553
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
+530 روز
آرشیو پست ها
Repost from Jucs Grade 10
ለ10 እና 11 ክፍል በአዲስ ገቢ የተመዘገባችሁ ተማሪወች በሙሉ የመግቢያ ፈተና የምንሰጠው ረቡዕ በ24/12/2015 ስለሆነ በጠዋቱ 3:00 በጅ/ዩ/ኮ/ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጊቢ ዉስጥ በመገኘት እንድትፈተኑ እናሳውቃለን
Repost from Jucs Grade 12
ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የተማሪወች ሰርቪስ ተጠቃሚወች በሙሉ
ከ 08/12/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪወች ባጅ የምናዘጋጅ ስለሆነ አንድ ጉርድ ፎቶ እና የመስከረም ወር 2016 ዓ.ም የትራንስፖርት ክፍያችሁን ደረሰኝ ለፀሀፊ ቢሮ እንድታስገቡ እናሳውቃለን። ት/ት ቤቱ
ማሳሰቢያ:- በመስከረም ወር ባጅ ላልወሰደ ተማሪ ት/ት ቤታችን የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የማንችል መሆኑን አናሳስባለን።
