fa
Feedback
Temari-Ethiopia

Temari-Ethiopia

رفتن به کانال در Telegram

A channel created for sharing 🔺study tips, 🔺short notes, 🔺tutorials, 🔺educational news, 🔺life tips and some motivational quotes ... Ads @TemariAdsBot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Temari-Ethiopia

کانال Temari-Ethiopia (@temariethiopia) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 57 451 مشترک است و جایگاه 2 924 را در دسته آموزش و رتبه 549 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 57 451 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 26 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -1 940 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -41 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 6.54% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.91% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 759 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 674 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 8 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
A channel created for sharing 🔺study tips, 🔺short notes, 🔺tutorials, 🔺educational news, 🔺life tips and some motivational quotes ... Ads @TemariAdsBot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

57 451
مشترکین
-4124 ساعت
-3557 روز
-1 94030 روز
آرشیو پست ها
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ወቅት ፈተና ለመስረቅም ይሁን ለማሰረቅ የሚሞክሩ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አካሒዷል። የፈተናው አጠቃላይ ሂደት ደህንነቱ የተጠበቀና ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በተቀናጀ ሁኔታ መሰራት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል፡፡ ፈተናውን ለመስረቅም ይሁን ለማሰረቅ የሚሞክሩ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል። ብሔራዊ ፈተናውን ለመስጠት በመሠረተ ልማት፣ ደህንነት እና ሌሎች መስኮች ተገቢው ዝግጅት መደረጉ ተመላክቷል። ፈተናውን ለመውሰድ 563,501 ተፈታኞች (306,456 የተፈጥሮ ሳይንስ እና 257,045 የማኅበራዊ ሳይንስ) ተፈታኞች መመዝገባቸው ተገልጿል፡፡ #MoE @TwmariEthiopia

#MoH በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለወስዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና #በሐምሌ ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ለመስጠት መታቀዱን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል። ለዚህም በቅርብ ቀን
#MoH በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለወስዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና #በሐምሌ ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ለመስጠት መታቀዱን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል። ለዚህም በቅርብ ቀን ምዝገባ እንደሚጀመር ሚኒስቴሩ ገልጿል። በመሆኑም በሰኔ ወር የመውጫ ፈተና የወሰዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች ለብቃት ምዘናው የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃዎችን እንድታሟሉ እና ለምዝገባው ዝግጁ እንድታደርጉ ተብሏል። @TemariEthiopia

ውጤታችሁን ያላያችሁ እዩ 👇 https://result.ethernet.edu.et

Exit Exam ውጤት ተለቋል በዚህ ተመልከቱ👇 💻 https://result.ethernet.edu.et @TemariEthiopia
Exit Exam ውጤት ተለቋል በዚህ ተመልከቱ👇 💻 https://result.ethernet.edu.et @TemariEthiopia

ተማሪ ሩት አባተ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Electrical Power and Control Engineering ትምህርት አጠቃላይ ውጤት 4.00 CGPA ውጤት በማምጣት ትምህርቷን አጠናቃ
+1
ተማሪ ሩት አባተ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Electrical Power and Control Engineering ትምህርት አጠቃላይ ውጤት 4.00 CGPA ውጤት በማምጣት ትምህርቷን አጠናቃለች። በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከወሰደቻቸው 60 ኮርሶች መካከል 47ቱን A+ እንዲሁም የቀሩትን 13 ኮርሶች A በማምጣት እጅግ የላቀ ውጤት አስመዝግባለች።የዋንጫ ተሸላሚም ሆናለች! አጨብጭብ👏 @TemariEthiopis

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር
+1
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።ሙሉ የፈተናው ፕሮግራም ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል። @TemariEthiopia

ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ በመሰጠት ላይ
ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት   የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡   ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እየወሰዱ መሆናቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡   ከነዚህ ተፈታኞች መካከል ግማሽ ያህሎቹ ፈተናውን በድጋሚ እየወሰዱ (Re-sitters) መሆናቸውን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡   የመውጫ ፈተናው በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች እየተሰጠ እንደሚገኝ ገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የግል እና የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች፣ የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች እና የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞች ፈተናውን እየወሰዱ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡   የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ዛሬ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡   @tikvahuniversity

#ቅሬታ #Pharmacy #Exit ትናንት ሰኔ 10/2018 ዓ.ም በተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ላይ ስርቆት ተፈፅሟል ሲሉ በርካታ ተፈታኝ ተማሪዎች ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ "የፋርማሲ
#ቅሬታ #Pharmacy #Exit ትናንት ሰኔ 10/2018 ዓ.ም በተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ላይ ስርቆት ተፈፅሟል ሲሉ በርካታ ተፈታኝ ተማሪዎች ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ "የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና አስቀድሞ ተሰርቋል" ያሉት ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ፤ የሚመለከተው የመንግሥት አካል ማብራሪያ እንዲሰጥም ጠይቀዋል። ለፈተናው ዝግጅት ሲያደርጉ ቢቆዩም፣ ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንደደረሷቸው ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ ገልፀዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና በእጅጉ የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል። ጉዳዩ በትምህርት ሚኒስቴር፣ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም በኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር በኩል በአስቸኳይ ታይቶ፣ አስፈላጊው ማጣሪያ እንዲደረግና ተገቢው ምላሽ እንዲሰጣቸው ተፈታኞቹ ጠይቀዋል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከተፈታኝ ተማሪዎች የቀረበውን ይህንን ቅሬታ መነሻ በማድረግ፣ በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ሙከራ አልተሳካም። ተጨማሪ ማብራሪያ እንዳገኘን የምናደርሳችሁ ይሆናል። @TemariEthiopia

ነፃ የትምህርት ዕድሉ ሊያበቃ ነው! የሞሮኮ መንግስት ለ50 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች ነፃ የትምህርት ዕድል መስጠቱ ይታወቃል።በመሆኑም ማመልከቻው ዛሬ ሰኔ 8 ይዘጋል ተብሎ ይጠበቃል። ከመዘጋቱ በፊት
ነፃ የትምህርት ዕድሉ ሊያበቃ ነው! የሞሮኮ መንግስት ለ50 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች ነፃ የትምህርት ዕድል መስጠቱ ይታወቃል።በመሆኑም ማመልከቻው ዛሬ ሰኔ 8 ይዘጋል ተብሎ ይጠበቃል። ከመዘጋቱ በፊት ለማመልከት እዚህ ላይ ተመዝገቡ👇 http://www.marccalumni.ma ለሁሉም ተማሪዎች አድርሷቸው! መልካም ዕድል ይሁንላችሁ! @TemariEthiopia

#ጥቆማ የሞሮኮ መንግሥት በ2026/27 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን ለሚያሟሉ 50 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል። በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለዚሁ ዓላማ ተብሎ
#ጥቆማ የሞሮኮ መንግሥት በ2026/27 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን ለሚያሟሉ 50 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል። በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለዚሁ ዓላማ ተብሎ በተከፈተው ድረ-ገፅ www.marccalumni.ma በማመልከት የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር በቀን 26/09/2018 ዓ.ም ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ገልጿል። ለሁሉም ተማሪዎች ላኩላቸው! ለማመልከት 👇 www.marccalumni.ma የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇 ሰኞ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም @TemariEthiopia

የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን አሳውቋል፦ ✅ 6ኛ ክፍል ፈተናው ከ ሰኔ 8 እስከ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም ባሉት ሶስት
የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን አሳውቋል፦ ✅ 6ኛ ክፍል ፈተናው ከ ሰኔ 8 እስከ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም ባሉት ሶስት ቀናት ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን፤ በአጠቃላይ 84,882 ተማሪዎች በ199 ጣቢያዎች ይፈተናሉ። ✅ 8ኛ ክፍል ፈተናው ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም (በሁለት ቀናት) የሚሰጥ ሲሆን፤ በአጠቃላይ 86,808 ተማሪዎች በ201 ጣቢያዎች ፈተናውን ይወስዳሉ። ወላጆች ልጆቻችሁን ከወዲሁ እንድታዘጋጁ እናሳስባለን! @TemariEthiopia

#Ads ሰው መጋበዝ ሳይጠበቅባቹ ታስክ በመስራት እስከ 10$ ሰሩ🥰 Withdrew...... 3$ ጀምሮ ነው https://timebucks.com/?refID=228182125 አሰራር.... @MoneyPr
#Ads ሰው መጋበዝ ሳይጠበቅባቹ ታስክ በመስራት እስከ 10$ ሰሩ🥰 Withdrew...... 3$ ጀምሮ ነው https://timebucks.com/?refID=228182125 አሰራር.... @MoneyPremiumTG

የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከዛሬ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን እየተሰጠ ነው። ፈተናውን እየወሰዱ ያሉት ለመጀመሪያ ጊዜ እና በ
የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከዛሬ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን እየተሰጠ ነው።   ፈተናውን እየወሰዱ ያሉት ለመጀመሪያ ጊዜ እና በድጋሜ የሚፈተኑ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግሥት እና የግል ተፈታኞች ናቸው።   ተፈታኞች ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ዛሬ ጠዋት የተሰጣቸው ሲሆን፤ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን የፈተና ውሎ በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር (ከ5፡00-7፡00 እና ከ8፡30-11፡00) የ62 ትምህርት አይነት ፈተናዎች እየተሰጡ ነው።   የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ @TemariEthiopia

#Ads 5$ ተቀበልኩ ❗️❗️❗️❗️❗️ 🆕l በነፃ ነው ፍጠኑ 🎰🎲🌀🎉🎡🧩 📌 Join their official channel to get additional lucky spin. 📇 Per Vali
#Ads 5$  ተቀበልኩ   ❗️❗️❗️❗️❗️ 🆕l  በነፃ  ነው ፍጠኑ  🎰🎲🌀🎉🎡🧩 📌 Join their official channel to get additional lucky spin. 📇 Per Valid Invitation 1 Free Spin 💵 Minimum Withdrawal 1 USDT Payment 😄 ✅ 👇👇 https://t.me/earncraft_bot/app?startapp=NDcwNDM2NTkyXzE%3D ደሞ Giveaway አዘጋጅተዋል ቻናል. . .@MoneyPremiumTG

በብልሃት አጥኑ፣ ውጤታችሁን አሳድጉ! 🧠📈 ጉልበት ሳይሆን ብልሃት ነው ውጤት የሚያመጣው። @kelem_academy_bot ብልሃተኛ ተማሪዎች የሚጠቀሙበት ቦት ነው። 📘 ማጠቃለያዎች፦ ግልጽና ቀጥተ
በብልሃት አጥኑ፣ ውጤታችሁን አሳድጉ! 🧠📈 ጉልበት ሳይሆን ብልሃት ነው ውጤት የሚያመጣው። @kelem_academy_bot ብልሃተኛ ተማሪዎች የሚጠቀሙበት ቦት ነው። 📘 ማጠቃለያዎች፦ ግልጽና ቀጥተኛ። 🎥 ቪዲዮዎች፦ ጊዜ የማይወስዱ። ልምምዶች፦ ጥንካሬን የሚጨምሩ። 🚨 ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያላችሁ፤ በተለይ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ9-12 ያለውን ትምህርት በአንድ ላይ አዘጋጅተንላችኋል። አሁኑኑ "Start" በሉና ተቀላቀሉ! 👉 @kelem_academy_bot @kelem_academy የተዘጋጀ

የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕ
+2
የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል። ከላይ በምስል የተያያዘውን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ማውረድ ትችላላችሁ። @TemariEthiopia

ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያደርጉትን ጉዞ ዛሬ ይጀምሩ! ✈🎓 ህልማችሁን ለማሳካት የብሔራዊ ፈተና ውጤታችሁ ወሳኝ ነው። ለዚህ ደግሞ @kelem_academy_bot አስተማማኝ ጓደኛችሁ ነው። 📘 የጥናት ማ
ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያደርጉትን ጉዞ ዛሬ ይጀምሩ! ✈🎓 ህልማችሁን ለማሳካት የብሔራዊ ፈተና ውጤታችሁ ወሳኝ ነው። ለዚህ ደግሞ @kelem_academy_bot አስተማማኝ ጓደኛችሁ ነው። 📘 የጥናት ማስታወሻዎች 🎥 የቪዲዮ ማብራሪያዎች የልምምድ ጥያቄዎች ‼️ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያላችሁ ተማሪዎች፤ ለብሔራዊ ፈተናው ከ9-12 ያለውን በአንድ ላይ ማግኘት ለምትፈልጉ 12ኛ ክፍሎች። አሁኑኑ "Start" በሉና ተቀላቀሉ! 👉 @kelem_academy_bot @kelem_academy የተዘጋጀ

Repost from N/a
🚀 SCHOLARSHIP NAVIGATOR 🗺 ✨ የስኮላርሺፕ መረጃዎችን ይፈልጋሉ? የውጭ ሀገር ነፃ የትምህርት ዕድል ማግኘት ይፈልጋሉ? ወደ ውጭ ሀገር ሄደው ለመማር ለምታስቡ ተማሪዎች ሁሉ ሙሉ ወጪ
🚀 SCHOLARSHIP NAVIGATOR 🗺 ✨ የስኮላርሺፕ መረጃዎችን ይፈልጋሉ? የውጭ ሀገር ነፃ የትምህርት ዕድል ማግኘት ይፈልጋሉ? ወደ ውጭ ሀገር ሄደው ለመማር ለምታስቡ ተማሪዎች ሁሉ ሙሉ ወጪያቸው የተሸፈኑ (Fully Funded) ምርጥ ዕድሎችን ወደ እናንተ እናደርሳለን! 🌟 What We Provide: ✅ Verified Deadlines ✅ Step-by-Step Application Guides ✅ IELTS & SOP Tips 🔗 አሁኑኑ ቻናላችንን በመቀላቀል የህልምዎን ትምህርት ይጀምሩ! 👉 t.me/ScholarshipNavigator

#ማሳሰቢያ ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የትምህርት መረጃችሁን ከፋይዳ ጋር እንድታስተሳስሩ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል 🔸ለማስተሳሰር ወደ https://verify.ethernet.edu.et/ ድረ-ገጽ ግቡ! 🔸ከሚመጡት ምርጫዎች Exit Examination የሚለውን ምረጡ 🔸በመጨረሻም Start Verification የሚለውን በመጫን መረጃችሁን አስተካክሉ። ማሳሰቢያ፡ ይህን ያላደረገ ተማሪ ፈተናውን ለመውሰድ ስለሚቸገር መረጃው ላልደረሳቸው ጓደኞቻችሁ በአስቸኳይ #Share በማድረግ አሳውቋቸው! Join @TemariEthiopia

የ4 ዓመት ጉዞ... በአንድ ቦት! ⏳🎓 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሆይ፤ የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ማስታወሻዎቻችሁ የታሉ? የ11ኛ ክፍልስ? ብሔራዊ ፈተናው ሁሉንም እንደሚያካትት ታውቃላችሁ። መጽሐፍ ፍ
4 ዓመት ጉዞ... በአንድ ቦት! ⏳🎓 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሆይ፤ የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ማስታወሻዎቻችሁ የታሉ? የ11ኛ ክፍልስ? ብሔራዊ ፈተናው ሁሉንም እንደሚያካትት ታውቃላችሁ። መጽሐፍ ፍለጋ አትባክኑ! በ @kelem_academy_bot ከ9-12 ያለውን ሁሉንም ትምህርት በአንድ ላይ አዘጋጅተንላችኋል። 📘4 ዓመት ማጠቃለያ፦ ከ9-12 ያሉ ዋና ነጥቦች። 🎥 የቪዲዮ ማብራሪያዎች፦ የቆዩ ትምህርቶችን ለማስታወስ። የልምምድ ጥያቄዎች፦ ለብሔራዊ ፈተና ዝግጁ የሚያደርጉ። ለ12 ክፍል ተማሪዎች የተለየ ትኩረት፦ ሁሉንም በአንድ ላይ በማግኘት ጊዜያችሁን ቆጥቡ አሁኑኑ "Start" በሉና ተቀላቀሉ! 👉 @kelem_academy_bot @kelem_academy የተዘጋጀ