደ ልዪ እድል የቆጠሩት በሚያስመስል መልኩ እራሳቸውን ብቻ እያዳመጡ ቅጥፈቱን ቀጥለውበታል። ከባጢል አራማጆች ጋር ከፍተኛ ትንቅንቅ በነበረባቸው ፈታኝ ግዜያት ካለማስተዋል በፀለምተኛ ምልከታና ምዘና ተሳትፏችንን አደጋ አድርገው በማቅረብ ለባጢል ሰዎች ደጀን ሆነዋል። ቅጥፈቱ መደጋገሙን ተከትሎ ምንም እንኳ ካሉብን ሰፊ ኃላፊነቶች አንፃር ግዜያችንን በዚህ ማባከኑ መልካም ሆኖ ባይታየንም፤ በአሉባልታው የተወዛገቡ ወዳጆቻችንን ለማገዝ ብሎም አንዳንዶቹ ከመረጃ እጥረት ነገሮች ተመሳስለውባቸው ከሆነ በማለት መርከዝና_የመጅሊስ_ተሳትፎዎች በሚል እውነታውን የሚያብራራ መድረክ አዘጋጅተናል። [የፕሮግራሙ ቅጂ በተከታዩ ሊንክ ይገኛል https://t.me/merkezuna/70] በዚህ ሳንብቃቃ በቀጣይ በመስከረም 2012 በታተመው ነሲሓ መጽሔት ላይ በመርከዙ ስራ አስኪያጅ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ተሰጥቶበታል። ከዚህ ሁሉ ገለፃና ማብራሪያ በኋላ ምንም ሳያፍሩ ቅጥፈቱን የቀጠሉበት ወንድሞች (አላህ ይቅር ይበላቸውና) በውይይቱ ላይ የተነሱ ፎቶዎችን መረጃ በማድረግ ተደመሩ የሚለውን አሉባልታ እውነታ በማስመሰል ተቆርቋሪነትን በሚያሳዩ ገለፃዎች ከሽነው በዓረብኛ ባዘጋጁት ዶክሜንት በሳውዲ የምናከብራቸውን በርካታ ሸይኾች አመለካከት ለመበረዝ ጥረት አድርገዋል። አልሐምዱሊላህ ታህሳስ 15/2012 በአላህ ፈቃድ እውነቱን ፍንትው አድርጎ ያሳየ ባለ 30 ገፅ የዓረብኛ ፅሁፍ አስነብበናል። [በተከታዩ ሊንክ ይገኛል https://t.me/nesihaposts/2591] ከላይ በተገለፀው መልኩ እውነታውን ካብራራን በኋላ በአንድ በኩል፤ ብዙሀኑን አዋም ህዝብ በዝርዝር የዳእዋ ጉዳዮችና ውዝግቦች እንዲጠመዱ ማድረግ ስለማይገባ፤ በሌላ በኩል መርከዙን በጠላትነት የሚመለከቱና በዚህ አይነቱ እሰጥአገባ ተጠቃሚነትን የሚያልሙ አካላት ከንቱ ፍላጎት ይመክን ዘንድ ነገሮችን በትእግስት ስራችን ላይ ብቻ በማተኮር ላለፉት ሁለት አመታት ችላ ብለነዋል። በዚህ የሰከነ አካሄድ በርካታ ጥሩ ውጤቶች ተገኝተዋል። አንዳንድ ሲተቹን የነበሩ ወንድሞች በአላህ ችሮታ በግዜ ሂደት እውነታውን መረዳታቸውን ማወቅ በራሱ በእጅጉ ያስደስታል። በአንፃሩ አሁንም ድረስ ይህንን ግዜ ያለፈበት ቅጥፈት የሚያናፍሱ ከዚህም አልፈው ቅጥፈቱን እውነት ብሎ ያልተቀበላቸውን ከሱና መስመር የወጣ ሙብተዲዕ ነው እስከማለት የደረሱ የፋህም ምስኪኖች አሉ። አላህ ይድረስላቸው ከማለት ውጭ ልንረዳቸው አንችልም! በበኩላችን፣ ለ1 አመት ከመንፈቅ በትዕግስትና መረጋጋት የዳሩተውሑድ የወቅፍ ፕሮጀክት ላይ በማተኮር የመጀመሪያውን ምዕራፍ በስኬት አጠናቀናል። ስኬት ከአላህ ነውና ምስጋና ለእርሱ ብቻ የተገባው ነው። አልሐምዱሊላህ! በአላህ እገዛ ብዙ የተጠኑ የዳዕዋ እና የትምህርት እቅዶችን ተፈፃሚ በማድረግ በስኬት ላይ ስኬትን ለመጨመር ተደጋጋሚ ምክክሮችን በማድረግ ላይ እንገኛለን። የመርከዙን ጉዞ ይበልጥ በማጠናከር ዋነኛ የዳዕዋ መድረካችንን ነሲሓ ቲቪን ለማዘመንና ለማሳደግ በትጋት በመስራት ላይ ነን። በቀጣይ ዳሩል ሓዲስ ኮሌጅና ተያያዥ የትምህርት ተቋሞች፣ ቃፊላ የዳዕዋ ጉዞ፣ የተለያዩ ኮርሶችና የዳዕዋ ስራዎች ያብቡ ዘንድ እንሰራለን። ከያዝነው ታላቅ የዳዕዋ ራእይ እና በነፍስወከፍ ከተሸከምናቸው ታላላቅ ኃላፊነቶች አንፃር ኢስላማዊ አደብን መሰረት ላደረገ ነሲሓ እንጂ የንትርክ አጀንዳ በመፍጠር እወቁን ለሚሉ የገደል ማሚቴዎች ምላሽ በመስጠት እንደማንጠመድ ሊታወቅ ይገባል። በዚሁ አጋጣሚ ሀሰት በማሰራጨት የተጠመዱ ሁሉ አላህን ይፈሩ ዘንድ ለማስታወስ እወዳለው። ኢብኑ ዑመር ባስተላለፉት ዘገባ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፦ «...مَنْ قَالَ فِي مُؤْمِنٍ مَا لَيْسَ فِيهِ، أَسْكَنَهُ اللَّهُ رَدْغَةَ الْخَبَالِ حَتَّى يَخْرُجَ مِمَّا قَالَ». «በአንድ አማኝ ላይ የሌለበትን የተናገረ ከንግግሩ ጣጣ እስኪወጣ ድረስ አላህ የ“ጥፋት ማጥ” ውስጥ ያኖረዋል!» አሕመድ አቡ ዳዉድ እና ሌሎችም የዘገቡት ትክክለኛ ሐዲሥ ነው፤ አስ-ሰሒሓህ” ቁ. 437 ይመልከቱ በሌላ አጋጣሚ ሰሓቦች «የ“ጥፋት ማጥ” (رَدْغَة الْخَبَالِ) ምንድነው?» ብለው ሲጠይቁ ነብያችንም «የእሳት ነዋሪዎች እዥ!» ብለው መልሰዋል። ኢብኑ ማጃህ ﺃﻣﺎ ﻭﺍﻟﻠﻪ ﺇﻥ ﺍﻟﻈﻠﻢ ﺷﺆﻡ ﻭﻻ ﺯﺍﻝ ﺍﻟﻤﺴﻲء ﻫﻮ ﺍﻟﻈﻠﻮﻡ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﺪﻳﺎﻥ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﺪﻳﻦ ﻧﻤﻀﻲ ﻭﻋﻨﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﺠﺘﻤﻊ ﺍﻟﺨﺼﻮﻡ ﺳﺘﻌﻠﻢ ﻓﻲ ﺍﻟﺤﺴﺎﺏ ﺇﺫﺍ ﺍﻟﺘﻘﻴﻨﺎ ﻏﺪﺍ ﻋﻨﺪ ﺍﻟﻤﻠﻴﻚ ﻣﻦ ﺍﻟﻐﺸﻮﻡ አቡጁነይድ ሳላህ አህመድ ታህሳስ 5/2014

አቡጁነይድ ሳላህ አህመድ ታህሳስ 5/2014 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

እኛ እና መጅሊስ...እውነታና አሉባልታ! በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር አስተባባሪነት የምናከናውናቸው የዳዕዋና የተእሊም ስራዎች የሰዎች ጥረት እና ስራ ስለሆበ ከጉድለት የጠራ አይሆንም። ማንኛውም አይነት ገንቢ ሀሳብ እና እርምት ካለ በሩ ክፍት መሆኑን በተደጋጋሚ የተገለፀ ሲሆን ብዙዎችም ይህንኑ የተናሱሕ አጋርነት በተግባር በማሳየት ድንቅ ውጤት በታየባቸው የዳዕዋ እንቅስቃሴዎች ላይ አወንታዊ ሚና ተጫውተዋል።  በተቃራኒው፤ አንዳንድ ወንድሞች የነሲሓ እና መተራረም መንገዶችን ወደጎን በመተው ባዶ ግምቶች ላይ የተመሰረተ ፊትና ሲያራግቡ ቆይተዋል። ሌሎቹም ሳያጣሩ በጭፍን ወገንተኝነት ሀሰትን በማሰራጨት በመርከዙ እንቅስቃሴዎች ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ለመፍጠር ሰርተዋል። የመላው ሙስሊም ማህበረሰብ የጋራ ተቋም የሆነውን መጅሊስ ተሀድሶ በተመለከተ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ እንሳተፍ ዘንድ ከተቋማዊ ለውጥ (ዘጠኙ) ኮሚቴ የቀረበውን ጥሪ በመቀበል በሁለት ንዑስ ኮሚቴዎች ውስጥ ተወካዮችን አሳትፈናል። አላማችን ከአህባሽና ከተለያዩ አካላት ተፅዕኖዎች ነፃ ሆኖ ብቃት ባላቸው ባለሞያዎች የሚመራ ከሙስና የፀዳ አስተዳደራዊ መጅሊስ ይደራጅ ዘንድ አወንታዊ ተሳትፎ ማድረግ ነበር። በመሆኑም ህገ መጅሊሱን ለማዘጋጀት የተቋቋመው ንኡስ ኮሚቴ ተቋሙን ከብልሹ አሰራር ሊጠብቅ የሚችል ጠንካራ አደረጃጀትን ይቀርፅ ዘንድ በተወካያችን አማካኝነት ቀላል የማይባል አስተዋፅኦ አበርክተናል። በሌላኛው ንዑስ ኮሚቴ ላይ ከሌሎች ወንድሞች ጋር የተሳተፍኩ ሲሆን የኡለማዎች የትብብር ሰነዱ በሱፊያና አሽዓሪያ ቢድዓ የበላይነት ላይ የተመሰረተ ተደርጎ እንዳይቀረፅ በመረጃ ሞግተናል። እውን ሆኖ ማየት ስለምንፈልገው ገለልተኛ አስተዳደራዊ መጅሊስ ለሁሉም ወገኖች ግልፅ አድርገናል። በተለያዩ ምክንያቶች የምንፈልገውን ሁሉ ባናሳካም ቀላል የማይባል ውጤት ተገኝቷል። አልሐምዱላህ! ሆኖም አንዳንድ ወንድሞቻችን ከጅምሩ መረጃዎችን በማዛባትና አሉታዊ ቅርፅ በማስያዝ ‘ስልጣን ፍለጋ ከአህባሽና ከቢድዓ አራማጆች ጋር ተደመሩ’ የሚል ችኮላ የወለደው ግምታዊ አሉባልታ ሲያሰራጩ ታዝበናል። ምንም እንኳ በወቅቱ ውይይቶች ባይቋጩም ለአንዳንዶች እውነታው ግልፅ ይሆን ዘንድ ለተቋማዊ ለውጥ ኮሚቴው በህዳር 2011 ለኮሚቴው ያቀረብነውን ባለ 86 ገፅ ዶክሜንት ማብራሪያና ምክረ ሀሳብ ይፋ አድርገናል። አስተያየትና እርምት ካለ እንደምንቀበል ገልፀናል። (#በኢብኑ_መስኡድ_የዳዕዋና_ኢርሻድ_ኮሚቴ_የተዘጋጀ_ግምገማ_እና_እርምት https://goo.gl/o4nCKZ) ሰነዱ ፍትሀዊ ለሆነ ሁሉ እውነታውን ግልፅ በማድረጉ ብዙዎች ብዥታውን በአደብ ስላጠራን ምስጋና አቅርበውልናል። አንዳንዶች ግን የመርከዙን ስም ለማጥፋት አጋጣሚውን እንደ ልዪ እድል የቆጠሩት በሚያስመስል መልኩ እራሳቸውን ብቻ እያዳመጡ ቅጥፈቱን ቀጥለውበታል። ከባጢል አራማጆች ጋር ከፍተኛ ትንቅንቅ በነበረባቸው ፈታኝ ግዜያት ካለማስተዋል በፀለምተኛ ምልከታና ምዘና ተሳትፏችንን አደጋ አድርገው በማቅረብ ለባጢል ሰዎች ደጀን ሆነዋል። ቅጥፈቱ መደጋገሙን ተከትሎ ምንም እንኳ ካሉብን ሰፊ ኃላፊነቶች አንፃር ግዜያችንን በዚህ ማባከኑ መልካም ሆኖ ባይታየንም፤ በአሉባልታው የተወዛገቡ ወዳጆቻችንን ለማገዝ ብሎም አንዳንዶቹ ከመረጃ እጥረት ነገሮች ተመሳስለውባቸው ከሆነ በማለት መርከዝና_የመጅሊስ_ተሳትፎዎች በሚል እውነታውን የሚያብራራ መድረክ አዘጋጅተናል። [የፕሮግራሙ ቅጂ በተከታዩ ሊንክ ይገኛል https://t.me/merkezuna/70] በዚህ ሳንብቃቃ በቀጣይ በመስከረም 2012 በታተመው ነሲሓ መጽሔት ላይ በመርከዙ ስራ አስኪያጅ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ተሰጥቶበታል። ከዚህ ሁሉ ገለፃና ማብራሪያ በኋላ ምንም ሳያፍሩ ቅጥፈቱን የቀጠሉበት ወንድሞች (አላህ ይቅር ይበላቸውና) በውይይቱ ላይ የተነሱ ፎቶዎችን መረጃ በማድረግ ተደመሩ የሚለውን አሉባልታ እውነታ በማስመሰል ተቆርቋሪነትን በሚያሳዩ ገለፃዎች ከሽነው በዓረብኛ ባዘጋጁት ዶክሜንት በሳውዲ የምናከብራቸውን በርካታ ሸይኾች አመለካከት ለመበረዝ ጥረት አድርገዋል። አልሐምዱሊላህ ታህሳስ 15/2012 በአላህ ፈቃድ እውነቱን ፍንትው አድርጎ ያሳየ ባለ 30 ገፅ የዓረብኛ ፅሁፍ አስነብበናል። [በተከታዩ ሊንክ ይገኛል https://t.me/nesihaposts/2591] ከላይ በተገለፀው መልኩ እውነታውን ካብራራን በኋላ በአንድ በኩል፤ ብዙሀኑን አዋም ህዝብ በዝርዝር የዳእዋ ጉዳዮችና ውዝግቦች እንዲጠመዱ ማድረግ ስለማይገባ፤ በሌላ በኩል መርከዙን በጠላትነት የሚመለከቱና በዚህ አይነቱ እሰጥአገባ ተጠቃሚነትን የሚያልሙ አካላት ከንቱ ፍላጎት ይመክን ዘንድ ነገሮችን በትእግስት ስራችን ላይ ብቻ በማተኮር ላለፉት ሁለት አመታት ችላ ብለነዋል። በዚህ የሰከነ አካሄድ በርካታ ጥሩ ውጤቶች ተገኝተዋል። አንዳንድ ሲተቹን የነበሩ ወንድሞች በአላህ ችሮታ በግዜ ሂደት እውነታውን መረዳታቸውን ማወቅ በራሱ በእጅጉ ያስደስታል። በአንፃሩ አሁንም ድረስ ይህንን ግዜ ያለፈበት ቅጥፈት የሚያናፍሱ ከዚህም አልፈው ቅጥፈቱን እውነት ብሎ ያልተቀበላቸውን ከሱና መስመር የወጣ ሙብተዲዕ ነው እስከማለት የደረሱ የፋህም ምስኪኖች አሉ። አላህ ይድረስላቸው ከማለት ውጭ ልንረዳቸው አንችልም! በበኩላችን፣ ለ1 አመት ከመንፈቅ በትዕግስትና መረጋጋት የዳሩተውሑድ የወቅፍ ፕሮጀክት ላይ በማተኮር የመጀመሪያውን ምዕራፍ በስኬት አጠናቀናል። ስኬት ከአላህ ነውና ምስጋና ለእርሱ ብቻ የተገባው ነው። አልሐምዱሊላህ! በአላህ እገዛ ብዙ የተጠኑ የዳዕዋ እና የትምህርት እቅዶችን ተፈፃሚ በማድረግ በስኬት ላይ ስኬትን ለመጨመር ተደጋጋሚ ምክክሮችን በማድረግ ላይ እንገኛለን። የመርከዙን ጉዞ ይበልጥ በማጠናከር ዋነኛ የዳዕዋ መድረካችንን ነሲሓ ቲቪን ለማዘመንና ለማሳደግ በትጋት በመስራት ላይ ነን። በቀጣይ ዳሩል ሓዲስ ኮሌጅና ተያያዥ የትምህርት ተቋሞች፣ ቃፊላ የዳዕዋ ጉዞ፣ የተለያዩ ኮርሶችና የዳዕዋ ስራዎች ያብቡ ዘንድ እንሰራለን። ከያዝነው ታላቅ የዳዕዋ ራእይ እና በነፍስወከፍ ከተሸከምናቸው ታላላቅ ኃላፊነቶች አንፃር ኢስላማዊ አደብን መሰረት ላደረገ ነሲሓ እንጂ የንትርክ አጀንዳ በመፍጠር እወቁን ለሚሉ የገደል ማሚቴዎች ምላሽ በመስጠት እንደማንጠመድ ሊታወቅ ይገባል። በዚሁ አጋጣሚ ሀሰት በማሰራጨት የተጠመዱ ሁሉ አላህን ይፈሩ ዘንድ ለማስታወስ እወዳለው። ኢብኑ ዑመር ባስተላለፉት ዘገባ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፦ «...مَنْ قَالَ فِي مُؤْمِنٍ مَا لَيْسَ فِيهِ، أَسْكَنَهُ اللَّهُ رَدْغَةَ الْخَبَالِ حَتَّى يَخْرُجَ مِمَّا قَالَ». «በአንድ አማኝ ላይ የሌለበትን የተናገረ ከንግግሩ ጣጣ እስኪወጣ ድረስ አላህ የ“ጥፋት ማጥ” ውስጥ ያኖረዋል!» አሕመድ አቡ ዳዉድ እና ሌሎችም የዘገቡት ትክክለኛ ሐዲሥ ነው፤ “ሲልሲለቱ’ል-አሓዲሥ አስ-ሰሒሓህ” (ቁ. 437) ይመልከቱ።] በሌላ አጋጣሚ ሰሓቦች «የ“ጥፋት ማጥ” (رَدْغَة الْخَبَالِ) ምንድነው?» ብለው ሲጠይቁ ነብያችንም «የእሳት ነዋሪዎች እዥ!» ብለው መልሰዋል። ኢብኑ ማጃህ ﺃﻣﺎ ﻭﺍﻟﻠﻪ ﺇﻥ ﺍﻟﻈﻠﻢ ﺷﺆﻡ ﻭﻻ ﺯﺍﻝ ﺍﻟﻤﺴﻲء ﻫﻮ ﺍﻟﻈﻠﻮﻡ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﺪﻳﺎﻥ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﺪﻳﻦ ﻧﻤﻀﻲ ﻭﻋﻨﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﺠﺘﻤﻊ ﺍﻟﺨﺼﻮﻡ ﺳﺘﻌﻠﻢ ﻓﻲ ﺍﻟﺤﺴﺎﺏ ﺇﺫﺍ ﺍﻟﺘﻘﻴﻨﺎ ﻏﺪﺍ ﻋﻨﺪ ﺍﻟﻤﻠﻴﻚ ﻣﻦ ﺍﻟﻐﺸﻮﻡ

🔗 የሙስሊም ወጣቶች ሚና እና ሃላፊነት 🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ 👌 ወጣቶች አድምጡ... አስተውሉ! 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/143 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

🗞 የ አቡጁነይድ መልዕክቶች Abujunaid posts - آمار و تحلیل کانال تلگرام @abujunaidposts