fa
Feedback
Ethiopian Catholic Charismatic

Ethiopian Catholic Charismatic

رفتن به کانال در Telegram
805
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-130 روز
آرشیو پست ها
✝ Book of Hebrew study               👉 Day 20         👉 22 Mar 2024 ✅ Hebrew 10:19-25 #ወደ_እግዚአብሔር_የመቅረብ_ድፍረት። ❝እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በመረቀልን በአዲስና በሕያው መንገድ ወደ ቅድስት በኢየሱስ ደም በመጋረጃው ማለት በሥጋው በኩል እንድንገባ ድፍረት አለን፥❞ —ዕብራውያን 10: 19-20

photo content

✝ Book of Hebrew study               👉 Day 19         👉 18 Mar 2024 ✅ Hebrew 10:1-18 #ደም_ሳይፈስ_ስርየት_የለም። ❝እርሱ ግን (ኢየሱስ) ስለ ኃጢአት አንድን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥❞ —ዕብራውያን 10: 12

✝ Book of Hebrew study               👉 Day 18         👉 15 Mar 2024 ✅ Hebrew 9:15-28 #ደም_ሳይፈስ_ስርየት_የለም። ❝ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።❞ —ዕብራውያን 9: 24

✝ Book of Hebrew study               👉 Day 17         👉 11 Mar 2024 ✅ Hebrew 9:1-14 #የክርስቶስ_ኢየሱስ_ደም። ❝ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን?❞ —ዕብራውያን 9: 14

✝ Book of Hebrew study               👉 Day 16         👉 08 Mar 2024 ✅ Hebrew 8 #ኢየሱስ_የአዲስ_ኪዳን_መካከለኛ ❝ከተናገርነውም ዋና ነገሩ ይህ ነው፤ በሰማያት በግርማው ዙፋን ቀኝ የተቀመጠ እንዲህ ያለ ሊቀ ካህናት አለን፤❞ —ዕብራውያን 8: 1

✝ Book of Hebrew study               👉 Day 15         👉 04 Mar 2024 ✅ Heb 7:11-28 #ኢየሱስ_የአዲስ_ኪዳን_መካከለኛ ❝ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውርም የሌለበት ከኃጢአተኞችም የተለየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እንደዚህ ያለ ሊቀ ካህናት ይገባልና፤❞ —ዕብራውያን 7: 26

ሰማያዊ ወግ (ችላ ያልነው ስጦታ) ለወዳጆቻችን የድምፅ እና የፅሁፍ መልእክት ስንልክ ቴክኖሎጂውን እናምነዋለን፣ መልእክታችን በትክክል እንደደረሳቸው እናምናለን፣ ወደ ሰማይ ስንፀልይ ግን ተጠራጣሪዎች ነን። ቴክኖሎጂን የፈጠረውን ትተን ቴክኖሎጂውን እናምነዋለን። የማንፀልየው ስለማናምን ነው። በልባችን ያለው እግዚአብሔር ሩቅ ሆኖብናል። ለኛ ለአፍሪቃ ቴክኖሎጂ ቅርባችን ይመስል ያሞኘናል። እግዚአብሔር ሁሉን ሰጥቶናል፣ ስጦታውን ስናወራ የሚያዳምጥ አናገኝም። "እግዚአብሔር ሰጠ!!" ሲባል የእግዚአብሔር ስጦታ ይጣጣላል፣ "እግዚአብሔር አንድ ልጁን ሰጠ!!፣ እግዚአብሔር ፀጋና ምህረት ሰጠ፣ እግዚአብሔር በየእለቱ ለሁሉም ስጦታ ይሰጣል!!" ብላችሁ ብትናገሩ ማንም ጆሮ አይሰጥም። ሁሉም ሰው ከእግዚአብሔርን ስጦታ ሳይሆን የሰውን ስጦታ ያጋናል፣ እግዚአብሔር የሰጠውን ስጦታ ያለ እግዚአብሔር ያያል። በሰው የተሰጠንን ስጦታ በክብር እናወራዋለን፣ በጥንቃቄ እንይዘዋለን፣ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ስለተሰጠን ስጦታ ስናወራ እንገኛል፣ "ጓደኛዬ የሰጠችኝ ስጦታ"፣ "ከቤተሰብ የተበረከተልኝ፣ ከዘመዴ የተሰጠኝ..." እያልን ሳንጠየቅ ያለ ድካም እናወራለን። የዚህ ምድር ስጦታ ምላሽ ይፈልጋል፣ በምድራዊ ስጦታ ታስረው ህይወታቸውን ያጎደፉ ብዙ አሉላችሁ፣ ባጠገባችሁ ብዙዎች በሰው ስጦታ ተታለው ጠፍተዋል፣ ሴቶች በስጦታ ተታለው ክብራቸውን አጥተዋል፣ ወንዶች በስጦታ ታስረው አንገታቸውን ደፍተዋል፣ ከናንተ ምንም ሳይፈልግ እውነተኛ ስጦታን የሰጠ እግዚአብሔር ብቻ ነው። እግዚአብሔር ከሃጥያት የሚያነፃ ልጁን ሰጥቶናል፣ በልጁ በኩል ሁሉንም ሰጥቶናል። ሰላም በሌላት አለም ሰላም ሰጥቶናል፣ ለድሆች የሚሰበክ የምስራች ወንጌል ተሰጥቶናል፣ በዋጋ የማይተመን ውድ ስጦታ በነፃ ተሰጥቶናል።

✝ Book of Hebrew study               👉 Day 14         👉 01 Mar 2024 ✅ Heb 7:1-10 #ካህኑ_መልከ_ጼዴቅ ❝ መልከ ጼዴቅ አባትና እናት የትውልድም ቍጥር የሉትም፥ ለዘመኑም ጥንት ለህይወቱም ፍጻሜ የለውም፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ልጅ ተመስሎ ለዘላለም ካህን ሆኖ ይኖራል።❞ —ዕብራውያን 7: 3

✝ የዕብራውያን መልዕክት ጥናት             👉 ክፍል 13             👉 Date 26 Feb 2024 ✅ ዕብ 6:13-20 #የእግዚአብሔር_የተስፋው_ቃል። ይህም ተስፋ እንደ ነፍስ መልሕቅ አለን እርሱም እርግጥና ጽኑ የሆነ ወደ መጋረጃውም ውስጥ የገባ ነው፤ በዚያም ኢየሱስ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ሊቀ ካህናት የሆነው፥ ስለ እኛ ቀዳሚ ሆኖ ገባ።

✝ የዕብራውያን መልዕክት ጥናት             👉 ክፍል 12             👉 Date 23 Feb 2024 ✅ ዕብ 5:11-14, 6:1-12 #ስለ_አለማደግ_የተሰጠ_ማስጠንቀቂያ። ❝ከጊዜው የተነሳ አስተማሪዎች ልትሆኑ ሲገባችሁ፥ አንድ ሰው ስለ እግዚአብሔር ቃላት መጀመሪያ ያለውን የሕፃንነትን ትምህርት እንዲያስተምራችሁ እንደ ገና ያስፈልጋችኋልና፤ የሚያስፈልጋችሁም ወተት ነው እንጂ ጠንካራ ምግብ አይደለም።❞ —ዕብራውያን 5: 12

✝ የዕብራውያን መልዕክት ጥናት             👉 ክፍል 11             👉 Date 19 Feb 2024 ✅ ዕብ 5:1-10 #የኢየሱስ_ክህነት_ከአሮን_ክህነት_ይበልጣል። .....አንተ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል። እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤

የዕብራውያን መልዕክት ጥናት 👉 ክፍል 10 👉 Date 16 Feb 2024 ✅ ዕብ 4:12-16 #ኢየሱስ_ታላቁ_ሊቀ_ካህናት ❝እንግዲህ በሰማያት ያለፈ ትልቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፥ ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ።❞ —ዕብራውያን 4: 14

record.ogg27.74 MB

record.ogg27.74 MB

✝ የዕብራውያን መልዕክት ጥናት 👉 ክፍል 9 👉 Date 12 Feb 2024 ✅ ዕብ 4:12-16 #የእግዚአብሔር_ቃል ❝የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤❞ —ዕብራውያን 4: 12

✝ የዕብራውያን መልዕክት ጥናት 👉 ክፍል 8 👉 Date 09 Feb 2024 ✅ ዕብ 4:1-11 #የእግዚአብሔር_እረፍት ✳ እኛስ ያመንን ወደ ዕረፍቱ እንገባለን። ✳ እንግዲህ እንደዚያ እንደ አለመታዘዝ ምሳሌ ማንም እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ

✝ የዕብራውያን መልዕክት ጥናት 👉 ክፍል 7 👉 Date 05 Feb 2024 ✅ ዕብ 3:7-19 #ማስጠንቀቂያ_2 #ስለ_አለማመን_የተሰጠ_ማስጠንቀቂያ ዕብራውያን 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹² ወንድሞች ሆይ፥ ምናልባት ሕያው እግዚአብሔርን የሚያስክዳችሁ ክፉና የማያምን ልብ ከእናንተ በአንዳችሁ እንዳይኖር ተጠንቀቁ፤ . . . ¹⁴ የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤