fa
Feedback
"የሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አል–ለተሚይ" ትምህርቶች ቻናል [THE OFFICIAL CHANNEL OF SHAYKH ABDULHAMID LATAMO]

"የሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አል–ለተሚይ" ትምህርቶች ቻናል [THE OFFICIAL CHANNEL OF SHAYKH ABDULHAMID LATAMO]

رفتن به کانال در Telegram

قال يحيى بن يحيى شيخ البخاري ومسلم: *الذب عن السنة أفضل من الجهاد* نقض المنطق ( ص :12) ✒قال شيخ الإسلام ابن تيمية -رحمه الله-: "أسباب الضلال والغي البدع في الدين، والفجور في الدنيا" 📘الاستقامة | ٢٤٢/٢📘

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام "የሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አል–ለተሚይ" ትምህርቶች ቻናል [THE OFFICIAL CHANNEL OF SHAYKH ABDULHAMID LATAMO]

کانال "የሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አል–ለተሚይ" ትምህርቶች ቻናል [THE OFFICIAL CHANNEL OF SHAYKH ABDULHAMID LATAMO] (@abdulham) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 26 049 مشترک است و جایگاه 2 817 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 328 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 26 049 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 01 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 677 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 14 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 23.18% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.19% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 6 038 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 134 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 22 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
قال يحيى بن يحيى شيخ البخاري ومسلم: *الذب عن السنة أفضل من الجهاد* نقض المنطق ( ص :12) ✒قال شيخ الإسلام ابن تيمية -رحمه الله-: "أسباب الضلال والغي البدع في الدين، والفجور في الدنيا" 📘الاستقامة | ٢٤٢/٢📘

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 02 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

26 049
مشترکین
+1424 ساعت
+1447 روز
+67730 روز
آرشیو پست ها
|| አዲስ በያን (መግለጫ) 🔗 «ከቀናት በፊት ተለቆ የነበረው የደርስ ድምጽ የፈጠረውን የተሳሳተ አረዳድ ማስተካከል!!» 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ) t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk

🔊 አዲስ ሙሐደራ ርዕስ፦“ስለ ሹክር” 🎙ሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ አል ለተሚይ 🕌 ሌራ ኢማሙ አሕመድ መስጂድ 🗓 ረቢዐ'ልአወል 19 (1448)

|| አዲስ ደርስ 🔊“ሓዲል አርዋሕ ኢላ ቢላዲል አፍራሕ” ✅ ደርስ ክፍል (67) ✍ ፀሀፊ፦ ታላቁ ኢማም ሙሐመድ ኢብኑ አቢ በክር ኢብኑል ቀዪም አል ጀውዚያ 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)

📍አዲስ (የመንሐጅ) ደርስ 🔊“በራሂኑል ዐቲደህ ፊ ከሽፊ አሕዋሊ ወተእሲላቲ ዐሊዪኒል ሐለቢ አል ጀዲደህ”ደርስክፍል (41) ✍ ጸሀፊ፦ “አቡ ሙዓዝ ራኢድ ኣል ጣሂር” 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)

🎧አዲስ ፈታዋ 🕹 በቡታጅራ ከተማ በአልበያን መስጂድ የተደረገ ፈትዋ 🎙 በሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አል-ለተሚይ ሐፊዘሁላህ ⏰ረቢዐል አወል 18//1448

|| አዲስ ሙሓደራ 🔗 ርዕስ «ሱና እና ቢድዓ» 🕹 በቡታጅራ ከተማ በአልበያን መስጂድ የተደረገ 🎙 በሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አል-ለተሚይ ሐፊዘሁላህ ⏰ረቢዐል አወል 18//1448

🔈 «ሺርክ (ማጋራት)» 🔶 በቡታጅራ ከተማ በአልበያን መስጂድ የተደረገ ሙሓደራ 🎙 በሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አል-ለተሚይ ሐፊዘሁላህ

🔖 አዲስ የ 'Online' ሙሓደራ 🔗 ርዕስ: «ዲን ማለት መመካከር ነው» 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ) 📋ቅዳሜ ምሽት ረቢዕ| 16/1448 https://t.me/abdulham/2844

📌የጁሙዓ ኹጥባ ⌚ 41 ደቂቃ ከ 18 ሴኮንድ ብቻ ! 🎙ሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ አል'ለተሚይ - ሐፊዘሁሏህ - 🌀በውስጡ ከተዳሰሱ ነጥቦች ውስጥ:- ​● አላህን እንፍራ!!! ​● የዲን ሌቦችን እንጠንቀቅ!!! ​● ተውሂድ፣ ሱና፣ ሽርክ፣ ቢደዓ በሰፊው የተብራረበት!!! ​● ዲን አማና ነው!!! ​● ሒክማ ምንድነው??? ​● በአህለል ቢደዓ መታወቂያ አህለል- ሱና ነኝ ማለት እና በአህለል-ሱና መታወቂያ አህለል-ቢደዓን ሱኒይ ነው ማለት ማጭበርበር ነው !!! ​● እንደ ሙመዪዓ አይነት እስስት አለየንም!!! ​● በሰለፊዮች መንገድ አንድነትን እንገብዛለን !

🔖 አዲስ የ 'Online' ሙሓደራ 🔗 ርዕስ: «ዲን ማለት መመካከር ነው» 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ) 📋ቅዳሜ ምሽት ረቢዕ| 16/1448 t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk

|| አዲስ ደርስ 🔊“ሓዲል አርዋሕ ኢላ ቢላዲል አፍራሕ” ✅ ደርስ ክፍል (66) ✍ ፀሀፊ፦ ታላቁ ኢማም ሙሐመድ ኢብኑ አቢ በክር ኢብኑል ቀዪም አል ጀውዚያ 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)

📍አዲስ (የመንሐጅ) ደርስ 🔊“በራሂኑል ዐቲደህ ፊ ከሽፊ አሕዋሊ ወተእሲላቲ ዐሊዪኒል ሐለቢ አል ጀዲደህ”ደርስክፍል (40) ✍ ጸሀፊ፦ “አቡ ሙዓዝ ራኢድ ኣል ጣሂር” 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ወድ ወንድምና እህቶች ቴሌግራም የተለያዩ ማስታወቂያዎችን ያለ ባለቤቱ ፈቃድ ይለቃል ። ይህ ማስታወቂያ ባለ ቻናሉ ጋር አይመጣም ። ስለዚህ ባለ ቻናሉ አያውቀውም ማለት ነው ። ማስታወቂያውን ሪፖርት አድርጋችሁ ለማስጠፋት ከጎን ያለውን ሶስት ነጥብ ነክታችሁ ምጫዎች ሲመጡ spam ብላች ላኩ ። https://t.me/bahruteka

📍አዲስ (የመንሐጅ) ደርስ 🔊“በራሂኑል ዐቲደህ ፊ ከሽፊ አሕዋሊ ወተእሲላቲ ዐሊዪኒል ሐለቢ አል ጀዲደህ”ደርስክፍል (39) ✍ ጸሀፊ፦ “አቡ ሙዓዝ ራኢድ ኣል ጣሂር” 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)

|| አዲስ ደርስ 🔊“ሓዲል አርዋሕ ኢላ ቢላዲል አፍራሕ” ✅ ደርስ ክፍል (65) ✍ ፀሀፊ፦ ታላቁ ኢማም ሙሐመድ ኢብኑ አቢ በክር ኢብኑል ቀዪም አል ጀውዚያ 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)

🔖 አስለቃሽ ሙሓደራ 🔗 «የመጨረሻው አለም ጉዳ ጉድ» 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ) 🕰 ርዝመት 2:37 (ሁለት ሰዓት ተኩል) 📋 ፍጆታ (MB 47) t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk

|| ታላቅ የሙሃደራ ዝግጅት ውድ እና የተከባራቹሁ  ሰለፊዮች በሙሉ እነሆ የፍታች እሁድ  በቀን 17/12/2018 ታላቅ የሙ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እናንተን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል ። 🪑 ተጋባዥ እንግዶች !! 🎙️ የሀገራችን ታላቁ ሸይኽ   « ሸይኽ አብድልሀሚድ አል'ለተሚይ» ( ሀፊዘሁሏህ) 🎙️ሸይኻችን «ሸይኽ መህቡብ» (ሀፊዘሁሏህ) ከሳንኩራ 🎙  ኡስታዝ «ሁሰይን ሙሳ»ከወራቤ (ሀፊዘሁሏህ) 🎙  ኡስታዝ «አብራር ቡሴራ» ከቅበት (ሀፍዘሁሏህ) 🎙የፕሮግራሙ መሪ ወንድም «አህመድ ሸረፈ» ከወራቤ ✍ኢንሻ አላህ ሌሎችም ተጋባዥ ብርቅዬ የሆኑ ኡስታዞች  ይኖራሉ!! 🌎 አድራሻ: መዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ስልጤ ዞን ምዕራብ ስልጢ ወረዳ አሹቴ ቡራቆ ቀበሌ መንደር ጎጥ ሶሶት በሚገኘው «ቢላል» የሰለፊዮች መስጂድ!!    ⌚️ የፕሮግራም ሰዓት:                ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ.... ✍️ ሼር ይደረግ ባረከሏሁ ፊኩም !! https://t.me/abdulham https://t.me/abdulham

🎙👉)በዚህ የድምፅ ፋይል ላይ! - ለሰሞነኛው ትኩሳት ማስታገሻ ተሰጥቶበታል...   ሁሉ በሚሰማውና በሚከታተለው መህበራዊ ሚዲያ ላይ መርዛቸውን ረጭተው የከረሙ አካላት ተውበታቸው ያምር ዘንድ ጌታችን ሶስት ጠንካር ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጧል... - መመለስ (ከስሕተታቸው መመለስ) - ማበጀት (ያበላሹት አንድ ባንድ ማስተካከል) - ማብራራት/ግልፅ ማድረግ ( በምቀኝነትም ሆነ በሌላ ምክንያት የደበቁት እውነታ ማግለፅ) 👆 ይህንን መስፈርት ያላሟላን ''ተመልሻለሁኝ!'' ባይ'ን ተመልሷል ብሎ የሚቀበል አካል ከሶስት አንድ ሰው ብቻ ነው....((t.me/abdulham/2834))

📍አዲስ (የመንሐጅ) ደርስ 🔊“በራሂኑል ዐቲደህ ፊ ከሽፊ አሕዋሊ ወተእሲላቲ ዐሊዪኒል ሐለቢ አል ጀዲደህ”ደርስክፍል (38) ✍ ጸሀፊ፦ “አቡ ሙዓዝ ራኢድ ኣል ጣሂር” 🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)